Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 648 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 352 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 21 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -144، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.49%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 382 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 40.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 351
المشتركون
-124 ساعات
-387 أيام
-14430 أيام
أرشيف المشاركات
14 351
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መሀከል እንደ አገር ያለፉት 3% መሆናቸውን ያበሰረን የት/ት ሚኒስትር በትግራይ ክልል ግን 70% አልፈዋል እያለን ነው። ቆይ እኔ እምለው ፕሮፌሰሩ ፕሪቶሪያ ላይ የፈረመው ውል ይኖር ይሆን?🤣
14 351
📸 Look at this post on Facebook
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=7497613196933860&id=100000557639006&sfnsn=mo&mibextid=RUbZ1f
14 351
2015 ዓ.ም ሲታሰብ
➖➖➖➖➖➖
➔ሁለት ዙር እስራት ያስተናገድኩበት፤
➔በተመስገን ደሳለኝ ተይዞ የነበረውን የክስ ሪከርድ የሰበርኩበትና ፍርድ ቤት መመላለስ መደበኛ ሥራዬ የሆነበት😆
➔በተለያዩ ጫናዎች የተነሳ በፌደራል መሥሪያ ቤት ውስጥ ለ8 ዓመት ያገለገልኩበትን ሥራዬን ለመልቀቅ የተገደድኩበት፤
➔ሥራ በለቀቅኩ ማግስት በግሌ የጀመርኩትን የሚዲያ ሥራ በእስራት ምክንያት ለማቆም የተገደድኩበት፤
➔ላፕቶፔንና ሥልኬን ጨምሮ በቤቴ ውስጥ የነበሩትን የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሁሉ ለጸጥታ ኃይሎች ያስረከብኩበት፤
➔ከተጠርጣሪ ባለሐብቶች እኩል የባንክ አካውንቶቼ የታገዱበት፤😁
➔የተመሠረተብኝን ሰባት ክስ ድባቅ መትቼ ነጻ ሳልወጣ በፊት ሌላ እስራትና ክስ እንዳይመጣ በመስጋት ስንቱን ጉድ እየሰማሁ በዝምታ ለማለፍ የተገደድኩበት... እጅግ ፈታኝ ዓመት ነበረ።
እናም ቀጣዩ የ2016 ዓመተ ምሕረት ከ2015 የተሻለ ዘመን ሁኖ መገኘት ግዴታው ነው።
እንኳን አደረሳችሁ!!
14 351
ፍትሕ አሳዬ ተወለደች
▬▬▬▬▬▬▬
በዚህ ዓመት ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ ከሶስት ልጆቼ ፊት ታፍኜ ወደ ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ስወሰድ ባለቤቴ የዘጠኝ ወር እርጉዝ ነበረች።
ሆኖም ግን አራተኛዋ ልጄ "አባቴ ፍትሕ አግኝቶ ከእስር ቤት ሳይወጣ ከማሕጸን አልወጣም" ብላ በመገገሟ የተነሳ ሳትወለድ ሰነበተች።
ሰባት ክስ የተመሠረተበት አባቷ በዋስ በተለቀቀ ማግስትም በአገር አልባ ምድር ላይ መወለዷን ያወቀች ይመስል ምርር ካለ ለቅሶ ጋር ከማሕጸን ወጣች። ("ፍትሕ አሳዬ" የሚል ሥያሜም አገኘች።)😆
እናም ደስታዬን ላጋራችሁ ወደድኩ😊
14 351
ሃይ ወገኖች...
እንዴት ሰነበታችሁ?
ከ45 ቀን እስራት በኋላ ወደ ቤታችን ብቻ ሳይሆን ወደ ሜዳችንም ተመልሰናል።
በታሰርኩባቸው ጊዜያት የልጆቼ አስታዋሽና የኔ ድምጽ ለሆናችሁ ወገኖች ሁሉ 'ክበሩልኝ' ማለት እፈልጋለሁ።
ዝንታለም አማራ!!
14 351
ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇
https://www.youtube.com/live/QI-h_Kg0C4c?feature=share
14 351
ገዳም ውስጥ ያሉ መነኮሳትን የፊጥኝ አስሮ የሚረሸነውና በቪዲዮ ቀርጾ አረመኔነቴን ተመልከቱልኝ የሚለው የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት ከአማራ ክልል ተጠራርጎ መውጣት ይገባዋል።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
