es
Feedback
ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ ማዕከል

ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ ማዕከል

Ir al canal en Telegram

እናንብብ እንለወጥ !! " ንባብ የአእምሮ ምግብ ነው " 📞 +25190 112 2031 https://t.me/Lihket_Reading

Mostrar más
2 526
Suscriptores
+224 horas
+247 días
+2130 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+42
en 0 canales
junio '26
+24
en 1 canales
Get PRO
mayo '26
+26
en 0 canales
Get PRO
abril '26
+23
en 0 canales
Get PRO
marzo '26
+24
en 2 canales
Get PRO
febrero '26
+42
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+27
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+44
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+28
en 0 canales
Get PRO
octubre '25
+50
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+15
en 0 canales
Get PRO
agosto '25
+15
en 0 canales
Get PRO
julio '25
+54
en 0 canales
Get PRO
junio '25
+126
en 1 canales
Get PRO
mayo '25
+74
en 0 canales
Get PRO
abril '25
+43
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+46
en 1 canales
Get PRO
febrero '25
+77
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+100
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+198
en 2 canales
Get PRO
noviembre '24
+130
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+74
en 1 canales
Get PRO
septiembre '24
+39
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+87
en 3 canales
Get PRO
julio '24
+81
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+72
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+44
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+82
en 2 canales
Get PRO
marzo '24
+119
en 1 canales
Get PRO
febrero '24
+113
en 1 canales
Get PRO
enero '24
+95
en 1 canales
Get PRO
diciembre '23
+122
en 1 canales
Get PRO
noviembre '23
+184
en 2 canales
Get PRO
octubre '23
+142
en 1 canales
Get PRO
septiembre '23
+49
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+57
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+18
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+48
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+36
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+38
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+73
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+29
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+31
