es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 350 suscriptores, ocupando la posición 2 644 en la categoría Bloques y el puesto 2 351 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 350 suscriptores.

Según los últimos datos del 23 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -124, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 39.19%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.86% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 625 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 702 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 24 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 350
Suscriptores
+124 horas
-327 días
-12430 días
Archivo de publicaciones
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን
+2
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል። 2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

አትላስ የተሸከማትን ምድር "አገር" ብለው ለተሸከሙ አማራዎች Share

Share
Share

ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

ለዚያ መካሪ ያጣ አማካሪ አድርሱልኝ...☝️

ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማ
ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው። ማጠቃለያ ------- ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።

ከሀያ ደቂቃ በኋላ live እንድትከታተሉን ጋበዝን

በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
+1
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አድርሱልኝ

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ

የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በል
+1
የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በልጆቹ የሚከበር አባት መሆን አይቻለውም።

photo content

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️

ጥምቀትና ኢሬቻ ለተቀላቀለባቸው