ch
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览

频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 365 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 646,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 349

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 365 名订阅者。

根据 19 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -151,过去 24 小时变化为 -7,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.94%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.81% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 450 次浏览,首日通常累积 1 553 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 39

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 20 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。

14 365
订阅者
-724 小时
-337
-15130
帖子存档
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካ
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካለን ድረስ በትግል ጠላፊዎች እጅ ሲወድቅ በዝምታ አንመለከትም።

እቅጩን እንንገርህ❗️ በሞገስ ዘውዱ ሚዲያ በኩል ባሰራጨኸው ዜና የአማራዎችን የልብ ትርታ ለማወቅ ስለሞከርክ እቅጩን እንንገርህ። እስክንድር ነጋን በጌታ አስራዴ መተካት ይልቃል ከፋለን በአረጋ ከበደ ከመተካት የዘለለ ፋይዳ የለውም። "በአማራዎች ደም ኢትዮጵያ ትቅደም" የሚል ማኒፌስቶ ያዘጋጀው "አፋሕድ" ከእኛ ከአማራዎች ይልቅ እንደ ሞገስ ዘውዱ ላሉ የኦሕዴድ ስልታዊ ደጋፊዎች ቅርብ የሆነ ፓርቲ ስለሆነ የአማራ ብሔርተኝነትን አይወክልም።

ትግሉን ከማጓተት ውጭ ምንም አይነት ጥቅም እንደሌለው እያወቁ በእስክንድር ሰብሳቢነት የሚመራ ቁንጽል ድርጅት ያዋቀሩ ወገኖች ሌላ ሰብሳቢ በመምረጥ ጊዜያቸውን ያባክናሉ ብዬ አላስብም።

በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦል
በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦልቻ ጮሬሳ ካምፕ ውስጥ ታጉረው ይገኛሉ። አብዛሀኛዎቹ ከሶስት ቀን በፊት በተከሰተ የውሃ ወለድ በሽታ ታመው በህክምና እጦት እስከ ዘላለሙ አሸልበዋል። አሁንም ህክም ባለማገኘታቸው ምክንያት እስረኞች ታመው ማጎሪያ ካምፑ ውስጥ ይገኛሉ። ከብልፅግና ወታደር እና እስረኞችን ከሚጠብቀው የፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን እስረኞቹ በበሽታ ሲያልቁ በጀት የለንም በሚል ህክምና እንዳያገኙ ከሚያደርጉት አንዷ የደቡብ ወሎ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ ኃላፊ ረ/ኮሚሽነር ሙሉ ታደሰ የተባለች አዛውንት መሆኗን ታሪክ መዝግቧል።

ከወንድሞቻችን ጋር የልብ የልባችንን ስላወጋን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ይከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።

"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርም
"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርምስ አደጋ አጋጥሟት በዚያው ስለቀረች የኦሮሞ ሴት "አነኛቱ" በሚል ርዕስ ዘፍኖላት ነበር። እኛም ደስ ብሎን "ቀርታስ ቢሆን ማን አያት ሄዶ" ስንል ነበር። በሚያሳዝን ሁኔታ ግን የኢሬቻውን እልቂት ዋነኛ የፖለቲካ ማንቀሳቀሻ ሞተሩ አድርጎ ወደ ወንበሩ የወጣው አገዛዝ ለጥምቀትና ለመስቀል በዓል የሚወጡትን መግደልና ማሳደድ ከጀመረ 6 ዓመታት አለፈው። ልክ እንደ አነኛቱ እና ጫልቱ ሁሉ እነ ወርቂትን እና አልማዝን ካዘሉት ጨቅላ ሕጻን ጋር በድሮንና በጥይት መግደሉን ካጧጧፈ ዓመታት ተቆጠሩ። ስለዚህ የእኛ ጥያቄ "እነ አልማዝን እና ወርቂቱን እንደ አነኛቱ ሕመማቸውን ባታዜምለት እንኳን ኀዘን ላይ ስለሆኑ ኮንሰርቱን ብታራዝመው" የሚል ነበር። ሆኖም ግን ከኢትዮጵያኒስት ሃይሉ ባለፈ "የአማራ ብሔርተኛ ናቸው" ብዬ የማስባቸው ወገኖችም "ዛሬም በአነኛቱ መጨፈር ስለምንፈልግ እነ ወርቂቱ ጋር ድንኳንህን ተክለህ እዝን መቀመጥ ትችላለህ" ስላሉኝ ሙግቱን አቁሜያለሁ። ስለዚህ ከዚህ በኋላ ሜንሽን ባታደርጉኝ ደስ ይለኛል።

ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂
ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂

ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️
ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️

photo content

የሦስት ሚዲያ ጋዜጠኞች ምን አገናኛቸው | አዲሱ ስብስብ የያዛቸው ልዩ ጉዳዮች አጋፋሪ ፖድካስት https://youtu.be/mAc0F8kC7xQ?feature=shared

(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በ
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በኢዜማ ስር ሆኜ በማራምደው ፖለቲካ ሳይሆን፣ በአማራነቴ ምክንያት ነው። እኔ የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባል ሆኜ በሰላማዊ መንገድ እየታገልኩ ነው ያለሁት እንጂ፣ የፈጠራ ክሱ ላይ የተገለጸውን ድርጊት አልፈጸምኩም" - ዶ/ር ጫኔ ከበደ ዛሬ በፍርድ ቤት የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሲሰጡ ከተናገሩት

እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያች
እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያችን ይሁኑ። ቅምሻ👇 https://youtu.be/FE-0an7-xaY?si=VcEt-vVv0UHK98hN

እነ ጄኔራል ተፈራን እና ጄኔራል ተዘራን ኢንተርቪው በማድረጉ የተነሳ በእኅታችን ቀለብ ሥዩም የሚመራውን የግሎባል ፋኖ ሚዲያ አፋሕድ አዘግቶታል። ስለዚህ Subscribe በማድረግ አበረታቱ እላለሁ። https://www.youtube.com/@Globalfanomedia12