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+12
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+20
en 0 canales
Get PRO
octubre '22
+22
en 0 canales
Get PRO
septiembre '22
+26
en 0 canales
Get PRO
agosto '22
+31
en 0 canales
Get PRO
julio '22
+31
en 0 canales
Get PRO
junio '22
+40
en 0 canales
Get PRO
mayo '22
+41
en 0 canales
Get PRO
abril '22
+62
en 0 canales
Get PRO
marzo '22
+36
en 0 canales
Get PRO
febrero '22
+60
en 0 canales
Get PRO
enero '22
+58
en 0 canales
Get PRO
diciembre '21
+119
en 0 canales
Get PRO
noviembre '21
+52
en 0 canales
Get PRO
octubre '21
+111
en 0 canales
Get PRO
septiembre '21
+42
en 0 canales
Get PRO
agosto '21
+47
en 0 canales
Get PRO
julio '21
+85
en 0 canales
Get PRO
junio '21
+52
en 0 canales
Get PRO
mayo '21
+47
en 0 canales
Get PRO
abril '21
+70
en 0 canales
Get PRO
marzo '21
+497
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
21 julio0
20 julio+2
19 julio+2
18 julio+4
17 julio+18
16 julio0
15 julio0
14 julio+1
13 julio0
12 julio0
11 julio+1
10 julio0
09 julio+2
08 julio+1
07 julio0
06 julio+1
05 julio+1
04 julio+1
03 julio+6
02 julio+2
01 julio0
Publicaciones del Canal
➠በሙያቸው የመጀመሪያ በመሆን በግንባር ቀደምትነት የተመዘገቡ ሴት ኢትጵያውያን ፤ 1. ልዕልት ፀሀይ ኃይለስላሴ -- የመጀመሪያው የነርሲንግ ሞያ ያጠናችና ለመጀመሪያ ጊዜ በሬድዮ እንግሊዝኛ ቋንቋ ተናጋሪ 2. ዶ/ር ወዳድ ኪ/ማርያም -- የመጀመሪያው ሴት ሀኪም 3. አውሮኘላን አብራሪ ወ/ሮ ሙሉ እመቤት እምሩ ሲሆኑ ለብቻቸው አውሮፕላን ያበረሩት ደግሞ ወ/ሮ አሰገደች አሰፋ ናቸው። 4. ወ/ሮ ብርነሽ አስፋው -- የመጀመሪያዋ ሴት መሃንዲስ 5. ወ/ሮ ሮማንወርቅ ካሳሁን -- የመጀመሪያዋ ሴት የሬድዮ ጋዜጠኛ የሴቶች ፕሮግራም አዘጋጅ 6. እማሆይ ፅጌማርያም ገብሩ --የፒያኖ ለስላሳ ሙዚቃ በሸክላ ያስቀረፁ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊ 7. ወ/ሮ አፀደወይን ተክሌ -- የመጀመሪያዋ ሴት ዳኛ 8. ዶ/ር አዳነች ኪ/ማርያም እና ወ/ሮ መንበረ አለማየሁ - የመጀመሪያዎች ሴት ሚኒስትሮች 9. ዩዲት እምሩ -- የመጀመሪያዋ ሴት የኢትዮጵያ አምባሳደር 10. ሠላማዊት ገ/ስላሴ -- የመጀመሪያዋ ሴት ተዋናይ 11. ስንዱ ገብሩ -- የመጀመሪያዋ ሴት ፓርላማ አባል 12. ወ/ሮ ፀሀይ መላኩ -- የመጀመሪያዋ የኢትዮጵያ ሴት የረጅም ልብወለድ ደራሲ (ቋሳ) 13. ወ/ሮ የዝና ወርቁ-- የመጀመሪያዋ ሴት አጭር ልብወለድ ደራሲ (የተሸጠው ሰይጣን) 14. ፋንታዬ ተሰማ የመጀመሪያዋ ሴት ማሲንቆ ተጨዋች 15. ሜሪ አርምዴ የመጀመሪያዋ የውጪ ፀጉር አስተካካይ (ፍሪዘር)ተመራቂ 16. እቴጌ ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያዋ ሴት ብስክሌት የነዱ 17. አልማዝ እሸቴ የመጀመሪያዋ ሴት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር 18. አትሌት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ የመጀመሪያዋ ሴት የኦሎምፒክ ባለወርቅ ተሸላሚ 19. ሞዴል የሀረርወርቅ ጋሻው በኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት (International Black Actress) 20. ወ/ሮ ባዩሽ ታደሰና ወ/ሮ ብርቱኳን በቀለ የመጀመሪያዎቹ ሴት የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች 21.እማማ ፂዮን ሚካኤል የመጀመሪያዋ ሴት የልብስ ዲዚያነር

