ch
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

前往频道在 Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

显示更多

📈 Telegram 频道 Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት 的分析概览

频道 Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 15 392 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 5 586,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 200

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 15 392 名订阅者。

根据 01 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 22,过去 24 小时变化为 -7,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 21.30%。内容发布后 24 小时内通常能获得 10.19% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 278 次浏览,首日通常累积 1 569 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 17

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

凭借高频更新(最新数据采集于 02 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

15 392
订阅者
-724 小时
+227
+2230
帖子存档
#ስግደት_ለመስቀል ለብዙ ጊዜያት ለመስቀል እና ለእመቤታችን ስግደት አይገባም የሚሉ መናፍቃን ተነስተው ነበር ፤ አሁንም አሉ ፡፡ ለእነርሱም መልስ የይሆን ዘንድ #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ስለ ቅዱስ #መስቀል ክብር እና ሰለ እመቤታችን ክብር የሚናገር ‹‹መጽሐፈ ምስጢር›› የተሰኝ መጽሐፋቸውን ጽፈውልናል ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ደሙን አፍስሶበት ስለቀደሰው #ለመስቀል _እንሰግዳለን ፤ የተቀደሱ እጆቹና እግሮቹ ሳላረፉበት መላው ገጹም ሳለረፈበት ፤ የሰይጣንም ስራ ስለተደመሰሰበት #ለቅዱስ_መስቀል_እንሰግዳለን፡፡፡ ለዚህም «…በእንተዝ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል፤ ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል» በማለት ለቅዱስ መስቀልና ለቅድስት ድንግል ማርያም ስግደት እንደሚገባቸው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ጽፈውልናል፡፡ ቅዱስ #ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ ›› እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ›› መዝ 131 ⎈7 ብሎ ትንቢታዊ ቃሉን ሲናገር እመቤታችን ድንግል ማርያም #የእግሩ መርገጫ መሆኗን እና መስቀልም እንዲሁ የእግሩ መርገጫ እንደሆነ ይናገራል ፡፡ ለዚህም ለእመቤታቸን #የጸጋ_ስግደት እንድምንሰግድ እና ለመስቀልም የጸጋ ስግደት እንዲገባው ያስረዳል ፡፡ ይህንን ዓብይ በማድረግ ሊቁ በእንተዝ.. ብለው ጽፈዋል፡፡ ለመስቀል በምንሰግድበት ጊዜ ጌታችን ለ6 ት ሰዓታት ያክል በመስቀል ላይ መኖሩንእንስባለን ከዛም በፊት መስቀሉን ተሸክሞ ወድ ጎልጎታ ሲሄድ ያየውን ስቃይ እናስባለን፡፡ ቢዚህም #በመስቀሉ_አንፃር የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራ እናስባልን በመስቀሉም አንፃር ለፈጣሪያችን #ለኢየሱስ_ክርሰቶስ እንሰግዳለን ፡፡ #ያዕቆብ በዘንግ መስገዱ ለፈጣሪ መስገዱ ነውና ፡፡ ‹‹ በዘንጉም ጫፍ ተጠግቶ ሰገደ ›› ዕብ 11 ⎈ 21 እንዲል :: ያዕቆብ በዘንጉ አምሳል ለእግዚአብሔር ሰግዷል እኛ ደግሞ አስበልጠን ጌታቸን ደሙን ላፈሰሰበት ቅዱስ መስቀል እንሰግዳለን ፡፡ ለመስቀልም ሆነ #ለሥዕለ_አድኅኖ የጸጋ ስግደት እንሰግዳለን፡፡ እግዚአብሔር በዚያ ላይ አድሮ ጸሎታችችንን ተቀብሎ መሥዋዕታችን መስዋዕተ አቤል አድርጎ ኃጢአታችን አስተስርዮ እንዲቀበለን ነው፡፡ አባቶቻችን በቤታችን ሆነን #ሥዕል_አድኀኖ እና #መስቀል ብናጣ ባዶ ሜዳ ላይ ልንሰግድ እንደማይገባ ይናገራሉ ይልቁንም #የመስቀል_ቅርጽ ሰረተን ፊት ለፊት መስገድ እንደሚገባን ያስተምራሉ ሰይጣን ለእርሱ የሰገድን መስሎት ፈተና እንዳያበዛብን ሲሉ ፡፡ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን ! ፠፠፠ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

#ገብርኤል ሆይ ተመርምሮ ለማይደረስበት ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፡፡ ነገር ግን አምላክ ሰዉ ሆነ፤ ሰዉ አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል፡፡ #ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላህምና የንስር ስነ ገጽ ካላቸዉ #ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን የተሸከምህ በከበረ የሰዉ ሥነ አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ፡፡ #መልክአ_ገብርኤል https://youtu.be/p3H4kxjbnM8?list=PLYnv13n3p2aiKs_HETafC3vSIGZozB3oF

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+4
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+9
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩
+2
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+5
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲ
#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን #ይከብራል፡፡ #በዚሁ ደብር በቀደሙት ዘመናት አገልጋዮች የመድኀኔ ዓለምና #የመስቀል አገልጋዮች ተብለው በሁለት ምድብ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፤ የመስቀል አገልጋዮችም ደመዛቸውም #ከቤተ መንግሥት ይከፈላቸው ነበር፡፡ በመድኀኔ ዓለም ፈቃድ #በዋይዜማ ፣ #በሰርክ ጕባኤ፣ #በሰዐታቱ ፣ #በኪዳኑ፣ #በቅዳሴ እና #በዑደተ_ታቦተ ሕጉ እንገናኝ፡፡ #share #share