en
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Assaye Derbie

Channel Assaye Derbie (@asayede) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 351 subscribers, ranking 2 646 in the Blogs category and 2 354 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 351 subscribers.

According to the latest data from 22 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -133 over the last 30 days and by -3 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 38.76%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 11.78% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 562 views. Within the first day, a publication typically gains 1 691 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 34.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Blogs category.

14 351
Subscribers
-324 hours
-387 days
-13330 days
Posts Archive
ያሳዝናል
ያሳዝናል

photo content

የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መሀከል እንደ አገር ያለፉት 3% መሆናቸውን ያበሰረን የት/ት ሚኒስትር በትግራይ ክልል ግን 70% አልፈዋል እያለን ነው። ቆይ እኔ እምለው ፕሮፌሰሩ ፕሪቶሪያ ላይ የፈረመው ውል ይኖር ይሆን?🤣

አብረን የምንተኛባትን ፍራሽ አስረክቤው ስወጣ የተሰማኝ ጉድለትና መከፋት አሁንም ድረስ አብሮኝ አለ። አከብርኻለሁ ወንድማለም።
አብረን የምንተኛባትን ፍራሽ አስረክቤው ስወጣ የተሰማኝ ጉድለትና መከፋት አሁንም ድረስ አብሮኝ አለ። አከብርኻለሁ ወንድማለም።

photo content

የቆሎ ተማሪዎቼ

የልጄ የፍትሕ አሳዬ የክርስትና በዓል ዛሬ ተከብሮ ውሏል። እንኳን ተወለድሽልኝ የኔ ሕፃን!!😍
+1
የልጄ የፍትሕ አሳዬ የክርስትና በዓል ዛሬ ተከብሮ ውሏል። እንኳን ተወለድሽልኝ የኔ ሕፃን!!😍

2015 ዓ.ም ሲታሰብ ➖➖➖➖➖➖ ➔ሁለት ዙር እስራት ያስተናገድኩበት፤ ➔በተመስገን ደሳለኝ ተይዞ የነበረውን የክስ ሪከርድ የሰበርኩበትና ፍርድ ቤት መመላለስ መደበኛ ሥራዬ የሆነበት😆 ➔በተለያዩ ጫ
2015 ዓ.ም ሲታሰብ ➖➖➖➖➖➖ ➔ሁለት ዙር እስራት ያስተናገድኩበት፤ ➔በተመስገን ደሳለኝ ተይዞ የነበረውን የክስ ሪከርድ የሰበርኩበትና ፍርድ ቤት መመላለስ መደበኛ ሥራዬ የሆነበት😆 ➔በተለያዩ ጫናዎች የተነሳ በፌደራል መሥሪያ ቤት ውስጥ ለ8 ዓመት ያገለገልኩበትን ሥራዬን ለመልቀቅ የተገደድኩበት፤ ➔ሥራ በለቀቅኩ ማግስት በግሌ የጀመርኩትን የሚዲያ ሥራ በእስራት ምክንያት ለማቆም የተገደድኩበት፤ ➔ላፕቶፔንና ሥልኬን ጨምሮ በቤቴ ውስጥ የነበሩትን የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሁሉ ለጸጥታ ኃይሎች ያስረከብኩበት፤ ➔ከተጠርጣሪ ባለሐብቶች እኩል የባንክ አካውንቶቼ የታገዱበት፤😁 ➔የተመሠረተብኝን ሰባት ክስ ድባቅ መትቼ ነጻ ሳልወጣ በፊት ሌላ እስራትና ክስ እንዳይመጣ በመስጋት ስንቱን ጉድ እየሰማሁ በዝምታ ለማለፍ የተገደድኩበት... እጅግ ፈታኝ ዓመት ነበረ። እናም ቀጣዩ የ2016 ዓመተ ምሕረት ከ2015 የተሻለ ዘመን ሁኖ መገኘት ግዴታው ነው። እንኳን አደረሳችሁ!!

ፍትሕ አሳዬ ተወለደች ▬▬▬▬▬▬▬ በዚህ ዓመት ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ ከሶስት ልጆቼ ፊት ታፍኜ ወደ ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ስወሰድ ባለቤቴ የዘጠኝ ወር እርጉዝ ነበረች። ሆኖም ግን አራተኛዋ ልጄ "
ፍትሕ አሳዬ ተወለደች ▬▬▬▬▬▬▬ በዚህ ዓመት ብቻ ለሁለተኛ ጊዜ ከሶስት ልጆቼ ፊት ታፍኜ ወደ ፌደራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ስወሰድ ባለቤቴ የዘጠኝ ወር እርጉዝ ነበረች። ሆኖም ግን አራተኛዋ ልጄ "አባቴ ፍትሕ አግኝቶ ከእስር ቤት ሳይወጣ ከማሕጸን አልወጣም" ብላ በመገገሟ የተነሳ ሳትወለድ ሰነበተች። ሰባት ክስ የተመሠረተበት አባቷ በዋስ በተለቀቀ ማግስትም በአገር አልባ ምድር ላይ መወለዷን ያወቀች ይመስል ምርር ካለ ለቅሶ ጋር ከማሕጸን ወጣች። ("ፍትሕ አሳዬ" የሚል ሥያሜም አገኘች።)😆 እናም ደስታዬን ላጋራችሁ ወደድኩ😊

ሃይ ወገኖች... እንዴት ሰነበታችሁ? ከ45 ቀን እስራት በኋላ ወደ ቤታችን ብቻ ሳይሆን ወደ ሜዳችንም ተመልሰናል። በታሰርኩባቸው ጊዜያት የልጆቼ አስታዋሽና የኔ ድምጽ ለሆናችሁ ወገኖች ሁሉ 'ክበሩል
ሃይ ወገኖች... እንዴት ሰነበታችሁ? ከ45 ቀን እስራት በኋላ ወደ ቤታችን ብቻ ሳይሆን ወደ ሜዳችንም ተመልሰናል። በታሰርኩባቸው ጊዜያት የልጆቼ አስታዋሽና የኔ ድምጽ ለሆናችሁ ወገኖች ሁሉ 'ክበሩልኝ' ማለት እፈልጋለሁ። ዝንታለም አማራ!!

ከስር ባለው ሊንክ ገብተው የቀጥታ ሥርጭታችንን መከታተል ይችላሉ።👇 https://www.youtube.com/live/QI-h_Kg0C4c?feature=share

photo content

photo content

photo content

ገዳም ውስጥ ያሉ መነኮሳትን የፊጥኝ አስሮ የሚረሸነውና በቪዲዮ ቀርጾ አረመኔነቴን ተመልከቱልኝ የሚለው የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት ከአማራ ክልል ተጠራርጎ መውጣት ይገባዋል።
ገዳም ውስጥ ያሉ መነኮሳትን የፊጥኝ አስሮ የሚረሸነውና በቪዲዮ ቀርጾ አረመኔነቴን ተመልከቱልኝ የሚለው የዐቢይ አሕመድ ሠራዊት ከአማራ ክልል ተጠራርጎ መውጣት ይገባዋል።

photo content

"በበጀት ክልከላ የሚጣል ማንነት፣ በፈተና ብዛት የሚዝል አማራነት እኛ ዘንድ የለም" ይልኻል ቆራጡ የወልቃይት አማራ!!
"በበጀት ክልከላ የሚጣል ማንነት፣ በፈተና ብዛት የሚዝል አማራነት እኛ ዘንድ የለም" ይልኻል ቆራጡ የወልቃይት አማራ!!