2
record.ogg
181
3
ዛሬ ምሽት 3:00 ሰዓት ላይ በ ናትናኤል ቀረዓለም #ዛሬ_ቅዳሜ_አይደለም መጽሐፍ ዙሪያ ሀሳብ እንለዋወጣለን። ልህቀት "እናንብብ እንለወጥ!" 📚
ዛሬ ምሽት 3:00 ሰዓት ላይ በ ናትናኤል ቀረዓለም #ዛሬ_ቅዳሜ_አይደለም መጽሐፍ ዙሪያ ሀሳብ እንለዋወጣለን። ልህቀት "እናንብብ እንለወጥ!" 📚
273
4
ዶክተር በላይ አበጋዝ (የበርካታ ኢትዮጵያውያን ህፃናትን ህይወት የታደጉ የልብ ሃኪም) ዶክተር በላይ ህዳር 13 ቀን 1937 ዓ/ም ኩታበር ዉስጥ ነበር የተወለዱት በወይዘሮ ስህን ትምህርት ቤት ተምረዋል፡፡ በሀረር ወታደራዊ ትምህርት ቤትም የወታደር ሳይንስ ተምረው የሌተናል ኮሌኔልነት ማዕረግ ተቀብለዋል፡፡ ጎበዝ ወታደር ሆነውም በንጉስ ቀዳማዊ ሀይለስላሴ አራት ጊዜ ተሸልመዋል;የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸዉን እንደጨረሱ ዩኒቨርሲቲ ገብተው አጠቃላይ ህክምናን ነበር ያጠኑት። 30 ዓመት ሲሞላቸዉ ነዉ የልብ ሕክምናን በተለይም የሕፃናትን ልብ ሕክምናንና ለማጥናት የወሰኑት። ምክንያታቸዉንም ሲናገሩ “በየዓመቱ ከ50ሺህ ህፃናት ከልብ በሽታ ጋር ይወለዳሉ። በተጨማሪ ከ50 ሺህ- 60ሺህ ደግሞ ከተወለዱ በኋላ የልብ በሽተኛ ይሆናሉ። ሕክምናዉን ስለማያገኙ ደግሞ ይሞታሉ።” ይላሉ። ዉሳኔያቸዉን በተግባር ለዉጠዉ በሕጻናት ልብ ህክምና ስፔሻላይዝድ አደረጉ፡፡ ዶክተር በላይ ከ1973 ዓም ጀምረው ላለፉት ከ35 ዓመታት በላይ በሕጻናት ሕክምናና በሕጻናት ካርዲዮሎጂስትነት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር አገልግለዋል፡፡ ዶ/ር በላይ ከሕክምናው በተጨማሪ ፔዲያትሪክስን በማስተማር፣ ስለ ሞያውም ልዩ ልዩ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማሳተምም ይታወቃሉ፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ አካዳሚዎች ዉስጥ ተሣትፎ በማድረግ ይታወቃሉ። ከነዚህም ዉስጥ ከ1981 ዓም ጀምረው የአሜሪካ ፔዲያትሪክስ አካዳሚ አባል ሲሆኑ፣ በInternational Society of Hypertension in Blacks, The Pan African Society of Cardiology, The National Drug Advisory Board of Ethiopia አባል ሲሆኑ በEthiopian Medical Journal በአባልነት፣ በረዳት ዋና ጸሐፊነትና በሊቀ መንበርነት አገልግለዋል፡፡ የHealing the Children USA, Save a Child’s Heart ISREAL and Chain of Hope UK ተባባሪ ናቸው፡፡ የአዲስ አበባ ላየንስ ክለብ አባልና ዋና አራማጅ ናቸው፡፡ ዶክተር በላይን በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ በስፋት ያስተዋወቃቸዉ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ድርጅት ነዉ። የልብ ሕመም ያለባቸው ሕጻናት ውጭ አገር ሄደው ለመታከም የሚያስችል ዐቅም ስለሌላቸው የሚያጋጥማቸውን ጉዳት ለመቀነስ በመላው ዓለም ዞረው የመሠረቱት ከሀገራችን ችግር ፈቺ ድርጅቶች አንዱ ነው፡፡ የህጻናት የልብ ህክምና ሆስፒታልን ለመክፈት ያላሰለሰ ጥረት አድርገው ራዕያቸውን አሳክተዋል፡፡ ስለ አመሠራረቱ እንዲህ ይላሉ፡- “በኢትዮጵያ የልብ ህክምና ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ የተጠነሰሰው የዛሬ 40 ዓመት ገደማ በ1970 ዓ.