fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 394 مشترک است و جایگاه 5 590 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 197 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 394 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 30 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 21 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 21.61% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 327 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 576 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 17 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 01 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 394
مشترکین
+124 ساعت
+307 روز
+2130 روز
آرشیو پست ها
#ስግደት_ለመስቀል ለብዙ ጊዜያት ለመስቀል እና ለእመቤታችን ስግደት አይገባም የሚሉ መናፍቃን ተነስተው ነበር ፤ አሁንም አሉ ፡፡ ለእነርሱም መልስ የይሆን ዘንድ #ሊቁ_አባ_ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ስለ ቅዱስ #መስቀል ክብር እና ሰለ እመቤታችን ክብር የሚናገር ‹‹መጽሐፈ ምስጢር›› የተሰኝ መጽሐፋቸውን ጽፈውልናል ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ደሙን አፍስሶበት ስለቀደሰው #ለመስቀል _እንሰግዳለን ፤ የተቀደሱ እጆቹና እግሮቹ ሳላረፉበት መላው ገጹም ሳለረፈበት ፤ የሰይጣንም ስራ ስለተደመሰሰበት #ለቅዱስ_መስቀል_እንሰግዳለን፡፡፡ ለዚህም «…በእንተዝ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል፤ ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል» በማለት ለቅዱስ መስቀልና ለቅድስት ድንግል ማርያም ስግደት እንደሚገባቸው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ጽፈውልናል፡፡ ቅዱስ #ዳዊት ‹‹ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ ›› እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን ›› መዝ 131 ⎈7 ብሎ ትንቢታዊ ቃሉን ሲናገር እመቤታችን ድንግል ማርያም #የእግሩ መርገጫ መሆኗን እና መስቀልም እንዲሁ የእግሩ መርገጫ እንደሆነ ይናገራል ፡፡ ለዚህም ለእመቤታቸን #የጸጋ_ስግደት እንድምንሰግድ እና ለመስቀልም የጸጋ ስግደት እንዲገባው ያስረዳል ፡፡ ይህንን ዓብይ በማድረግ ሊቁ በእንተዝ.. ብለው ጽፈዋል፡፡ ለመስቀል በምንሰግድበት ጊዜ ጌታችን ለ6 ት ሰዓታት ያክል በመስቀል ላይ መኖሩንእንስባለን ከዛም በፊት መስቀሉን ተሸክሞ ወድ ጎልጎታ ሲሄድ ያየውን ስቃይ እናስባለን፡፡ ቢዚህም #በመስቀሉ_አንፃር የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራ እናስባልን በመስቀሉም አንፃር ለፈጣሪያችን #ለኢየሱስ_ክርሰቶስ እንሰግዳለን ፡፡ #ያዕቆብ በዘንግ መስገዱ ለፈጣሪ መስገዱ ነውና ፡፡ ‹‹ በዘንጉም ጫፍ ተጠግቶ ሰገደ ›› ዕብ 11 ⎈ 21 እንዲል :: ያዕቆብ በዘንጉ አምሳል ለእግዚአብሔር ሰግዷል እኛ ደግሞ አስበልጠን ጌታቸን ደሙን ላፈሰሰበት ቅዱስ መስቀል እንሰግዳለን ፡፡ ለመስቀልም ሆነ #ለሥዕለ_አድኅኖ የጸጋ ስግደት እንሰግዳለን፡፡ እግዚአብሔር በዚያ ላይ አድሮ ጸሎታችችንን ተቀብሎ መሥዋዕታችን መስዋዕተ አቤል አድርጎ ኃጢአታችን አስተስርዮ እንዲቀበለን ነው፡፡ አባቶቻችን በቤታችን ሆነን #ሥዕል_አድኀኖ እና #መስቀል ብናጣ ባዶ ሜዳ ላይ ልንሰግድ እንደማይገባ ይናገራሉ ይልቁንም #የመስቀል_ቅርጽ ሰረተን ፊት ለፊት መስገድ እንደሚገባን ያስተምራሉ ሰይጣን ለእርሱ የሰገድን መስሎት ፈተና እንዳያበዛብን ሲሉ ፡፡ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን ! ፠፠፠ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

#ገብርኤል ሆይ ተመርምሮ ለማይደረስበት ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ፡፡ ነገር ግን አምላክ ሰዉ ሆነ፤ ሰዉ አምላክ ሆነ ማለት ይመስላል፡፡ #ገብርኤል ሆይ የአንበሳ የገጸ ላህምና የንስር ስነ ገጽ ካላቸዉ #ኪሩቤል ጋር የእግዚአብሔርን ዙፋን የተሸከምህ በከበረ የሰዉ ሥነ አምሳል ሕዝቅኤል ያየህ ከኪሩቤል አንዱ አንተ ነህ፡፡ #መልክአ_ገብርኤል https://youtu.be/p3H4kxjbnM8?list=PLYnv13n3p2aiKs_HETafC3vSIGZozB3oF

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+4
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+9
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩
+2
የደመራ እና በዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ስብስብ ፩

የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩
+5
የበዓለ መስቀል አከባበር በደብራችን ደብረሰላም ፤ መስከረም 17 2014 ዓ.ም ፎቶ ስብስብ ፩

#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲ
#በአዲስ አበባ እስከ ቅርብ ጊዜያት በብቸኝነት ከቀድሞ ጀምሮ #የመስቀለ ኢየሱስ በዓል ( መስከረም 17) በታላቁ ደብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን #ይከብራል፡፡ #በዚሁ ደብር በቀደሙት ዘመናት አገልጋዮች የመድኀኔ ዓለምና #የመስቀል አገልጋዮች ተብለው በሁለት ምድብ የሚያገለግሉ አገልጋዮች ነበሩ ፤ የመስቀል አገልጋዮችም ደመዛቸውም #ከቤተ መንግሥት ይከፈላቸው ነበር፡፡ በመድኀኔ ዓለም ፈቃድ #በዋይዜማ ፣ #በሰርክ ጕባኤ፣ #በሰዐታቱ ፣ #በኪዳኑ፣ #በቅዳሴ እና #በዑደተ_ታቦተ ሕጉ እንገናኝ፡፡ #share #share