ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 350 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 644 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 351 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 350 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 23 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -124، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.19‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.86‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 625 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 702 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 350
المشتركون
+124 ساعات
-327 أيام
-12430 أيام
أرشيف المشاركات
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን
+2
ሁለት መልካም መረጃዎች ------------------ 1️⃣ የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ርዕሰ መንበረ ጵጵስና የሆነችው የሐዋሳ ከተማ ምእመናን "በቋንቋችን እንድናስተምር ያስተማረችን ቤተክርስቲያን እንጂ በቋንቋችን እንዳናስተምር የከለከለች ቤተክርስቲያን የለችንም " የሚል መፈክር ይዘው ወደ አደባባይ በመውጣት ሕገ ወጡን ሹመት አውግዘዋል። 2️⃣. ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በቅዱስ ሲኖዶሱ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

አትላስ የተሸከማትን ምድር "አገር" ብለው ለተሸከሙ አማራዎች Share

Share
Share

ከአስር ደቂቃ በኋላ "የጉባዔ ከለባትን አጀንዳ ለመጥለፍ ታስቦ በተለኮሰው እሳት ዙሪያ" Live ስለምንገባ ከስር ባለው ሊንክ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።

ለዚያ መካሪ ያጣ አማካሪ አድርሱልኝ...☝️

ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማ
ሁለት መረጃዎች ➔በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ተገንብቶ ቅዳሜ ሊመረቅ የነበረው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል ትላንት ከስር በምታዩት መልኩ በእሳት እንዲወድም ተደርጓል። ➔ባሁኑ ሰዓት አጣዬ ከተማ ብልጽግና ባሠማራው የጥፋት ቡድን እየነደደች ነው። ማጠቃለያ ------- ይሄን ሥርዓት የለሽ ሥርዓት "መንግሥት" ብሎ መጥራት ይከብዳል።

ከሀያ ደቂቃ በኋላ live እንድትከታተሉን ጋበዝን

በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።
+1
በአክሱም ጽዮን ሥም ደብረ ጽዮንን አዝለን አራት ኪሎ ባናስገባላችሁም፣ ትናንትም ሆነ ዛሬ አሰለፋፋችን ከብጹዕ አባታችን ጋር ነበር።

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አድርሱልኝ

ለጠቅላይ ሚኒስትሩ

የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በል
+1
የጉባዔ ከለባት ሹመት ተቀባይነት ያለው መስሎት ወደ ጉራጌ ዞን የሚመጣ የትኛውም አካል በዙፋን ፈንታ ካቴና እንደሚጠብቀው የጉራጌ ዞን ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አስታውቋል። አባቶቹን የማያከብር ሰው በልጆቹ የሚከበር አባት መሆን አይቻለውም።

photo content

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የProsperity Gospel ተከታይ በሆነ መንግሥት እንዲትከፋፈል አልፈቅድም!! አንድ ሲኖዶስ‼️ አንድ መንበር‼️ አንድ ፓትርያርክ‼️

ጥምቀትና ኢሬቻ ለተቀላቀለባቸው