ም በአሜሪካ ነው፡፡ በልብ ህክምና ሙያ ለመሰልጠን (ስፔሻላይዝድ ለማድረግ) በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቅኩበትን የትምህርት ማስረጃና የወደፊት ፍላጎቴን የሚገልጽ ሀሳብ ለኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ አቀረብኩ፡፡ ቃለ-መጠይቅ ያደረገችልኝ ፕሮፌሰር ኢጂኒ ዶይል፤ “የምንቀበለው 10 ሰዎችን ነው፡፡ አንተ የተቀመጥከው 10ኛ ላይ ነው፡፡ ባቀረብከው ማመልከቻ ውስጥ ጥሩና ደስ የሚሉ ነገሮች አይቻለሁ፡፡ ስላቀድካቸው ነገሮች ከአንደበትህ መስማት እፈልጋለሁ፡፡ እውነት ትምህርትህን ስትጨርስ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰህ፣ በልብ ህክምና ትሰራለህ?” በማለት ስትጠይቀኝ፡፡ “አዎ!” በማለት መለስኩላት፡፡ ፕሮፌሰሯም፣ “ኢትዮጵያ ተመልሰህ የልብ ሆስፒታል በሌለበት፣ መሳሪያ በሌለበት፣ ባለሙያ በሌለበት፣ እንዴት ነው የልብ ህክምና እሰራለሁ የምትለው?” ሲሉ ደግማ ስትጠይቀኝ ፤ “መላ እፈልጋለሁ – I will find a way” አልኳት፡፡ ቤት ስመለስ ፊቴ ላይ የመከፋትና የኀዘን ስሜት ያየችዉ ባለቤቴ፣ “ምነው ተከፋህ? አልተቀበሉህም እንዴ?” በማለት ጠየቀችኝ ፡፡ “መቀበሉንስ ተቀብለውኛል፡፡ ነገር ግን አራት ነገሮች አርግዤ መጣሁ” አልኳት። ዶ/ር በላይ አበጋዝ የፀነሷቸው አራት ነገሮችም፡- – የልብ ሆስፒታል መገንባት፣ – ውድና ልዩ የሆኑትን የልብ ህክምና መሳሪያዎች ማሟላት፣ – የሰው ኃይል (ካርዲዮሎጂስት) ማፍራትና – ሆስፒታሉ በገንዘብ አቅም ዘላቂና ቀጣይነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጥ ማስቻል ናቸው፡፡ ይዘግይ እንጂ የዶ/ር በላይ አበጋዝ ራዕይ እውን ሆነ፡፡ ሆስፒታሉ፣ በኢትዮጵያ ህዝብና በሼህ ሙሐመድ ሁሴን ዓሊ አላሙዲ ትብብርና ድጋፍ ተሰርቶ በ2001 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ ውድ የሆኑት ዘመናዊ የልብ ቀዶ ህክምና መሳሪያዎች፣ የኢትዮጵያ ወዳጅ በሆነው “ቼይን ኦፍ ሆፕ ዩኬ” ተሟላ፡፡ የልብ ቀዶ ሀኪሞች (ካርዲዮሎጂስቶች) የሚኒያፖሊስ የልብ ቀዶ ሀኪም በሆኑት በዶ/ር ቪብ ክሸንትና ታዋቂ በሆነው የህንድ ናርያና ሆስፒታል ሰለጠኑ፡፡ #የብሩክ የሕክምና አገልግሎቶች ድርጅት ባለቤት የሆኑት ዶክተር በላይ ለበርካታ አመታት ደከመኝ ሠለቸኝ ሳይሉ በወቅቱ የሚያጋጥማቸው መስናክሎችና ችግሮች ሳይበግራቸው ለሀገራቸው በህክምናው ዘርፍ የማይረሳ አሻራ ጥለዋል በዚህም ምክንያት በሀገር ውስጥ እንዲሁም ከሀገር ውጭ በርካታ ሽልማቶችን ያገኙ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በ2008 ዓ/ም በልብ ህክምና ዘርፍ ባደረጉት በጎ አስተዋጽኦ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ማእረግ ተቀብለዋል፡፡በአሁኑ ሰአት ኑራቸውን በአዲስ አበባ በማድረግ የማማከርና የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
266
5
+3
Sin texto...
238
6
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያነበብኳቸው የበረከት ክፍሌ አጫጭር ትረካዎች፣ ለመጠን ያክል አጫጭር ተብለው ይኾናል እንጂ፣ በእያንዳንዱ አጭር ልበ ወለድ የያዘው ትረካ የሕይወትን ሰፊ እና ውስብስብ ውጣ ውረድ
በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያነበብኳቸው የበረከት ክፍሌ አጫጭር ትረካዎች፣ ለመጠን ያክል አጫጭር ተብለው ይኾናል እንጂ፣ በእያንዳንዱ አጭር ልበ ወለድ የያዘው ትረካ የሕይወትን ሰፊ እና ውስብስብ ውጣ ውረድ በአስደናቂ ምልከታ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ትረካ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በቃላት ሥዕላዊ አተራረክ፣ በውብ የገጸ ባሕርያት ዐሣሣል፣ በአስደናቂ የምናብ ልቀት የተከተቡት እነዚህ ትረካዎች የደራሲውን የዕድሜ ልጅነት የተሻገሩ፣ የአረጋዊ ታዛቢ የሕይወት ልምድ ትረካዎች የሚመስሉ፤ አጃኢብ ድርሰቶች ናቸው፡፡ ምንጊዜም ቢኾን፣ ሥነ ጽሑፍ አስደሳችነቷ በምናብ ሠረገላ፣ የሕይወታችንን ወዲያ እና ወዲህ የማሣየቷ ተአምራዊ ቁም ነገር ላይ የተመሠረተ እንደኾነ ምንም አያጠያይቅም፡፡ የደራሲ ጠንካራ ብዕር፣ ይህንን ውብ ጸጋ ተላብሶ ሲቀርብ፣ እጅግ ማስደሰቱ አጠያያቂ አይኾንም፡፡ በረከት በዚህ በኩል ተሳክቶለታል ብዬ አምናለሁ፡፡                                       ሠርፀ ፍሬ ስብሐት
