ልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ ማዕከል
እናንብብ እንለወጥ !! " ንባብ የአእምሮ ምግብ ነው " 📞 +25190 112 2031 https://t.me/Lihket_Reading
Больше1 962
Подписчики
+124 часа
+207 дней
+3930 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
የት ሊያሳልፉ ወደዋል አርብ ቅዳሜ እና እሁድ ይምጡ በእግዝቢሽን ማዕከል ያተርፋሉ !!
ወቅቱ ክረምት እንደመሆኑ መፅሐፍ ይሸምቱ ለልጆችዎ ለእርስዎ እና ለስጦታ ይጠቅመዎታል ።
ልህቀቶች ነን በዛ ያገኙናል !!
0967159355 ከኛ ሲገዙ ልህቀትንም ይደግፋሉ !!
25.84 MB
👍 2
ሰላም ተወዳጆች
ከልህቀት የንባብ ባህል ማጎልበቻ የተላከ የትብብር ጥሪ !!
ልህቀት አሁን ባለበት ሁኔታ የእናንተን እገዛ ይፈልጋል ከተደራረበበት የቢሮ ክራይ እዳ ለመክፈል የቻሉትን እንዲለግሱን በፍቅር ኦንጠይቃለን ።
CBE 1000360229158
ያስገቡትን የገንዘብ ልክ እናውቅና እናመሰግነው ዘንድ በውስጥ መስመር ይላኩልን ።
Фото недоступноПоказать в Telegram
ዛሬ ማታ ከምሽቱ ሦስት ሰአት ላይ ማንኛውም ህግ ነክ ጥያቄ በመጠየቅ እንዲሳተፉ እንጋብዛለን በቀትታ በቴሌግራም ቻናላችን ይሳተፉ ለሌሎችም በማድረስ ተጠቅመው እንዲጠቅሙ እናበረታታለን ሼር በማድረግ ይበርቱ ።
እንዳልኩት ኢትዮጵያ ላይ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ኬንያን ለሚመለከት ያቺ ጎረቤት አገር ታማልላለች።የዶሮ አርስቶ 16 ሽልንግ ዋጋ አለው አሉ።በኛ ወደ ሁለት ብር ከስድሳ ሳንቲም ማለት ነው።ይሄ የኬንያውያን አኗኗር በኛ በኢትዮጵያውን አኗኗር ሲተረጎም ወደ ሗላ አሽቀንጥሮ ዓፄ ሃይለስላሴ ዘመን ላይ ያደርሰናል።አፕልና ወይን ጨምሮ ሌሎች ፍራፍሬዎች የደሃ ኬንያውያን መተከዣዎች ናቸው አሉ።እኛ ሐገር ቅቅል በቆሎና ቆሎ እንኳን ደሃ-አይድረስብሽ ምግብ ከሆኑ ሰነባብተዋል።እኛ ዘንድ አንድ ኮስማና በቆሎ መንገድ ዳር ተጠብሶ ስንት እንደሚሸጥ ያውቃሉ??ከሦስት ብር ከአምሳ እስከ አራት ብር።ኬንያ ሄደን አንድ ብር ከ 20 ሳንቲም ብንጨምር፤ የእኛዋ ጎስቋላ ጎዳና ተዳዳሪ በቆሎ የሁለት ዶሮ አሮስቶ ጌታ ትሆናለች።
(መለያዬት ሞት ነው። አለማየሁ ገላጋይ 2010 ዓ.ም
👍 3
የመናዊቷ ደላላ በአዲስ አበባ
ትጋት እንማር መልካም ቅዳሜ !!
ከቤቷ ልጆቿን ይዛ ስትወጣ ወደኋላ መለስ ብላ ቤቷን አላየችም፡፡ እንደነገሩ እንኳን አልዘጋችውም፡፡ የለበሰችውን ልብስ ብቻ ለብሳ ነው ከየመን የወጣችው የመናዊቷ ኢፕቲሳም ካሊድ። ከየመን በስደት መጥታ ኑሮዋን በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ አበባ ካደረገች ድፍን 9 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡
ኢፕቲሳም በየመን በተነሳው ጦርነት ምክንያት ጦርነትን ሽሽት ልጆቿን ይዛ ከብዙ መከራና ስቃይ በኋላ ባህር አቋርጣ ኢትዮጵያ ገባች። ኢትዮጵያ ስትገባም እጇ ላይ ምንም ገንዘብ አልነበራትም፡፡ ነገር ግን ከሀገሯ ስትወጣ ለልጆቿ የተሻለ ህይወት ለመስጠት ቃል ገብታለችና ህይወቷን በብርታት መቀጠል ነበረባት፡፡
ታዲያ በስደት እንደመጣች ኑሮዋ ለመጀመርያ ጊዜ የሆነው ብዙዎች ሰርተው ከሚያድሩባት መርካቶ ነበር፡፡ በአንድ ወቅት ኢፕቲሳም ለልጇቿ የምትሰራው የተጠበሰ ብስኩት (ፓስቲ) ይሸጥ እንደሆነ የሚያልፍ መንገደኛ ጠየቃት፡፡ እሷም ከንግግሩ “ይሸጣል” የሚለውን ቃል ጆሮዬ ያዘቻት ስትል ከአዲስ ዋልታ ጋር በነበራት ቆይታ ገልጻለች፡፡
ከዚህም በኋላ ፓስቲ እየሰራች መሸጥ የገቢ ምንጯ ሆነ፡፡ ኢፕቲሳም በዚህ አልቆመችም የደጋግ ጓደኞቿ እርዳታ ተጨምሮበት ዛሬ ላይ የጀበና ቡና እና ምግብ በአነስተኛ ቦታ እየሰራች ትሸጣለች። አማርኛን ጨምሮ ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎችንም ትናገራለች፤ ከሰው ጋርም ተግባቢ ናት፡፡ ከቡና እና የምግብ ስራ በተጨማሪ የድለላ ሥራ ትሰራለች።
“መርካቶ ውስጥ እስካለሽ ብዙ ነገር መሞከር አለብሽ” የምትለው ኢፕቲሳም በትጋት እየሰራች ልጆቿን ታስተምራለች፡፡ ልጆቿ እናታችን ተምሳሌታችን ናት ይላሉ፡፡ የመናዊቷ ኢፕቲሳምም የስራና የቤተሰብ ኃላፊነት ሳይበግራት በድረ ገጽ የአካውንቲንግ ትምህርቷን ትከታተላለች፡፡ በትምህርቷም ሁለተኛ ዓመት ላይ ደርሳለች።
ከWMCC ገፅ የተወሰደ
👍 4
Фото недоступноПоказать в Telegram
We are excited about tonight's discussion, Join us this evening, as we talk about law.
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.