Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 350 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 644 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 351 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 350 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -124، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.19%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.86% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 625 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 702 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 350
المشتركون
+124 ساعات
-327 أيام
-12430 أيام
أرشيف المشاركات
14 349
ሁለት መልካም መረጃዎች
------------------
1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል።
2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።
14 349
ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።
14 349
ሁለት መረጃዎች
➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል።
➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው።
ማጠቃለያ
-------
ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።
14 349
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
14 349
የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል።
አባቶቹን የማያከብር ሰው በልጆቹ የሚከበር አባት መሆን አይቻለውም።
14 349
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!!
አንድ ሲኖዶስ‼️
አንድ መንበር‼️
አንድ ፓትርያርክ‼️
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