240
7
Addis Admass: የምፅዋው እልቂትና ያልተሰሙ እውነታዎች! ዛሬ ነገ እያልኩ ያቆየሁትን የወዳጄን የዶ/ር ፍርድአወቅ ማሞን መጽሐፍ ሰሞኑን አነበብኩት፡፡ በመዘግየቴ ተቆጨሁ፡፡ በውብ ቋንቋ ተከሽኖ የቀረበውን፣ ለሁላችንም ጥያቄ የሆኑ በርካታ ጉዳዮችን የሚያነሳውን ይህን መጽሐፍ እስካሁን አለማንበቤ በእውነትም ያስቆጫል፡፡ ይህ መጽሐፍ ደራሲው በወቅቱ በማስታወሻው የያዛቸውን ኩነቶች መሠረት አድርጎ በሚማርክ ቋንቋ የተተረከ ከመሆኑም በላይ በመረጃ የተሞላ ነው፡፡ ለምሳሌ የምፅዋውን ጦርነት በተመለከተ የታደሰ ቴሌ ሳልቫኖን መጽሐፍ (አይ ምፅዋ!) ያነበቡ ሰዎች ከሚያስታውሷቸው ነጥቦች አንዱን የፍርድአወቅ መጽሐፍ አፍታትቶ አቅርቦልናል፡፡ በጦርነቱ የተሰዉት የኢትዮጵያ ወታደሮች አስከሬን የተቃጠለው ለምን እንደነበር የሚያብራራ የዐይን ምስክር መረጃ አለው፡፡ የመጽሐፉ ትረካ የተመሠረተው የካቲት 1982 ሻዕቢያ ምጽዋን በተቆጣጠረበት ጦርነት ላይ ነው፡፡ ፍርድአወቅ በዚያ ወቅት ምፅዋ ሆስፒታል ውስጥ ከሚሠሩት ሐኪሞች አንዱ ስለነበር እሱና ባልደረቦቹ እንዲሁም በአካባቢው የተወዳጇቸው የተለያዩ ሰዎች ያለፉበትን ውጣ ውረድ በሚያስደምም ቃና አቅርቦልናል፡፡ ‘የዚህ ተቀራራቢ ሊሆን የሚችል ጽሑፍ አለን ወይ?’ ብዬ ስጠይቅ ተክለጻድቅ መኩሪያ በሕይወት ታሪካቸው /ልጆቻቸው ያሳተሙት/ በጣልያን ጊዜ ሱማሊያ ውስጥ ታስረው ስለነበሩት ኢትዮጵያዊያን የተረኩት ትንሽ ተመሳሳይነት ሊኖረው ይችላል ብዬ አሰብኩ፡፡ የእሳቸው ትረካ ግን የዚህኛውን ያህል ስሜትን ጠልቆ የሚገባ አልመሰለኝም፡፡ ⬇️⬇️ ‘በጦርነት ወቅት ሲቪሉ ሕዝብ ይንገላታል፤ በርካታ በደሎች ይፈጸሙበታል’ ሲባል ብዙ ጊዜ ሰምተናል፤ አንዳንዶቻችን በዐይናችንም አይተናል፡፡ ሥራችን/መተዳደሪያችን አድርገነው የቆየንም አለን፡፡ ይሁን እንጅ ‘ሲቪል’ በሚባለው ማዕቀፍ ውስጥ ያለ አንድ ቡድን ለብዙ ጊዜ ከእይታ ውጭ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ይህ ቡድን የጤና ባለሙያዎች ስብስብ ነው፡፡ በአንድ በኩል በሲቪልነቱ በችግሩ ተጎጂ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ በችግሩ ለተጎዳው ሰፊ ሕዝብ አገልግሎት ሰጪ ሆኖ የሚመደብ ኃይል እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ይህም ሆኖ የተጎጂነቱ ነገር በቂ ትኩረት አይሰጠውም ነበር፡፡ ከዚህ የተነሳ በቅርቡ “ጦርነታችን” እንኳ አዕምሮአዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ጤና ባለሙያዎች ድጋፍ መስጠትን አንድ ራሱን የቻለ አገልግሎት አድርጎ ለማደራጀት ብዙ ተንቸፋችፈናል፡፡ ፍርድአወቅ የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ በዚያ ጦርነት ሕይወታቸው ስለተቃወሰ ሲቪሎች ያቀረበልን ትረካ በእውነት ልብ የሚነካ ነው፡፡ ከዚያም አልፎ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን በዕለታዊ ሕይወታቸው ውስጥ የነበራቸውን ግንኙነት፣ ለዘመናት ያስተሳሰሯቸውን “ክሮች” የሚገልጽበት መንገድ ተስፋን የሚፈነጥቅ ሆኖ ይሰማኛል፡፡ አንብቤ ስጨርስ በህሊናየ ደጋግሞ የተመላለሰው ሃሳብ ይህን አይነት መጽሐፍ ለማዘጋጀት ‘ጥሬ መረጃ’ ያላቸው ብዙ ወገኖቻችን ይኖራሉ፤ ስለዚህ እነሱን መጎትጎት ይገባናል የሚል ነው፡፡ ፍርዱ በወቅቱ ያነሳቸው የተወሰኑ ፎቶዎች እንዳሉት ሲናገር ሰምቻለሁ፡፡ በሚቀጥለው እትም አንዳንዶቹን ቢያካፍለን ጥሩ ይሆናል፡፡ በዚያ ሕትመት “ትኹረት”ን በ“ትኩረት” ተክቶ ያቀርባታልም ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ እንድታነቡት ይሁን! Endalamaw Abera
240
8
Sin texto...
