uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 365 підписників, посідаючи 2 646 місце в категорії Блоги та 2 349 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 365 підписників.

За останніми даними від 19 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -151, а за останні 24 години на -7, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.94%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.81% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 450 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 553 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 39.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 20 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 365
Підписники
-724 години
-337 днів
-15130 день
Архів дописів
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካ
አፋሕድ ኦሕዴድን ለማሸነፍ ሳይሆን የአማራ ብሔርተኝነትን ትግል ለማጨናገፍ ሰርገው በገቡ ጓዶች የሚመራ ስብስብ ስለሆነ አንቀበለውም። የአማራ ብሔርተኝነት ብዙ ዋጋ የከፈልንለት ስለሆነ በሕይወት እስካለን ድረስ በትግል ጠላፊዎች እጅ ሲወድቅ በዝምታ አንመለከትም።

እቅጩን እንንገርህ❗️ በሞገስ ዘውዱ ሚዲያ በኩል ባሰራጨኸው ዜና የአማራዎችን የልብ ትርታ ለማወቅ ስለሞከርክ እቅጩን እንንገርህ። እስክንድር ነጋን በጌታ አስራዴ መተካት ይልቃል ከፋለን በአረጋ ከበደ ከመተካት የዘለለ ፋይዳ የለውም። "በአማራዎች ደም ኢትዮጵያ ትቅደም" የሚል ማኒፌስቶ ያዘጋጀው "አፋሕድ" ከእኛ ከአማራዎች ይልቅ እንደ ሞገስ ዘውዱ ላሉ የኦሕዴድ ስልታዊ ደጋፊዎች ቅርብ የሆነ ፓርቲ ስለሆነ የአማራ ብሔርተኝነትን አይወክልም።

ትግሉን ከማጓተት ውጭ ምንም አይነት ጥቅም እንደሌለው እያወቁ በእስክንድር ሰብሳቢነት የሚመራ ቁንጽል ድርጅት ያዋቀሩ ወገኖች ሌላ ሰብሳቢ በመምረጥ ጊዜያቸውን ያባክናሉ ብዬ አላስብም።

በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦል
በፖለቲካ አመለካከታቸው እና በማንነታቸው ብቻ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ የወሎ እና የወልዲያ ዩኒቨርስቲ መምህራን ፣ ምሁራን ፣ ተማሪዎች ፣ ነጋዴዎች እና በአጠቃላይ 890 አማራዎች በኮምቦልቻ ጮሬሳ ካምፕ ውስጥ ታጉረው ይገኛሉ። አብዛሀኛዎቹ ከሶስት ቀን በፊት በተከሰተ የውሃ ወለድ በሽታ ታመው በህክምና እጦት እስከ ዘላለሙ አሸልበዋል። አሁንም ህክም ባለማገኘታቸው ምክንያት እስረኞች ታመው ማጎሪያ ካምፑ ውስጥ ይገኛሉ። ከብልፅግና ወታደር እና እስረኞችን ከሚጠብቀው የፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን እስረኞቹ በበሽታ ሲያልቁ በጀት የለንም በሚል ህክምና እንዳያገኙ ከሚያደርጉት አንዷ የደቡብ ወሎ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ ኃላፊ ረ/ኮሚሽነር ሙሉ ታደሰ የተባለች አዛውንት መሆኗን ታሪክ መዝግቧል።

ከወንድሞቻችን ጋር የልብ የልባችንን ስላወጋን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ይከታተሉን ዘንድ ጋበዝን።

