uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 350 підписників, посідаючи 2 644 місце в категорії Блоги та 2 351 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 350 підписників.

За останніми даними від 23 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -124, а за останні 24 години на 1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 39.19%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.86% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 625 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 702 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 24 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 350
Підписники
+124 години
-327 днів
-12430 день
Архів дописів
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን
+2
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል። 2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

አትላስ የተሸከማትን ምድር "አገር" ብለው ለተሸከሙ አማራዎች Share

Share
Share

ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

ለዚያ መካሪ ያጣ አማካሪ አድርሱልኝ...☝️

ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማ
ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው። ማጠቃለያ ------- ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።

ከሀያ ደቂቃ በኋላ live እንድትከታተሉን ጋበዝን

በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
+1
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አድርሱልኝ

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ

የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በል
+1
የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በልጆቹ የሚከበር አባት መሆን አይቻለውም።

photo content

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️

ጥምቀትና ኢሬቻ ለተቀላቀለባቸው