196
9
ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ በጎ አድራጎት ድርጅት የጎዳና ላይ ነፃ የመጽሐፍት ላይብረሪ በይፋ አስጀመረ ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ በጎ አድራጎት ድርጅት በአዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ የጎዳና ላይ ነፃ የመጽሐፍት ላይብረሪ በይፋ አስጀምሯል። ፕሮጀክቱ የንባብ ባህልን በማህበረሰቡ ዘንድ ለማሳደግና መጽሐፍትን ለሁሉም በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። በሥራ ማስጀመሪያው ሥነ ሥርዓት የተለያዩ የሚዲያ ተቋማት፣ የንባብ ባህል ደጋፊዎች እና እንግዶች ተገኝተዋል። ድርጅቱ እንደገለጸው፣ ማንበብ የተሻለ ትውልድና የተሻለ ሀገር ለመገንባት መሰረታዊ ሚና ያለው በመሆኑ እውቀትን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ ተግባራዊ እርምጃ መወሰዱን አስታውቋል። የድርጅቱ መስራች ጥላሁን ማሞ እንደተናገሩት፣ ላይብረሪው ማንኛውም ሰው በነፃ መጽሐፍ አንብቦ የሚጠቀምበት፣ የቡድን ውይይት፣ ጥናት እና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሚያካሂድበት ክፍት ቦታ ነው በማለት ተናግረዋል። በተጨማሪም በሀያት አደባባይ የሚገኘው ነፃ የንባብ ማዕከል አገልግሎቱን እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ጥላሁን ከ5,000 በላይ መጽሐፍትን ለተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች፣ እንዲሁም ለማረሚያ ቤቶች በማበርከት የንባብ ባህልን ለማስፋፋት እየሠሩ መሆኑን ጠቁመዋል። በሌላ በኩል ወላጆች ለልጆቻቸው የንባብ ባህል ምሳሌ መሆን እንዳለባቸው በማስገንዘብ፣ የዲጂታል መሳሪያዎች አጠቃቀም በሚዛናዊ ሁኔታ እንዲሆንና ለመጽሐፍ ንባብ በቂ ጊዜ እንዲመደብ ጥሪ አቅርበዋል። በፕሮግራሙ እንደተገለፀውም፣ በተለይ ለክርስቲያኖች የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ የእምነት እድገትና ትክክለኛ መንፈሳዊ ግንዛቤ ለማግኘት አስፈላጊ መሆኑንም ተወስቷል። በበጎ ፈቃደኝነት በላይብረሪው የምታገለግለው መሰረት ታረቀኝ በበኩሏ፣ ላይብረሪው የትምህርት፣ የታሪክ፣ የሃይማኖት፣ የግል እድገትና ሌሎች በርካታ ዘርፎችን የሚያካትቱ መጽሐፍት ያሉበት መሆኑን ገልጻለች። በዚህም ፣ አንባቢዎች በመታወቂያ ወይም በአባልነት ካርድ አማካኝነት መጽሐፍትን በመዋስ መጠቀም እንደሚችሉ ተገልጿል። በተጨማሪም በየአርቡ ከምሽቱ 3:00 እስከ 4:00 ሰዓት ድረስ የመጽሐፍ ግምገማ (Book Review) መርሃ ግብር በአካልና በቴሌግራም መድረክ እንደሚካሄድ ተነግሯል። ድርጅቱ በቀጣይም በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ተመሳሳይ የንባብ ማዕከላትን በማስፋፋት የንባብ ባህልን ለማጠናከር እንደሚሰራ ገልጿል። በዳንኤል አንተነህ https://t.me/gmmtvnews22
194
10
+8
Sin texto...
203
11
+9
Sin texto...
161
12
+1
Sin texto...
169
13
+9
Sin texto...
185
14
+9
Sin texto...
128
15
አለተ ቅዳሜ ሐምሌ 4 /2018 ከረፋዱ 4 ሰዓት ላይ ነበር የጎተራን የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ አሁን በደረሰበት ሁኔታ ለአንባብያን ክፍተሰ ያደረግነው የጠራናቸው እና ንባብን የሚወዱ በተጨማሪም የእኛ+9
አለተ ቅዳሜ ሐምሌ 4 /2018 ከረፋዱ 4 ሰዓት ላይ ነበር የጎተራን የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ አሁን በደረሰበት ሁኔታ ለአንባብያን ክፍተሰ ያደረግነው የጠራናቸው እና ንባብን የሚወዱ በተጨማሪም የእኛ ጥረት ዋጋ የሰጡ ወዳጆቻችን በተገኙበት መልካም ግዜ አሳልፈናል ። የተገኛችሁ ወዳጆቻችን በሙሉና የንፊስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ እና ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ጨምሮ እጅግ በጣም እናመሰግናለን ። ጋሽ ሐይለ መለኮት ደራሲ የዘና አቶ ኤልያስ አምባሳደር ስለሺ አቶ ደረጄ ደራሲ ሜሪ ጃፋር መምህርት ማርታ እና ሌሎች በሙሉ የተገኛችሁ ከልብ እናመሰግናለን ። ክብርት ይስጥልን
124
16
https://www.facebook.com/share/p/1DKmUqgENW/ አንድ ቀን ቀረው እያልኩ እንድትገኙልኝ የጋበዝኳችሁ 12 ኛው መጽሐፌ ተመርቆ አንድ ቀን አለፈው:: "ክርስትና በኢትዮጵያ በሀያኛው ክፍለ ዘመን ሰነዶች ላይ"የተሰኘው ቅጽ ሦስት መጽሐፍ በሸፈነው 21 ምዕራፎች መካከል:-1. የታሪክ ባለቤት ልዑል የሆነው እግዚአብሔር እንደሆነ 2.በዚህ የታሪክ ባለቤትነት ውስጥ ኢትዮጵያን የታሪኩ ተጋሪ ያደረገበትን: 3. እንዲሁም ስህተትን ላለመድገም ከትናንት ታሪክ ልንማር የተገባውን :4.ደግሞም በደንካሮች የተመሠረቱ ማህበሮች ወይም እጥቢያዎች ከሰነዶቹ ሊማሩ የተገባቸውን ቅድሚያ በመስጠት ጽፌያለሁ:: ታዲያ ይህን ልትሰሙልኝ ሐምሌ 4 በመጽሐፌ ትውውቅ ላይ የተገኛችሁልኝን ሁሉ ከልብ አመሰግናለሁ:: መሰናዶውን ያሳለጠችው የማፈቅራት ባለቤቴ ዚክ ኑሩ መሀመድ ስትሆን በተከታታይ ባቀረበቻቸው የምጥን ገለጻ አቅራቢዎች ሁላችን የተባረክን መሆናችንን ሳሳውቅ አሁንም ከሙሉ እርካታ ጋር ነው:: --የዶክተር አንዳርጋቸው ካሳ በተሰጠን ዕድሜ የመጠቀም ምንነት: --የአቶ ጌታቸው በለጠ ታሪክ ሲሰናዳ ሊተኮርባቸው የተገቡት ነጥቦች: --የመጋቢ መርዳሳ ካሳዬ ለመጻፍ የደራሲው የአነሳስ እይታ: --በመስፍን ከበደ ለታሪክ ጥንካሬ የቤተሰብ ጥበቃ ልከኝነት: --በመጋቢ ብርሀኑ ዮሴፍ ዛሬ ልናመሰግናቸው የተገቡት የማክበር ጠቀሜታን: -- የዶክተር ካሳዬ ሀይሌ ባለፈባቸው የሶስት የመንግስታት ታሪክ ሊመሰገኑ የተገባቸው ጭብጦች: --በወንድም ተረፈ ሀብቴ የጸሐፊውን የልጅነት ታሪክ ማወቅ የሚያስገኘው ጠቀሜታን; --በወንድም ፍስሀ ደጀኔን በአንድ ምሽት አንብቤ የተደመምኩበት ሁለት ቁምነገሮች: -አማካሪው የኋላእሸት ካሳ በመጽሐፍ መክረም በሚያስገኘው ጠቀሜታ ላይ: -- በዶክተር መዐዛ ሀይሉ በሚያልፍ ዘመን የማያልፈውን በመስራት ያለውን ፍሬ: -- በእህቴ አካሌ ታደሰ ወንድሜን ጌታ ከሞት የታደገበት ትሩፋት በሚሉ ርዕሰ ነገሮች በተደመጡ ምጥን ንግግሮች ስንደመም አመሸን በፍጻሜውም በእህታችን ገነት ተክለማሪያም በምስጋና ጸሎት ያጠናቀቅንበት ውሎ ሆኖ ቀኑ በበረከት ተቋጭቷል:: ይህ ዝግጅት ፍሬያማ እንዲሆን: --መሰረት ምናለን የመሰሉ በጸሎት ያገዙኝ: -- የመጽሐፉ ተነባቢነት ያማረ እንዲሆን የሐዋሪያው ጴጥሮስ አስተዋጽኦ: -- ሕትመቱ በጥራት እንዲሰናዳ የርሆቦት አሳታሚ ሠራተኞች በተለይም አቶ ፈቃደ እና አቶ ዮናታን እንዲሁም ይህ እንዲጻፍ ቀድሜ እንዳስተምረው ያደረገችኝን ቤዛ ባፕትስት ቤተ ክርስትያንን አመሰግናለሁ :: እንግዲህ አንድዬ የ13ኛው መጽሐፍ ሰው ይበለን "የስድሳስድስቱ(66ቱ) መርገምት ወ በረከት"ላይ:: ፎቶዎቹ የተቀረውን ይሙልልኝ
151
17
ስልክዎን ያስቀምጡ፤ ወደ ገሃዱ ዓለም ይመለሱ! ማህበራዊ ሚዲያ መረጃ ለመለዋወጥና ለመገናኘት ትልቅ እገዛ ቢኖረውም፣ ያለገደብና ያለጥንቃቄ መጠቀም ለአእምሮ ጤና ጠንቅ ነው። ብዙ ሰዎች በማህበራዊ ሚ
ስልክዎን ያስቀምጡ፤ ወደ ገሃዱ ዓለም ይመለሱ! ማህበራዊ ሚዲያ  መረጃ ለመለዋወጥና ለመገናኘት ትልቅ እገዛ ቢኖረውም፣ ያለገደብና ያለጥንቃቄ መጠቀም ለአእምሮ ጤና ጠንቅ ነው። ብዙ ሰዎች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የህይወታቸውን ምርጥና የተመረጡ ጊዜያት ብቻ ስለሚያጋሩ፣ የእኛን ዕለታዊ ተራ ህይወት ከእነሱ ጋር ማነጻጸር ለጭንቀት፣ ለድብርትና ለባዶነት  ይዳርጋል። በተጨማሪም አፕሊኬሽኖቹ በተፈጥሯቸው እኛን እዚያው ላይ አደንዝዘው ለማቆየት (ሱስ ለማስያዝ) የተሰሩ በመሆናቸው ሳናስበው ብዙ ውድ ሰዓታትን እንድናጠፋ ያደርጉናል። ይህንን አደጋ ለመከላከልና ሚዛኑን ለመጠበቅ ስልካችንን ከመክፈታችን በፊት የምንጠቀምበትን ዓላማ መለየት፣ ጭንቀትና አሉታዊ ስሜት የሚፈጥሩ ገጾችን 'Unfollow' ማድረግና የስክሪን ሰዓታችንን መገደብ ወሳኝ ነው። በተጨማሪም አልፎ አልፎ ከሶሻል ሚዲያ ሙሉ በሙሉ የዲጂታል እረፍት (Detox) መውሰድ አዕምሮን ለማደስ የሚረዳ ሲሆን፣ ከሁሉም በላይ በኢንተርኔት ካሉ ግንኙነቶች ይልቅ በአካል ለምናደርጋቸው የገሃዱ ዓለም የቤተሰብና የጓደኛ ግንኙነቶች ቅድሚያ በመስጠት ውስጣዊ ሰላማችንንና የአእምሮ ጤናችንን በብቃት መጠበቅ እንችላለን። የቴሌግራም ቻናልችንን  በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ… https://t.me/AdissAdmas #የአእምሮጤና #ማህበራዊሚዲያ #የራስህና #MentalHealth #SocialMedia #DigitalDetox
240
18
#ዛሬ ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ በጎተራ ማሳለጫ የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ አሁን ባለበት ሁኔታ ለንባብ ዝግጁ አድርገን ዛሬ ሐምሌ 4/11/2018 ከ 3 ሰዓት ጀምሮ ለአንባቢያን ክፍት ይሆናል ።+2
#ዛሬ ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ በጎተራ ማሳለጫ  የአደባባይ ቤተ መፅሐፍ አሁን ባለበት ሁኔታ ለንባብ ዝግጁ  አድርገን ዛሬ ሐምሌ 4/11/2018  ከ 3 ሰዓት ጀምሮ ለአንባቢያን ክፍት ይሆናል ። የእለቱ መርሀ ግብር -  ታዋቂ  ደራሲያን -  ታዋቂ  አርቲስቶች - አስተማሪዎች እና አንባቢያን - የተለያዩ  ውይይቶችና - ግጥሞችና ዜማዎች - ክፍለከተሞች  ይሳተፋሉ - የተለያዩ  መፅሐፍ ቤቶች በታላቅ ቅናሽ መፅሐፍ ለሽያጭ ይቀርባሉ ይህን አስደናቂ ፕሮግራም ለመታደም በነፋሻ አየር ላይ ጎተራ ማሳለጫ እንገናኝ። 👉https://t.me/Lihket_Reading
293
19
ዛሬ ድንቅ ግዜ ይኖረናል ገባ ገባ በሉ
310
20
Sin texto...
400