uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 321 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 647-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 347-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 321 obunachiga ega bo‘ldi.

29 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -125 ga, so‘nggi 24 soatda esa -9 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.52% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.99% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 374 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 717 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 34 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 30 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 321
Obunachilar
-924 soatlar
-287 kunlar
-12530 kunlar
Postlar arxiv
ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ። ☝️

ወዳጄ ሐብታሙ አያሌው እና መዓዛ መሐመድ ጠለስ ቲዩብን ስላስተዋወቃችሁ አመሠግናለሁ። እና ደግሞ በእኛ በአማራዎች ዘንድ የሚታየው የመጠላለፍ መንፈስ ከስሞ የመደጋገፍ ዘመን ይመጣ ዘንድ እመኛለሁ።

መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስ
መራር ሐቅ ---------- ብአዴን ልክ እንደ ዘመነ ካሴ ሁሉ "እከሌን ፈልገህ እሰር" ተብሎ ከታዘዘ "ለምን" ብሎ ሳይጠይቅ ተፈላጊውን ከገባበት ከተማም ሆነ ጫካ መዝዞ በቁጥጥር ስር ያውለዋል። ስለዚህ ከብአዴን ሕገ ወጥ አፈና ማምለጥ የሚሻ ወገን... ይህ ገረድ ድርጅት ከሚፈነጭባቸው የባሕር ዳር፣ የጎንደር፣ የደብረ ብርሐንና የደሴ አካባቢዎች ለቅቆ ወደ ከሚሴ ልዩ ዞን ማፈግፈግ ይኖርበታል። ለዚያም ነው ደሴ ዙሪያ ሆኖ ወገኑን ከሚጠብቅ ፋኖ ይልቅ ከሚሴ ላይ ሸምቆ ሸዋን የሚያሸብር "ሸኔ የብአዴን የአፈና ዘመቻ አያሰጋውም የምላችሁ!

photo content

ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን
+2
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል። 2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

አትላስ የተሸከማትን ምድር "አገር" ብለው ለተሸከሙ አማራዎች Share

Share
Share

ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

ለዚያ መካሪ ያጣ አማካሪ አድርሱልኝ...☝️

ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማ
ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው። ማጠቃለያ ------- ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።

ከሀያ ደቂቃ በኋላ live እንድትከታተሉን ጋበዝን

በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
+1
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አድርሱልኝ