fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 350 مشترک است و جایگاه 2 644 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 351 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 350 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -124 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.19% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.86% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 625 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 702 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 350
مشترکین
+124 ساعت
-327 روز
-12430 روز
آرشیو پست ها
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን
+2
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል። 2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

አትላስ የተሸከማትን ምድር "አገር" ብለው ለተሸከሙ አማራዎች Share

Share
Share

ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

ለዚያ መካሪ ያጣ አማካሪ አድርሱልኝ...☝️

ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማ
ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው። ማጠቃለያ ------- ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።

ከሀያ ደቂቃ በኋላ live እንድትከታተሉን ጋበዝን

በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
+1
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አድርሱልኝ

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ

የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በል
+1
የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በልጆቹ የሚከበር አባት መሆን አይቻለውም።

photo content

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️

ጥምቀትና ኢሬቻ ለተቀላቀለባቸው