ru
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Открыть в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 366 подписчиков, занимая 5 631 место в категории Религия и духовность и 2 191 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 366 подписчиков.

Согласно последним данным от 20 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -39, а за последние 24 часа — -5, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 22.39%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 7.98% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 441 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 226 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 22.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 21 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

15 366
Подписчики
-524 часа
+297 дней
-3930 день
Архив постов
‹‹በእንተ፡ ርእሰ፡ ሊቃነ፡ ጳጳሳት፡ አባ ማትያስ፡ ናስተበቁዕ፡ ከመ፡ እግዚአብሔር፡ የሀበነ፡ ኪያሆሙ፡ ለነዋህ፡ መዋዕል፡፡ በልቡና፡ ያርትዑ፡ ቃለ፡ ሃይማኖት፡ በንጹሕ፡ ዘእንበለ፡ ነውር፡፡እስመ፡ እሙንቱ፡ ቀዋምያኒሃ፡ ለቤተክርስቲያን ፡፡›› ባንድነቱ ፡ምንታዌ ፡በሦስትነቱ ፡ርባዔ፡ ሳይቀላቅሉ ፡ያለመጠራጠር፡ አውቀው፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ፡ ዘንድ፤አንድም፡- በልቡና፡ ንጹሕ፡ ከክህደት፡ ከመጠራጠር፡ በተለየ፡ ልቡና ያለ ነውር፡ ያለ ነቀፋ፡ ሃይማኖትን፡ ያስተምሩ ዘንድ ፡፡አንድም፡- በትሑት፡ ሰብእና በቅን ፡ልቡና፡ ሆነው፡ ቤተክርስቲያንን ያስገለግሉ ዘንድ ፡፡አንድም፡- ወንጌልን፡ ሰብከው፡ ምእመናንን፡ ከአምልኮተ፡ ጣዖት፡ ወደ፡ አምልኮተ፡ እግዚአብሔር፡ ከገቢረ፡ ኃጢአት፡ ወደ፡ ገቢረ፡ ጽድቅ፡ ይመልሱ፡ ዘንድ ፡፡ የቤተክርስቲያን፡ ጠባቂዋ፡ አንድም፡- የምዕመናን፡ ጠባቂ፡ ታዳጊ፡ አደግ፡ ሸኞዋ፡ ናቸውና፡፡አንድም፡- ለምእመናን፡ ሕይወት፡ የሚሟገቱ፡ በጸሎታቸው፡ የሚጠብቁ፡ ከኃጢአት፡ ከጣዖት፡ የሚያላቅቁ፡ በትሩፋታቸው፡ የሚያጸድቁ፡ ናቸውና፡፡ ስለጳጳሳቱ፡ አለቃ፡ ስለ ብጹእ፡ ወቅዱስ፡ አባ ማትያስ፡ ሰፊ፡ ወራት፡ ረጅም፡ ዘመናት፡ ይሰጣቸው፡ ዘንድ፡ ስጣቸው፡ ብለን እንለምናለን፡፡አንድም፡- የአገልግሎት፡ ዘመናቸውን፡ ባርክ፡ ብለን፡ እንለምናለን፡፡ በረከታቸው ይደርብን

#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን
+4
#ጥር_18 #እንኳን_ለቅዱስ_ጊዮርጊስ_ስባረ_ዓፅሙ ፠ ዐላውያን ነገሥታት በደብረ ይድራስ ተራራ ላይ የሊቀ ሰማዕቱን ሥጋውንና አጥንቱ በመንኰራኵር ፈጭተው በነፋስ ለበተኑበት፤ ነገር ግን ለአምላካችን የታመነ ሰማዕት በመሆኑ ያረፈበት መሬትና ዕፅዋት ጊዮርጊስ ቅዱስ ለእግዚአብሔር እያሉ ያመሰገኑበት ነው፡፡ ፠ አማን በአማን፤ አማን በአማን፤ ኮከበ ልዳ ፀሐየ ፋርስ፡፡ ፠ እንደ ጎንደር አበራ ጊዮርጊስ ባሉት ክብረ በዓሉ ወደ ባሕረ ጥምቀቱ ወርዶና አድሮ ነው በዓሉ የሚከበረው፡፡ #share Facebook  https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube    https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem

የ2016 ዓ.ም በዓለ ጥምቀት ፎቶ ማስታወሻ  ጥር 10 እና 11 ስብስብ 3 + ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በመዝሙር፡፡ #እግዚአብሔርን_በመዝሙር_አመስግኑት፡፡ መዝሙረ ዳዊት ፻፶ + ንፍሑ ቀርነ በዕለተ ሠርቅ፥ በዕምርት ዕለት በዓልነ፡፡ (#በከፍተኛው_በዓላችን_ቀን_መለከትን_ንፉ፡፡) መዝሙረ ዳዊት ፹፥፫ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት  ::/    #share .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem .      www.finotehiwotsundayschool.com #ክብረ_በዓላት #Feast_of_the_lord #በዓለ_እግዚእነ   #በዓለ_ጥምቀት  #Holy_Ephipany