es
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Ir al canal en Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

El canal Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 394 suscriptores, ocupando la posición 5 590 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 197 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 394 suscriptores.

Según los últimos datos del 30 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 21, y en las últimas 24 horas de 1, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 21.61%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.23% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 327 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 576 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 17.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 01 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 394
Suscriptores
+124 horas
+307 días
+2130 días
Archivo de publicaciones
#ስግደት_ለመስቀል ለብዙ ጊዜያት ለመስቀል እና ለእመቤታችን ስግደት አይገባም የሚሉ መናፍቃን ተነስተው ነበር ፤ አሁንም አሉ ፡፡ ለእነርሱም መልስ የይሆን ዘንድ #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ስለ ቅዱስ #መስቀል ክብር እና ሰለ እመቤታችን ክብር የሚናገር ‹‹መጽሐፈ ምስጢር›› የተሰኝ መጽሐፋቸውን ጽፈውልናል ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ደሙን አፍስሶበት ስለቀደሰው #ለመስቀል _እንሰግዳለን ፤ የተቀደሱ እጆቹና እግሮቹ ሳላረፉበት መላው ገጹም ሳለረፈበት ፤ የሰይጣንም ስራ ስለተደመሰሰበት #ለቅዱስ_መስቀል_እንሰግዳለን፡፡፡ ለዚህም «…በእንተዝ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል፤ ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል» በማለት ለቅዱስ መስቀልና ለቅድስት ድንግል ማርያም ስግደት እንደሚገባቸው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ጽፈውልናል፡፡ ቅዱስ #ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ ›› እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ›› መዝ 131 ⎈7 ብሎ ትንቢታዊ ቃሉን ሲናገር እመቤታችን ድንግል ማርያም #የእግሩ መርገጫ መሆኗን እና መስቀልም እንዲሁ የእግሩ መርገጫ እንደሆነ ይናገራል ፡፡ ለዚህም ለእመቤታቸን #የጸጋ_ስግደት እንድምንሰግድ እና ለመስቀልም የጸጋ ስግደት እንዲገባው ያስረዳል ፡፡ ይህንን ዓብይ በማድረግ ሊቁ በእንተዝ.. ብለው ጽፈዋል፡፡ ለመስቀል በምንሰግድበት ጊዜ ጌታችን ለ6 ት ሰዓታት ያክል በመስቀል ላይ መኖሩንእንስባለን ከዛም በፊት መስቀሉን ተሸክሞ ወድ ጎልጎታ ሲሄድ ያየውን ስቃይ እናስባለን፡፡ ቢዚህም #በመስቀሉ_አንፃር የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራ እናስባልን በመስቀሉም አንፃር ለፈጣሪያችን #ለኢየሱስ_ክርሰቶስ እንሰግዳለን ፡፡ #ያዕቆብ በዘንግ መስገዱ ለፈጣሪ መስገዱ ነውና ፡፡ ‹‹ በዘንጉም ጫፍ ተጠግቶ ሰገደ ›› ዕብ 11 ⎈ 21 እንዲል :: ያዕቆብ በዘንጉ አምሳል ለእግዚአብሔር ሰግዷል እኛ ደግሞ አስበልጠን ጌታቸን ደሙን ላፈሰሰበት ቅዱስ መስቀል እንሰግዳለን ፡፡ ለመስቀልም ሆነ #ለሥዕለ_አድኅኖ የጸጋ ስግደት እንሰግዳለን፡፡ እግዚአብሔር በዚያ ላይ አድሮ ጸሎታችችንን ተቀብሎ መሥዋዕታችን መስዋዕተ አቤል አድርጎ ኃጢአታችን አስተስርዮ እንዲቀበለን ነው፡፡ አባቶቻችን በቤታችን ሆነን #ሥዕል_አድኀኖ እና #መስቀል ብናጣ ባዶ ሜዳ ላይ ልንሰግድ እንደማይገባ ይናገራሉ ይልቁንም #የመስቀል_ቅርጽ ሰረተን ፊት ለፊት መስገድ እንደሚገባን ያስተምራሉ ሰይጣን ለእርሱ የሰገድን መስሎት ፈተና እንዳያበዛብን ሲሉ ፡፡ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን ! ፠፠፠ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

#ገብርኤል ሆይ ተመርምሮ ለማይደረስበት ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፡፡ ነገር ግን አምላክ ሰዉ ሆነ፤ ሰዉ አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል፡፡ #ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላህምና የንስር ስነ ገጽ ካላቸዉ #ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን የተሸከምህ በከበረ የሰዉ ሥነ አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ፡፡ #መልክአ_ገብርኤል https://youtu.be/p3H4kxjbnM8?list=PLYnv13n3p2aiKs_HETafC3vSIGZozB3oF

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+4
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+9
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩
+2
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+5
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲ
#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን #ይከብራል፡፡ #በዚሁ ደብር በቀደሙት ዘመናት አገልጋዮች የመድኀኔ ዓለምና #የመስቀል አገልጋዮች ተብለው በሁለት ምድብ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፤ የመስቀል አገልጋዮችም ደመዛቸውም #ከቤተ መንግሥት ይከፈላቸው ነበር፡፡ በመድኀኔ ዓለም ፈቃድ #በዋይዜማ ፣ #በሰርክ ጕባኤ፣ #በሰዐታቱ ፣ #በኪዳኑ፣ #በቅዳሴ እና #በዑደተ_ታቦተ ሕጉ እንገናኝ፡፡ #share #share