es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 277 suscriptores, ocupando la posición 6 138 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 373 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 277 suscriptores.

Según los últimos datos del 01 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -27, y en las últimas 24 horas de 13, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.17%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 308 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 02 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 277
Suscriptores
+1324 horas
-147 días
-2730 días
Archivo de publicaciones
የትኞቹ_ኡለማ_ናቸው_እውቀት_የሚወሰድባቸው_9.14 MB

💡 ታላቅ የምስራች ለ ሐበሻ ጧሊበል ዒልሞች! ከየመን ምድር፣ የኢልም መፍለቂያ ከሆነችበት  ቀዬ፣ ታላቁ ዓሊም እና የተከበሩት ሸይኽ ዐሊይ ብኑ አሕመድ አራ'ዚሒ فضيلة الشيخ علي بن أحمد الرازحي በቴሌ ግራም በቀጥታ ስርጭት የዳዕዋ ፕሮግራም ቀጠሮ ይዘዋል! ሸይኹ በርካታ ኪታቦችን ያዘጋጁ እና ብዙ ዱሩሶች ያሏቸው ታዋቂ የየመን ዓሊም ናቸው። ታድያ ፕሮግራሙ መቼ ነው!? 🗓️ ቀን: ጁሙዐ፤መስከረም 2/2018 ⏰ ሰዓት: ልክ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት (በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር) 💡ዐረብኛ ለማይችሉ ከትርጉም ጋር አብሮ ይቀርባል። 🔗 ቀጥታ ስርጭት የሚተላለፍበት ቻናል፦⇓⇓ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor 💡 بشرى سارة لطلاب العلم في الحبشة! من أرض اليمن، منبع العلم وموطن الدعوة، يطل علينا فضيلة الشيخ علي بن أحمد الرازحي – حفظه الله تعالى – عبر برنامج دعوي مباشر على تليجرام 📚 الشيخ من كبار علماء اليمن، عُرف بعلمه الغزير ومؤلفاته القيمة ودروسه النّافعة، نسأل الله أن ينفع به الجميع. 🗓️ اليوم: الجمعة 📅 التاريخ: 20 ربيع الأول ⏰ الوقت: 9:00 مساءً بتوقيت مكة المكرمة 🇸🇦 | 3:00 مساءً بتوقيت إثيوبيا 🇪🇹 🌍 سيصاحب البرنامج ترجمة فورية إلى اللغة الأمهرية 📡 يُبث مباشرة عبر قناة “ابن منور” على تليجرام https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

☞የኢብኑ ተይሚያ የሴቶች ለሴቶች ነሲሓ ግሩፕ ነገ ጁሙዓ ምሽት በኢትዮ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራም አለን!! ☞በተለያዩ ርእሶች ሰፋ ያለ ዳሰሳ በእህቶቻችን ይኖራል! በስዓትዎ መጥተዉ ይታደሙ! ወደ
የኢብኑ ተይሚያ የሴቶች ለሴቶች ነሲሓ ግሩፕ ነገ ጁሙዓ ምሽት በኢትዮ 2:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራም አለን!! በተለያዩ ርእሶች ሰፋ ያለ ዳሰሳ በእህቶቻችን ይኖራል! በስዓትዎ መጥተዉ ይታደሙ! ወደ ግሩፓችን መቀላቀል የምትፈልጉ ከታች በተቀመጠላችሁ ቦት ደስ ያላችሁን መርጣችሁ በvoice ያናግሩን↓↓ @Ass_Selefyaa1bot                 & @Asabiqunabilekeyrati44_bot & @Nisau_Aslefiyat_Bot ኢብኑ ተይሚያ የሱናዉ አንበሳ የሱንዮች መድረክ

