es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 364 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 346 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 364 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -151, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 450 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 553 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 39.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 364
Suscriptores
-724 horas
-337 días
-15130 días
Archivo de publicaciones
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካ
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካለን ድረስ በትግል ጠላፊዎች እጅ ሲወድቅ በዝምታ አንመለከትም።

እቅጩን እንንገርህ❗️ በሞገስ ዘውዱ ሚዲያ በኩል ባሰራጨኸው ዜና የአማራዎችን የልብ ትርታ ለማወቅ ስለሞከርክ እቅጩን እንንገርህ። እስክንድር ነጋን በጌታ አስራዴ መተካት ይልቃል ከፋለን በአረጋ ከበደ ከመተካት የዘለለ ፋይዳ የለውም። "በአማራዎች ደም ኢትዮጵያ ትቅደም" የሚል ማኒፌስቶ ያዘጋጀው "አፋሕድ" ከእኛ ከአማራዎች ይልቅ እንደ ሞገስ ዘውዱ ላሉ የኦሕዴድ ስልታዊ ደጋፊዎች ቅርብ የሆነ ፓርቲ ስለሆነ የአማራ ብሔርተኝነትን አይወክልም።

ትግሉን ከማጓተት ውጭ ምንም አይነት ጥቅም እንደሌለው እያወቁ በእስክንድር ሰብሳቢነት የሚመራ ቁንጽል ድርጅት ያዋቀሩ ወገኖች ሌላ ሰብሳቢ በመምረጥ ጊዜያቸውን ያባክናሉ ብዬ አላስብም።

በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦል
በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦልቻ ጮሬሳ ካምፕ ውስጥ ታጉረው ይገኛሉ። አብዛሀኛዎቹ ከሶስት ቀን በፊት በተከሰተ የውሃ ወለድ በሽታ ታመው በህክምና እጦት እስከ ዘላለሙ አሸልበዋል። አሁንም ህክም ባለማገኘታቸው ምክንያት እስረኞች ታመው ማጎሪያ ካምፑ ውስጥ ይገኛሉ። ከብልፅግና ወታደር እና እስረኞችን ከሚጠብቀው የፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን እስረኞቹ በበሽታ ሲያልቁ በጀት የለንም በሚል ህክምና እንዳያገኙ ከሚያደርጉት አንዷ የደቡብ ወሎ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ ኃላፊ ረ/ኮሚሽነር ሙሉ ታደሰ የተባለች አዛውንት መሆኗን ታሪክ መዝግቧል።

ከወንድሞቻችን ጋር የልብ የልባችንን ስላወጋን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ይከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።

"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርም
"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርምስ አደጋ አጋጥሟት በዚያው ስለቀረች የኦሮሞ ሴት "አነኛቱ" በሚል ርዕስ ዘፍኖላት ነበር። እኛም ደስ ብሎን "ቀርታስ ቢሆን ማን አያት ሄዶ" ስንል ነበር። በሚያሳዝን ሁኔታ ግን የኢሬቻውን እልቂት ዋነኛ የፖለቲካ ማንቀሳቀሻ ሞተሩ አድርጎ ወደ ወንበሩ የወጣው አገዛዝ ለጥምቀትና ለመስቀል በዓል የሚወጡትን መግደልና ማሳደድ ከጀመረ 6 ዓመታት አለፈው። ልክ እንደ አነኛቱ እና ጫልቱ ሁሉ እነ ወርቂትን እና አልማዝን ካዘሉት ጨቅላ ሕጻን ጋር በድሮንና በጥይት መግደሉን ካጧጧፈ ዓመታት ተቆጠሩ። ስለዚህ የእኛ ጥያቄ "እነ አልማዝን እና ወርቂቱን እንደ አነኛቱ ሕመማቸውን ባታዜምለት እንኳን ኀዘን ላይ ስለሆኑ ኮንሰርቱን ብታራዝመው" የሚል ነበር። ሆኖም ግን ከኢትዮጵያኒስት ሃይሉ ባለፈ "የአማራ ብሔርተኛ ናቸው" ብዬ የማስባቸው ወገኖችም "ዛሬም በአነኛቱ መጨፈር ስለምንፈልግ እነ ወርቂቱ ጋር ድንኳንህን ተክለህ እዝን መቀመጥ ትችላለህ" ስላሉኝ ሙግቱን አቁሜያለሁ። ስለዚህ ከዚህ በኋላ ሜንሽን ባታደርጉኝ ደስ ይለኛል።

ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂
ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂

ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️
ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️

photo content

የሦስት ሚዲያ ጋዜጠኞች ምን አገናኛቸው | አዲሱ ስብስብ የያዛቸው ልዩ ጉዳዮች አጋፋሪ ፖድካስት https://youtu.be/mAc0F8kC7xQ?feature=shared

(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በ
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በኢዜማ ስር ሆኜ በማራምደው ፖለቲካ ሳይሆን፣ በአማራነቴ ምክንያት ነው። እኔ የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባል ሆኜ በሰላማዊ መንገድ እየታገልኩ ነው ያለሁት እንጂ፣ የፈጠራ ክሱ ላይ የተገለጸውን ድርጊት አልፈጸምኩም" - ዶ/ር ጫኔ ከበደ ዛሬ በፍርድ ቤት የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሲሰጡ ከተናገሩት

እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያች
እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያችን ይሁኑ። ቅምሻ👇 https://youtu.be/FE-0an7-xaY?si=VcEt-vVv0UHK98hN

እነ ጄኔራል ተፈራን እና ጄኔራል ተዘራን ኢንተርቪው በማድረጉ የተነሳ በእኅታችን ቀለብ ሥዩም የሚመራውን የግሎባል ፋኖ ሚዲያ አፋሕድ አዘግቶታል። ስለዚህ Subscribe በማድረግ አበረታቱ እላለሁ። https://www.youtube.com/@Globalfanomedia12

Assaye Derbie - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @asayede