en
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Open in Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Channel Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 15 394 subscribers, ranking 5 590 in the Religion & Spirituality category and 2 197 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 15 394 subscribers.

According to the latest data from 30 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 21 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.61%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 327 views. Within the first day, a publication typically gains 1 576 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 17.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 01 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

15 394
Subscribers
+124 hours
+307 days
+2130 days
Posts Archive
#ስግደት_ለመስቀል ለብዙ ጊዜያት ለመስቀል እና ለእመቤታችን ስግደት አይገባም የሚሉ መናፍቃን ተነስተው ነበር ፤ አሁንም አሉ ፡፡ ለእነርሱም መልስ የይሆን ዘንድ #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ስለ ቅዱስ #መስቀል ክብር እና ሰለ እመቤታችን ክብር የሚናገር ‹‹መጽሐፈ ምስጢር›› የተሰኝ መጽሐፋቸውን ጽፈውልናል ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ደሙን አፍስሶበት ስለቀደሰው #ለመስቀል _እንሰግዳለን ፤ የተቀደሱ እጆቹና እግሮቹ ሳላረፉበት መላው ገጹም ሳለረፈበት ፤ የሰይጣንም ስራ ስለተደመሰሰበት #ለቅዱስ_መስቀል_እንሰግዳለን፡፡፡ ለዚህም «…በእንተዝ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል፤ ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል» በማለት ለቅዱስ መስቀልና ለቅድስት ድንግል ማርያም ስግደት እንደሚገባቸው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ጽፈውልናል፡፡ ቅዱስ #ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ ›› እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ›› መዝ 131 ⎈7 ብሎ ትንቢታዊ ቃሉን ሲናገር እመቤታችን ድንግል ማርያም #የእግሩ መርገጫ መሆኗን እና መስቀልም እንዲሁ የእግሩ መርገጫ እንደሆነ ይናገራል ፡፡ ለዚህም ለእመቤታቸን #የጸጋ_ስግደት እንድምንሰግድ እና ለመስቀልም የጸጋ ስግደት እንዲገባው ያስረዳል ፡፡ ይህንን ዓብይ በማድረግ ሊቁ በእንተዝ.. ብለው ጽፈዋል፡፡ ለመስቀል በምንሰግድበት ጊዜ ጌታችን ለ6 ት ሰዓታት ያክል በመስቀል ላይ መኖሩንእንስባለን ከዛም በፊት መስቀሉን ተሸክሞ ወድ ጎልጎታ ሲሄድ ያየውን ስቃይ እናስባለን፡፡ ቢዚህም #በመስቀሉ_አንፃር የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራ እናስባልን በመስቀሉም አንፃር ለፈጣሪያችን #ለኢየሱስ_ክርሰቶስ እንሰግዳለን ፡፡ #ያዕቆብ በዘንግ መስገዱ ለፈጣሪ መስገዱ ነውና ፡፡ ‹‹ በዘንጉም ጫፍ ተጠግቶ ሰገደ ›› ዕብ 11 ⎈ 21 እንዲል :: ያዕቆብ በዘንጉ አምሳል ለእግዚአብሔር ሰግዷል እኛ ደግሞ አስበልጠን ጌታቸን ደሙን ላፈሰሰበት ቅዱስ መስቀል እንሰግዳለን ፡፡ ለመስቀልም ሆነ #ለሥዕለ_አድኅኖ የጸጋ ስግደት እንሰግዳለን፡፡ እግዚአብሔር በዚያ ላይ አድሮ ጸሎታችችንን ተቀብሎ መሥዋዕታችን መስዋዕተ አቤል አድርጎ ኃጢአታችን አስተስርዮ እንዲቀበለን ነው፡፡ አባቶቻችን በቤታችን ሆነን #ሥዕል_አድኀኖ እና #መስቀል ብናጣ ባዶ ሜዳ ላይ ልንሰግድ እንደማይገባ ይናገራሉ ይልቁንም #የመስቀል_ቅርጽ ሰረተን ፊት ለፊት መስገድ እንደሚገባን ያስተምራሉ ሰይጣን ለእርሱ የሰገድን መስሎት ፈተና እንዳያበዛብን ሲሉ ፡፡ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን ! ፠፠፠ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

#ገብርኤል ሆይ ተመርምሮ ለማይደረስበት ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፡፡ ነገር ግን አምላክ ሰዉ ሆነ፤ ሰዉ አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል፡፡ #ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላህምና የንስር ስነ ገጽ ካላቸዉ #ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን የተሸከምህ በከበረ የሰዉ ሥነ አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ፡፡ #መልክአ_ገብርኤል https://youtu.be/p3H4kxjbnM8?list=PLYnv13n3p2aiKs_HETafC3vSIGZozB3oF

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+4
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+9
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩
+2
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+5
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲ
#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን #ይከብራል፡፡ #በዚሁ ደብር በቀደሙት ዘመናት አገልጋዮች የመድኀኔ ዓለምና #የመስቀል አገልጋዮች ተብለው በሁለት ምድብ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፤ የመስቀል አገልጋዮችም ደመዛቸውም #ከቤተ መንግሥት ይከፈላቸው ነበር፡፡ በመድኀኔ ዓለም ፈቃድ #በዋይዜማ ፣ #በሰርክ ጕባኤ፣ #በሰዐታቱ ፣ #በኪዳኑ፣ #በቅዳሴ እና #በዑደተ_ታቦተ ሕጉ እንገናኝ፡፡ #share #share