es
Feedback
Alpha Keranyo Sec. & Prep. School Community

Alpha Keranyo Sec. & Prep. School Community

Ir al canal en Telegram

+251113498906

Mostrar más
1 761
Suscriptores
+224 horas
+77 días
+2530 días
Archivo de publicaciones
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል። በሌላ በኩል ፦ - የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም ➡️ ግንቦት 19 ኢድ አልአድሃ - የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም - የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም - የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ... ይሰጣል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም @tikvahethiopia

photo content

photo content

Grade 11 Mathematics work sheet for mid exam 2018 E.C

Mathematis Second Semester Work sheet for mid exam 2018.docx0.32 KB

አልፋ ቀራንዮ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለመላው የት/ቤታችን የክርስትና እምነት ተከታይ መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች፣ የተማሪ ወላጆች እና ተማሪዎች በ
አልፋ ቀራንዮ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ እና መካከለኛ  ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለመላው የት/ቤታችን የክርስትና እምነት ተከታይ              መምህራን፣ አስተዳደር ሠራተኞች፣         የተማሪ ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ ውድ የክርስትና እምነት ተከታይ የሆናችሁ የት/ቤታችን  መምህራን፣ የአስተዳደር ሠራተኞች፣ የተማሪ ወላጆች፣ ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ እያልን በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የመተሳሳብ እንዲሆን እንመኛለን።                           መልካም በዓል ት/ቤቱ

Repost from Tikvah-University
#ጥቆማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ እየተዘጋጁ ነው? በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ አጋዥ የትምህርት ይዘቶች እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን የያዙ ቪዲዮዎች በድረ-ገፅ ያገኛ
#ጥቆማ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ እየተዘጋጁ ነው? በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ አጋዥ የትምህርት ይዘቶች እና የመለማመጃ ጥያቄዎችን የያዙ ቪዲዮዎች በድረ-ገፅ ያገኛሉ። ይለማመዱ 👇 https://examinfo.moe.gov.et/guides የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ ይጠበቃል። @tikvahuniversity

12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸው የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ ሆኑ። (መጋቢት 24/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ
12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸው የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ ሆኑ። (መጋቢት 24/2018 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸውን የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች በተፈጥሮ ሳይንስ እንግሊዝኛ ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪና ፊዝክስ መሆናቸውን ገልጿል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዝኛ ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው። ፈተናው በየትምህርት ዓይነቱ ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች የሚሸፍን ይሆናል። የዝግጅት አግባቡም 9ኛ ክፍል ላይ የቀድሞውና የአዲሱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘት ላይ ያተኩራል። ከ10ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ያለው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የተመሠረተ ይሆናል። የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ሆኖ ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን የሚሸፍን መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

Physics Grade 12 UEE.pdf7.40 KB

Physics Grade 11 UEE.pdf7.40 KB

UEE Maths grade 12.pdf6.55 KB

UEE Maths grade 11.pdf4.40 KB

UEE HISTORY G-12.pdf5.74 KB

UEE HISTORY G-11.pdf5.66 KB

UEE Geography G-11.pdf4.16 KB

UEE Geograpgy G-12.pdf5.36 KB

UEE English G-12 (1).pdf1.89 KB

UEE ENGLISH G-11 (1).pdf3.28 KB

UEE English G-12.pdf1.89 KB