👉በግድቡ መጠናቀቅ ተደስቻለሁ ሀቂቃ!! «ሀገሬ ሁሌም ከፍ በይ» ---------------------- መከራ እና ችግር በደል ቢያልፍበትም፡ የሰው ልጅ ነው እንጂ ለካ ሀገር አይሞትም፡ አባይ ተገድቦ ይህን አስመስክሯል፡ በውብ ቁመናው ልክ ደስታችን ተሰፍሯል፡ ወዳጅ በኛ ስቆ ጠላታችን አፍሯል፡ በስደት በሀገር ቤት ልጆችሽ ታድመው፡ የቆሰለው ሳይቀር በአልጋ የታመመው፡ ስቀዋል ሰሞኑን ላንች ክብር ቆመው፡ የነፃነት አርማ ሁኝልን፤ እኔ በስደት ብሆንም ስመጣ ደምቀሽ ላግኝሽ፡ ልጂሽ ነው ስባል ስጠራ፤              ደስ ይለኛል አንችን ስመኝሽ፡ ከፍ በይ ዘላለምሽን፤ ህመም አይፈታተንሽ ችግር ሁሌ አያግኝሽ፡ አደገች ይበልሽ አለም፤           ከድህነት ወጥተሽ እንይሽ፡ ልጆችሽ ይሰባሰቡ፤           ከእንግድህ ስኬት ይታይሽ፡ ከነ-ችግርሽም ቢሆን ሀገሬ ይብዛ ሰላምሽ፡ ከትላንት ዛሬ ተሻይ ለነገ ይግዘፍ አቋምሽ፡ ብቻ ግን ስላንች ሁሌም፤                    የደስታ ዜና ይሰማኝ፡ ይሄ ነው ዋናው ዱዓዬ፤              እንዳንድ ወጣት እንደ አማኝ፡ ሀገሬ ሰላም ሁኝልኝ፤                    ሁሌም ደስታሽን ልስማ፡ ከእንግድህ ሀብት ይፍሰስብሽ፤                           ይነቀል የችግር ካስማ፡ አባይ በረከት ይሁነን ሀብት ይሙላ ደጃችን፡ እኛም እንደ ሌሎቹ እንኑር በሀገራችን፡ ከእንግድህ በሀገር እንኑር፤                    የስደት መከራ ይብቃን፡ አባይ ደወል ይሁነን፤                  ከጥላቻ እንቅልፍም ያንቃን፡ ለካ ለኸይር ነው፤ ስንቱን ተቋቁመሽ እስከ አሁን የቆየሽ፡ በፅናትሽ ብቻ፤ ዛሬ በልጆችሽ ይህን ብስራት አየሽ፡ የድህነት ጫንቃሽ፤ በየዘመናቱ ቡዙ ግፍ ቢቀበል፡ ጌታችን አግዞሽ፤ የሀገር ማንነትሽ እንዳይዘነበል፡ ተወዳጅ ልጆችሽ ላንች ቢሰለፉም፡ ስላንች መክተው ስንቶቹ ቢረግፉም፡ ዛሬም ጀግኖች አሉሽ ጨርሰው አልጠፉም፡ ...እናም ሀገሬ ሆይ... ልክ እንደ ናይል ወንዝ ዘረኛ ይገደብ ለሁሉ እኩል ሁነሽ እንኑር በአደብ፡ ይጥፋ ከምድራችን ጭቆናና በደል፡ በሴራ በተንኮል ማንም አይገደል፡ ደስታ እዝነትና እድገት ይሙላ በእፍኝሽ፡ የፍትህ መፍለቂያ ይሁን ሁሌ እልፍኝሽ፡ ለዜጎችሽ ሰላም ሆነሽ እናግኝሽ፡ ....ሀገሬ...!! ከስደት እኔ ስመለስ፤           በለውጥሽ ላቅርብ ምስጋና፡ ሁሉም ልጆችሽ ይምጡልሽ፤             ከሰው ሀገር ከየትም ዳና፡ እድገትሽ በግልፅ ይታወጂ፤              ኢትዮጲያዬ ባንች እንፅናና፡ ዜጎችሽን ሰብስበሽ ያዥ፤                   እምዬ ሁኝ ገናና፡ እኛም ልጆችሽ እንሁን፤                 አንችም እናት ሁኝና‼️ ከአሁን በኋላ ይታደስ፤            የጎበጠው ወገብ ይቃና፡ ለቅርብ ለሩቁ ያውድ፤               የፍቅርሽ ሽቶና ቃና፡ ግሩም ጠቢባን ይውጣብሽ፤                ይወገድ የጫት ምርቃና፡ .....ኢትዮጲያዬ.....‼️ ልክ እንደ-ግድቡ፤ ተስፋ ሳትቆርጭ ወድቀሽ ሳትቀሪ፡ በተደጋጋሚ እንድታስደምሚን፤ ከዘር ቅርቃር ወጥተሽ ጨዋታ ቀይሪ፡ በፍጥነት ለማደግ፤ ለሁሉም ዜጎችሽ እናት ሆነሽ ኑሪ፡ በግድቡ ምክንያት፤         ማናችሁም አትወራጩ፡ መነሻው ሀበሻ ሆኖ፤                አባይ ጀነት ነው ምንጩ፡ .....ግንኮ ...ሀገሬ...!! በስምሽ ግፍ ተፈፅሞ፤ የማህፀንሽ ፍሬ ስንቱ ደሙ ፈሰሰ፡ በተራ የዘር ከረጢት፤ እናቴ ብሎ ያመነሽ በልጅሽ ስንቱ አለቀሰ፡ የአንድ እናት ልጆች ተብለን፤ አስታራቂ ቢጠፋም እንኳን ስንቱ ስንቱን ወቀሰ፡ አሁንስ ቢሆን በምድርሽ፤ በጎራ መከፋፈሉ ጥላቻው መቼ ፈረሰ፡ እኩል የምንታይበት፤ ታማኝ ዳኛ ውብ ዘመን መቼ ደረሰ!!? ብቻ ምንም ቢፈጠር፤               አንችን እኛ አንክድም፡ የባንዳነት አመለካከት፤               በታሪክ የለንም አንድም፡ የእንጀራ ልጆች ተደርገን፤               ለዘመናት ምን ብንጨቆን፡ አያውቅም የሀገር ፍቅር፤                  ለቅፅበት እንኳን ርቆን፡ አወ ጠባሳ አለብን፤             ቦሩ ሜዳ ላይ ታርደናል፡ ግና ክብርሽ ሲነካ፤            አደዋ ዘምተን ሞተናል፡ ዛሬም አባይ ሲገደብ፤           እጂጉን ደስ ብሎናል፡ ሀገሬ ግን ልንገርሽ፤              እኩልነትኮ ናፍቆናል!? .......ኢትዮጲያዬ... አንዳንዴ እየከፋኝ ነው፤                  የውስጤን መናገሬ፡ እንጂማ ፍቅርሽ አለብኝ፤                  ከፍ በይ እናት ሀገሬ፡ ሀገር ነው ምንም ቢፈጠር፤                   የሰው ልጅ ትዝታ ስንቁ፡ ሀገር ነው የዘወትር ቃል፤                  የሰው ልጅ ሀዘንም ሳቁ፡ ከፍታሽን በዜና ልስማው፤                   ክብርሽን ልየው በሩቁ፡ .....እማማዬ..... ልጅሽ ነኝ እናት ነሽና፤          ልመርቅሽ ዱዓየን እንኪ ተቀበይ፡ ናይልን መነሻ አድርገሽ፤                 ድመቂ ሁሌም ከፍ በይ፡     «በኑረዲን አል-ዓረብ» t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

