es
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Ir al canal en Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

El canal Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 366 suscriptores, ocupando la posición 5 631 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 191 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 366 suscriptores.

Según los últimos datos del 20 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -39, y en las últimas 24 horas de -5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 22.39%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.98% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 441 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 226 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 22.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 21 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 366
Suscriptores
-524 horas
+297 días
-3930 días
Archivo de publicaciones
‹‹በእንተ፡ ርእሰ፡ ሊቃነ፡ ጳጳሳት፡ አባ ማትያስ፡ ናስተበቁዕ፡ ከመ፡ እግዚአብሔር፡ የሀበነ፡ ኪያሆሙ፡ ለነዋህ፡ መዋዕል፡፡ በልቡና፡ ያርትዑ፡ ቃለ፡ ሃይማኖት፡ በንጹሕ፡ ዘእንበለ፡ ነውር፡፡እስመ፡ እሙንቱ፡ ቀዋምያኒሃ፡ ለቤተክርስቲያን ፡፡›› ባንድነቱ ፡ምንታዌ ፡በሦስትነቱ ፡ርባዔ፡ ሳይቀላቅሉ ፡ያለመጠራጠር፡ አውቀው፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ፡ ዘንድ፤አንድም፡- በልቡና፡ ንጹሕ፡ ከክህደት፡ ከመጠራጠር፡ በተለየ፡ ልቡና ያለ ነውር፡ ያለ ነቀፋ፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ ዘንድ ፡፡አንድም፡- በትሑት፡ ሰብእና በቅን ፡ልቡና፡ ሆነው፡ ቤተክርስቲያንን ያስገለግሉ ዘንድ ፡፡አንድም፡- ወንጌልን፡ ሰብከው፡ ምእመናንን፡ ከአምልኮተ፡ ጣዖት፡ ወደ፡ አምልኮተ፡ እግዚአብሔር፡ ከገቢረ፡ ኃጢአት፡ ወደ፡ ገቢረ፡ ጽድቅ፡ ይመልሱ፡ ዘንድ ፡፡ የቤተክርስቲያን፡ ጠባቂዋ፡ አንድም፡- የምዕመናን፡ ጠባቂ፡ ታዳጊ፡ አደግ፡ ሸኞዋ፡ ናቸውና፡፡አንድም፡- ለምእመናን፡ ሕይወት፡ የሚሟገቱ፡ በጸሎታቸው፡ የሚጠብቁ፡ ከኃጢአት፡ ከጣዖት፡ የሚያላቅቁ፡ በትሩፋታቸው፡ የሚያጸድቁ፡ ናቸውና፡፡ ስለጳጳሳቱ፡ አለቃ፡ ስለ ብጹእ፡ ወቅዱስ፡ አባ ማትያስ፡ ሰፊ፡ ወራት፡ ረጅም፡ ዘመናት፡ ይሰጣቸው፡ ዘንድ፡ ስጣቸው፡ ብለን እንለምናለን፡፡አንድም፡- የአገልግሎት፡ ዘመናቸውን፡ ባርክ፡ ብለን፡ እንለምናለን፡፡ በረከታቸው ይደርብን

#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን
+4
#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ #share Facebook  https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube    https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem

የ2016 ዓ.ም በዓለ ጥምቀት ፎቶ ማስታወሻ  ጥር 10 እና 11 ስብስብ 3 + ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ + ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፥ በዕምርት ዕለት በዓልነ፡፡ (#በከፍተኛው_በዓላችን_ቀን_መለከትን_ንፉ፡፡) መዝሙረ ዳዊት ፹፥፫ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት  ::/    #share .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem .      www.finotehiwotsundayschool.com #ክብረ_በዓላት #Feast_of_the_lord #በዓለ_እግዚእነ   #በዓለ_ጥምቀት  #Holy_Ephipany