"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርም
"በአነኛቱ መጨፈር እንፈልጋለን" አሁንም በቴዲ አፍሮ ጉዳይ ሜንሽን እያደረጋችሁ ለምትሰድቡኝ ወገኖች የሚከተለውን ማለት ወደድኩ። ቴዲ አፍሮ ባንድ ወቅት ኤሬቻ ልታከብር ሄዳ ኢህአዴግ በፈጠረው ትርምስ አደጋ አጋጥሟት በዚያው ስለቀረች የኦሮሞ ሴት "አነኛቱ" በሚል ርዕስ ዘፍኖላት ነበር። እኛም ደስ ብሎን "ቀርታስ ቢሆን ማን አያት ሄዶ" ስንል ነበር። በሚያሳዝን ሁኔታ ግን የኢሬቻውን እልቂት ዋነኛ የፖለቲካ ማንቀሳቀሻ ሞተሩ አድርጎ ወደ ወንበሩ የወጣው አገዛዝ ለጥምቀትና ለመስቀል በዓል የሚወጡትን መግደልና ማሳደድ ከጀመረ 6 ዓመታት አለፈው። ልክ እንደ አነኛቱ እና ጫልቱ ሁሉ እነ ወርቂትን እና አልማዝን ካዘሉት ጨቅላ ሕጻን ጋር በድሮንና በጥይት መግደሉን ካጧጧፈ ዓመታት ተቆጠሩ። ስለዚህ የእኛ ጥያቄ "እነ አልማዝን እና ወርቂቱን እንደ አነኛቱ ሕመማቸውን ባታዜምለት እንኳን ኀዘን ላይ ስለሆኑ ኮንሰርቱን ብታራዝመው" የሚል ነበር። ሆኖም ግን ከኢትዮጵያኒስት ሃይሉ ባለፈ "የአማራ ብሔርተኛ ናቸው" ብዬ የማስባቸው ወገኖችም "ዛሬም በአነኛቱ መጨፈር ስለምንፈልግ እነ ወርቂቱ ጋር ድንኳንህን ተክለህ እዝን መቀመጥ ትችላለህ" ስላሉኝ ሙግቱን አቁሜያለሁ። ስለዚህ ከዚህ በኋላ ሜንሽን ባታደርጉኝ ደስ ይለኛል።

ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂
ብአዴን ተንቦቅቡቋል። 😂

ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️
ቴዲ አፍሮ ማለት ትንሹ ብርሐኑ ነጋ ነው❗️ ነጋዴ ነው❗️ ከለንደን ፋኖ ጋር ወደፊት❗️

photo content

የሦስት ሚዲያ ጋዜጠኞች ምን አገናኛቸው | አዲሱ ስብስብ የያዛቸው ልዩ ጉዳዮች አጋፋሪ ፖድካስት https://youtu.be/mAc0F8kC7xQ?feature=shared

(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በ
(ዘ-ሐበሻ ዜና) "እኔ የኢዜማ ሊቀ መንበር ነኝ። በዚህ ፓርቲ በኩል ሰላምን የምሰብክ ስለሰላም የማወራ እንጂ በሌላ ድርጊት እንዲሳተፉ የፓርቲዬን አባላት የምቀሰቅስ አይደለሁም:: ክሱ የቀረበብኝ በኢዜማ ስር ሆኜ በማራምደው ፖለቲካ ሳይሆን፣ በአማራነቴ ምክንያት ነው። እኔ የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባል ሆኜ በሰላማዊ መንገድ እየታገልኩ ነው ያለሁት እንጂ፣ የፈጠራ ክሱ ላይ የተገለጸውን ድርጊት አልፈጸምኩም" - ዶ/ር ጫኔ ከበደ ዛሬ በፍርድ ቤት የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሲሰጡ ከተናገሩት

እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያች
እኛ ሳንሰባሰብ ፋኖዎችን "አንድ ሁኑ" እያሉ መናገሩ አግባብ አለመሆኑን ተረድተን ብሎም በአማራ ጉዳይ ማጋፈርን አቅደን ሰብሰብ ባለ መልኩ ስለመጣን አጋፋሪ ፖድካስትን ሰብስክራይብ አድርገው ታዳሚያችን ይሁኑ። ቅምሻ👇 https://youtu.be/FE-0an7-xaY?si=VcEt-vVv0UHK98hN

እነ ጄኔራል ተፈራን እና ጄኔራል ተዘራን ኢንተርቪው በማድረጉ የተነሳ በእኅታችን ቀለብ ሥዩም የሚመራውን የግሎባል ፋኖ ሚዲያ አፋሕድ አዘግቶታል። ስለዚህ Subscribe በማድረግ አበረታቱ እላለሁ። https://www.youtube.com/@Globalfanomedia12