{ وَمَا لَنَا أَلَّا نَتَوَكَّلَ عَلَى اللَّهِ وَقَدْ هَدَانَا سُبُلَنَا وَلَنَصْبِرَنَّ عَلَى مَا آذَيْتُمُونَا وَعَلَى اللَّهِ فَلْيَتَوَكَّلِ الْمُتَوَكِّلُونَ } ከቁርአን ጋር እንኑር መልካም ለይል ! =

~ የወደድካትን ስላጣህ  ያልወደድካትን ጊዜ ማሳለፊያ አታድርጋት ❗️ 🫵

~ ከተናገርነዉ ይልቅ ታዝበን ዝም ያልነዉ ብዙ ነዉ። =

~ የኢልም ሰዉ ሀላፊነት አለበት (ከባድ ሀላፊነት) አለበት‼️ ስሙንክብሩን መጠበቅ አለበት። = t.me/Ibnu_Teymya_Ye_Ewket_Maed

በችግር ጊዜ መታገስ.mp33.06 MB

القارئ_بندر_بليلة_وكذلك_فتنا_بعضهم_ببعض.mp35.58 MB

አባይ ማደሪያ የለው ግንድ ይዞ ይዞራል፡ ሲባል ያደገ ትውልድ አባይን ሲይዝ ያኮራል፡ .....ኑር... t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

አልሐምዱ ሊላህ! ~ ከሶስት ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ መሬት ላይ ሱጁድ አደረግኩ። ከሶስት ወር በኋላም መስጂድ ገባሁ። አልሐምዱ ሊላህ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ ሷሊሓት!! ባለፉት አምስት፣ ስድስት ቀ
አልሐምዱ ሊላህ! ~ ከሶስት ወር በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀጥታ መሬት ላይ ሱጁድ አደረግኩ። ከሶስት ወር በኋላም መስጂድ ገባሁ። አልሐምዱ ሊላህ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ ሷሊሓት!! ባለፉት አምስት፣ ስድስት ቀናት ህመሜ ከወትሮው ተባብሶ በጣም ከበድ ብሎኝ ነበር። ሌሊቱንም እንቅልፍ እየወሰደኝ አልነበረም። የሆነ ቀን ተቀምጬ መስገድ እንኳን አቅቶኝ ተኝቼ ነበር የሰገድኩት። አንዳንዴ በኢንተርኔት ተሳትፎ ስናደርግ ደህና የሆን ይመስላል። ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስለምናየው ደህና የሚመስለን፣ ግን ከባድ ሁኔታ ላይ ያለ ስንት ሰው በየቤቱ ይኖራል?! ዛሬ የMRI ውጤት ይዤ ሃኪም ዘንድ ቀርቤ ነበር። ውጤቱ ጥሩ ሁኔታ እንዳለው ጠቁሞኝ ሱጁድ ማድረግ፣ መስጂድም መሄድ እንደምችል፣ ደጋፊ ቀበቶውን መጠቀምም እንደሚበቃ ነግሮኛል፣ ጀዛሁላሁ ኸይራ። አሁን ላይ ድካምና የተወሰነ ህመም ቢኖረኝም ኢንሻአላህ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ። በማንኛውም መንገድ ከጎኔ የሆናችሁ ሁሉ አላህ ጀዛችሁን በመልካም ይመንዳችሁ እላለሁ። በአላህ ፈቃድ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ጀምሮ ደርሳችንን እንጀምራለን። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor