en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 366 subscribers, ranking 5 631 in the Religion & Spirituality category and 2 191 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 366 subscribers.

According to the latest data from 20 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -39 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 22.39%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 7.98% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 441 views. Within the first day, a publication typically gains 1 226 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 22.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 21 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 366
Subscribers
-524 hours
+297 days
-3930 days
Posts Archive
‹‹በእንተ፡ ርእሰ፡ ሊቃነ፡ ጳጳሳት፡ አባ ማትያስ፡ ናስተበቁዕ፡ ከመ፡ እግዚአብሔር፡ የሀበነ፡ ኪያሆሙ፡ ለነዋህ፡ መዋዕል፡፡ በልቡና፡ ያርትዑ፡ ቃለ፡ ሃይማኖት፡ በንጹሕ፡ ዘእንበለ፡ ነውር፡፡እስመ፡ እሙንቱ፡ ቀዋምያኒሃ፡ ለቤተክርስቲያን ፡፡›› ባንድነቱ ፡ምንታዌ ፡በሦስትነቱ ፡ርባዔ፡ ሳይቀላቅሉ ፡ያለመጠራጠር፡ አውቀው፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ፡ ዘንድ፤አንድም፡- በልቡና፡ ንጹሕ፡ ከክህደት፡ ከመጠራጠር፡ በተለየ፡ ልቡና ያለ ነውር፡ ያለ ነቀፋ፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ ዘንድ ፡፡አንድም፡- በትሑት፡ ሰብእና በቅን ፡ልቡና፡ ሆነው፡ ቤተክርስቲያንን ያስገለግሉ ዘንድ ፡፡አንድም፡- ወንጌልን፡ ሰብከው፡ ምእመናንን፡ ከአምልኮተ፡ ጣዖት፡ ወደ፡ አምልኮተ፡ እግዚአብሔር፡ ከገቢረ፡ ኃጢአት፡ ወደ፡ ገቢረ፡ ጽድቅ፡ ይመልሱ፡ ዘንድ ፡፡ የቤተክርስቲያን፡ ጠባቂዋ፡ አንድም፡- የምዕመናን፡ ጠባቂ፡ ታዳጊ፡ አደግ፡ ሸኞዋ፡ ናቸውና፡፡አንድም፡- ለምእመናን፡ ሕይወት፡ የሚሟገቱ፡ በጸሎታቸው፡ የሚጠብቁ፡ ከኃጢአት፡ ከጣዖት፡ የሚያላቅቁ፡ በትሩፋታቸው፡ የሚያጸድቁ፡ ናቸውና፡፡ ስለጳጳሳቱ፡ አለቃ፡ ስለ ብጹእ፡ ወቅዱስ፡ አባ ማትያስ፡ ሰፊ፡ ወራት፡ ረጅም፡ ዘመናት፡ ይሰጣቸው፡ ዘንድ፡ ስጣቸው፡ ብለን እንለምናለን፡፡አንድም፡- የአገልግሎት፡ ዘመናቸውን፡ ባርክ፡ ብለን፡ እንለምናለን፡፡ በረከታቸው ይደርብን

#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን
+4
#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ #share Facebook  https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube    https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem

የ2016 ዓ.ም በዓለ ጥምቀት ፎቶ ማስታወሻ  ጥር 10 እና 11 ስብስብ 3 + ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ + ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፥ በዕምርት ዕለት በዓልነ፡፡ (#በከፍተኛው_በዓላችን_ቀን_መለከትን_ንፉ፡፡) መዝሙረ ዳዊት ፹፥፫ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት  ::/    #share .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem .      www.finotehiwotsundayschool.com #ክብረ_በዓላት #Feast_of_the_lord #በዓለ_እግዚእነ   #በዓለ_ጥምቀት  #Holy_Ephipany