es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 351 suscriptores, ocupando la posición 2 648 en la categoría Bloques y el puesto 2 352 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 351 suscriptores.

Según los últimos datos del 21 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -144, y en las últimas 24 horas de -1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 37.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 11.78% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 382 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 691 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 40.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 22 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 351
Suscriptores
-124 horas
-387 días
-14430 días
Archivo de publicaciones
ያሳዝናል
ያሳዝናል

photo content

የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መሀከል እንደ አገር ያለፉት 3% መሆናቸውን ያበሰረን የት/ት ሚኒስትር በትግራይ ክልል ግን 70% አልፈዋል እያለን ነው። ቆይ እኔ እምለው ፕሮፌሰሩ ፕሪቶሪያ ላይ የፈረመው ውል ይኖር ይሆን?🤣

አብረን የምንተኛባትን ፍራሽ አስረክቤው ስወጣ የተሰማኝ ጉድለትና መከፋት አሁንም ድረስ አብሮኝ አለ። አከብርኻለሁ ወንድማለም።
አብረን የምንተኛባትን ፍራሽ አስረክቤው ስወጣ የተሰማኝ ጉድለትና መከፋት አሁንም ድረስ አብሮኝ አለ። አከብርኻለሁ ወንድማለም።

photo content

የቆሎ ተማሪዎቼ

የልጄ የፍትሕ አሳዬ የክርስትና በዓል ዛሬ ተከብሮ ውሏል። እንኳን ተወለድሽልኝ የኔ ሕፃን!!😍
+1
የልጄ የፍትሕ አሳዬ የክርስትና በዓል ዛሬ ተከብሮ ውሏል። እንኳን ተወለድሽልኝ የኔ ሕፃን!!😍

2015 ዓ.ም ሲታሰብ ➖➖➖➖➖➖ ➔ሁለት ዙር እስራት ያስተናገድኩበት፤ ➔በተመስገን ደሳለኝ ተይዞ የነበረውን የክስ ሪከርድ የሰበርኩበትና ፍርድ ቤት መመላለስ መደበኛ ሥራዬ የሆነበት😆 ➔በተለያዩ ጫ
2015 ዓ.ም ሲታሰብ ➖➖➖➖➖➖ ➔ሁለት ዙር እስራት ያስተናገድኩበት፤ ➔በተመስገን ደሳለኝ ተይዞ የነበረውን የክስ ሪከርድ የሰበርኩበትና ፍርድ ቤት መመላለስ መደበኛ ሥራዬ የሆነበት😆 ➔በተለያዩ ጫናዎች የተነሳ በፌደራል መሥሪያ ቤት ውስጥ ለ8 ዓመት ያገለገልኩበትን ሥራዬን ለመልቀቅ የተገደድኩበት፤ ➔ሥራ በለቀቅኩ ማግስት በግሌ የጀመርኩትን የሚዲያ ሥራ በእስራት ምክንያት ለማቆም የተገደድኩበት፤ ➔ላፕቶፔንና ሥልኬን ጨምሮ በቤቴ ውስጥ የነበሩትን የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሁሉ ለጸጥታ ኃይሎች ያስረከብኩበት፤ ➔ከተጠርጣሪ ባለሐብቶች እኩል የባንክ አካውንቶቼ የታገዱበት፤😁 ➔የተመሠረተብኝን ሰባት ክስ ድባቅ መትቼ ነጻ ሳልወጣ በፊት ሌላ እስራትና ክስ እንዳይመጣ በመስጋት ስንቱን ጉድ እየሰማሁ በዝምታ ለማለፍ የተገደድኩበት... እጅግ ፈታኝ ዓመት ነበረ። እናም ቀጣዩ የ2016 ዓመተ ምሕረት ከ2015 የተሻለ ዘመን ሁኖ መገኘት ግዴታው ነው። እንኳን አደረሳችሁ!!

ፍትሕ አሳዬ ተወለደች ▬▬▬▬▬▬▬ በዚህ ዓመት ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ ከሶስት ልጆቼ ፊት ታፍኜ ወደ ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ስወሰድ ባለቤቴ የዘጠኝ ወር እርጉዝ ነበረች። ሆኖም ግን አራተኛዋ ልጄ "
ፍትሕ አሳዬ ተወለደች ▬▬▬▬▬▬▬ በዚህ ዓመት ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ ከሶስት ልጆቼ ፊት ታፍኜ ወደ ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ስወሰድ ባለቤቴ የዘጠኝ ወር እርጉዝ ነበረች። ሆኖም ግን አራተኛዋ ልጄ "አባቴ ፍትሕ አግኝቶ ከእስር ቤት ሳይወጣ ከማሕጸን አልወጣም" ብላ በመገገሟ የተነሳ ሳትወለድ ሰነበተች። ሰባት ክስ የተመሠረተበት አባቷ በዋስ በተለቀቀ ማግስትም በአገር አልባ ምድር ላይ መወለዷን ያወቀች ይመስል ምርር ካለ ለቅሶ ጋር ከማሕጸን ወጣች። ("ፍትሕ አሳዬ" የሚል ሥያሜም አገኘች።)😆 እናም ደስታዬን ላጋራችሁ ወደድኩ😊

ሃይ ወገኖች... እንዴት ሰነበታችሁ? ከ45 ቀን እስራት በኋላ ወደ ቤታችን ብቻ ሳይሆን ወደ ሜዳችንም ተመልሰናል። በታሰርኩባቸው ጊዜያት የልጆቼ አስታዋሽና የኔ ድምጽ ለሆናችሁ ወገኖች ሁሉ 'ክበሩል
ሃይ ወገኖች... እንዴት ሰነበታችሁ? ከ45 ቀን እስራት በኋላ ወደ ቤታችን ብቻ ሳይሆን ወደ ሜዳችንም ተመልሰናል። በታሰርኩባቸው ጊዜያት የልጆቼ አስታዋሽና የኔ ድምጽ ለሆናችሁ ወገኖች ሁሉ 'ክበሩልኝ' ማለት እፈልጋለሁ። ዝንታለም አማራ!!

ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇 https://www.youtube.com/live/QI-h_Kg0C4c?feature=share

photo content

photo content

photo content

ገዳም ውስጥ ያሉ መነኮሳትን የፊጥኝ አስሮ የሚረሸነውና በቪዲዮ ቀርጾ አረመኔነቴን ተመልከቱልኝ የሚለው የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት ከአማራ ክልል ተጠራርጎ መውጣት ይገባዋል።
ገዳም ውስጥ ያሉ መነኮሳትን የፊጥኝ አስሮ የሚረሸነውና በቪዲዮ ቀርጾ አረመኔነቴን ተመልከቱልኝ የሚለው የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት ከአማራ ክልል ተጠራርጎ መውጣት ይገባዋል።

photo content

"በበጀት ክልከላ የሚጣል ማንነት፣ በፈተና ብዛት የሚዝል አማራነት እኛ ዘንድ የለም" ይልኻል ቆራጡ የወልቃይት አማራ!!
"በበጀት ክልከላ የሚጣል ማንነት፣ በፈተና ብዛት የሚዝል አማራነት እኛ ዘንድ የለም" ይልኻል ቆራጡ የወልቃይት አማራ!!