fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 366 مشترک است و جایگاه 5 631 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 191 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 366 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -39 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 22.39% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.98% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 441 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 226 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 22 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 366
مشترکین
-524 ساعت
+297 روز
-3930 روز
آرشیو پست ها
‹‹በእንተ፡ ርእሰ፡ ሊቃነ፡ ጳጳሳት፡ አባ ማትያስ፡ ናስተበቁዕ፡ ከመ፡ እግዚአብሔር፡ የሀበነ፡ ኪያሆሙ፡ ለነዋህ፡ መዋዕል፡፡ በልቡና፡ ያርትዑ፡ ቃለ፡ ሃይማኖት፡ በንጹሕ፡ ዘእንበለ፡ ነውር፡፡እስመ፡ እሙንቱ፡ ቀዋምያኒሃ፡ ለቤተክርስቲያን ፡፡›› ባንድነቱ ፡ምንታዌ ፡በሦስትነቱ ፡ርባዔ፡ ሳይቀላቅሉ ፡ያለመጠራጠር፡ አውቀው፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ፡ ዘንድ፤አንድም፡- በልቡና፡ ንጹሕ፡ ከክህደት፡ ከመጠራጠር፡ በተለየ፡ ልቡና ያለ ነውር፡ ያለ ነቀፋ፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ ዘንድ ፡፡አንድም፡- በትሑት፡ ሰብእና በቅን ፡ልቡና፡ ሆነው፡ ቤተክርስቲያንን ያስገለግሉ ዘንድ ፡፡አንድም፡- ወንጌልን፡ ሰብከው፡ ምእመናንን፡ ከአምልኮተ፡ ጣዖት፡ ወደ፡ አምልኮተ፡ እግዚአብሔር፡ ከገቢረ፡ ኃጢአት፡ ወደ፡ ገቢረ፡ ጽድቅ፡ ይመልሱ፡ ዘንድ ፡፡ የቤተክርስቲያን፡ ጠባቂዋ፡ አንድም፡- የምዕመናን፡ ጠባቂ፡ ታዳጊ፡ አደግ፡ ሸኞዋ፡ ናቸውና፡፡አንድም፡- ለምእመናን፡ ሕይወት፡ የሚሟገቱ፡ በጸሎታቸው፡ የሚጠብቁ፡ ከኃጢአት፡ ከጣዖት፡ የሚያላቅቁ፡ በትሩፋታቸው፡ የሚያጸድቁ፡ ናቸውና፡፡ ስለጳጳሳቱ፡ አለቃ፡ ስለ ብጹእ፡ ወቅዱስ፡ አባ ማትያስ፡ ሰፊ፡ ወራት፡ ረጅም፡ ዘመናት፡ ይሰጣቸው፡ ዘንድ፡ ስጣቸው፡ ብለን እንለምናለን፡፡አንድም፡- የአገልግሎት፡ ዘመናቸውን፡ ባርክ፡ ብለን፡ እንለምናለን፡፡ በረከታቸው ይደርብን

#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን
+4
#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ #share Facebook  https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube    https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem

የ2016 ዓ.ም በዓለ ጥምቀት ፎቶ ማስታወሻ  ጥር 10 እና 11 ስብስብ 3 + ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ + ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፥ በዕምርት ዕለት በዓልነ፡፡ (#በከፍተኛው_በዓላችን_ቀን_መለከትን_ንፉ፡፡) መዝሙረ ዳዊት ፹፥፫ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት  ::/    #share .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem .      www.finotehiwotsundayschool.com #ክብረ_በዓላት #Feast_of_the_lord #በዓለ_እግዚእነ   #በዓለ_ጥምቀት  #Holy_Ephipany