es
Feedback
ግጥም ብቻ 📘

ግጥም ብቻ 📘

Ir al canal en Telegram

✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13@wegoch @Words19@seiloch @shiyach_bicha@zefenbicha @leul_mekonnen1

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ግጥም ብቻ 📘

El canal ግጥም ብቻ 📘 (@getem) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 64 058 suscriptores, ocupando la posición 788 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 487 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 64 058 suscriptores.

Según los últimos datos del 09 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -460, y en las últimas 24 horas de -5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 14.53%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 3.92% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 9 312 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 510 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 52.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
✔በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን። ✔ @getem @serenity13 ✔ @wegoch @Words19 ✔ @seiloch @shiyach_bicha ✔ @zefenbicha @leul_mekonnen1

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 10 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

64 058
Suscriptores
-524 horas
-1267 días
-46030 días
Archivo de publicaciones
( ሞክሼ ... ) ======== ያ ሁሉ እግዚኦ ያ ሁሉ ቢስሚላ ያ ሁሉ ጾም ጸሎት ያ ሁሉ ምህላ ... የት ነው የሚሄደው ስሚኝ እስቲ ሀገሬ ሞክሼ አለሽ ወይ ሌላ ?? By Kiyorna @getem @getem @paappii

ችዬ እንዳይመስልህ! ደክርቼ ሳለሁ ዐለት የመሰልኩ፣ በሃያላን ፊት ደክሜ ያልሰለልኩ፣ ወና ብሆንም ከሌለኝ ያጣው፣ እንደ ምንዱባን ደጅ የማልጠናው ፣ ችዬ እንዳይመስልህ አስችሎኝ ነው። ...አስችሎን አይደል?!... by[ዓለም]  @alem3_b @getem @getem @getem

‎#ዕጣ_ፋንታ ‎ ‎አላውቃትም እና ‎የመኖርን ትርጉም ህይወትን አየኋት ‎ተጣልተን ተዋደን...ሳፈቅራት አጣኋት ‎ ‎ዮኒ ‎     ኣታን @yonatoz @getem @getem @getem

photo content

እንዳበባ~ቅጠል እንደ ክረምት~ጠል እንዳለቀ~ከሰል እንደ ጢሰ~ሰንደል      ክፍተት እያበጁ      በተስፋ እያጃጁ             የካብናቸው ሁሉ             ቀስ ቀስ እያሉ        በዝምታ በደል        ተነጠሉን አይደል?!:፧: By [ዓለም] @getem @getem @paappii

ባንተ እንዳይመስልህ…………… ዉስጤን በምናምን አጥብቄ አላሰርኩት ወ ይ ያልሸፋፈንኩት ታክሜ አልዳንኩት በእድሜ ቁጥር ልኬ የተጠራቀመ በርሜል እምባ አለ መገፋት መከፋት መዋረድ መረሳት መጠላት መወደድ የወረት ዉስጡ ተሰግስጐ ቀዳዳ ሲያገኝ እንደ ዥረት ሚወርድ ያልተተነፈሰ በጊዜ በወቅቱ ያልነገርኩህ እዉነቶች አሉና የበረቱ ትንሽ ስትነካዉ ዝም ብሎ ያፈሳል የነበረኝ ቁስል ደሞ ያመረቅዛል ጥቂት ስለከፋኝ ቢመስል ያካበድኩ እንዳትፈርድብኝ ብዙ ስለሆንኩ ትዝታ ወልዴ✍️ @getem @Tizita21

የነባ አዲስ አለበም ከደቂቃዎች በፊት ተለቋል!!! ENJOY ተhttps://youtube.com/playlist?list=PLCaAHnpIbdyNC0Skx2_ucVEke7T4vaTKm&si=oTCNi45bnXCJlWLs @getem

Osoo abdii hin qabaatin hawwii hin qabnu turre ‎Wagoota booda Har'a milkaa'e ‎Amma Waancaa qabane ‎Amma Diinni badeera ‎በሀያ ሁለት አመት ታሪክ ስለሰራ ‎ ‎Arsenal🔥🔥🔥 ‎ ‎ ‎ዮኒ ‎    ኣታን @yonatoz ‎ ‎@getem @getem @getem

.... አይበገሬው እኔ    አንቺን በማጣቴ      ለ'ሲቃ' ብደርስም፣ _____ ወንድ ልጅ ነኝና   ተለየሽኝ ብዬ     ለአንቺስ አላለቅስም! ✍️ @Weyblann @getem @getem

አጃኢብ ሰው መዉደድ አጃኢብ ትዝታ........ እንደምን ይቻላል..... ......ናፍቆትን መላመድ የተለዩ ለታ.......... ✍✍ [ ዔደን ታደሰ ] @Edi2_4 @getem @getem

Repost from Sunset Hiking
🌄 We’re Back And We’re Hiking Again Hey Sunset community 🌄 Life happened. The city got louder. And for a while, the sunsets
🌄 We’re Back And We’re Hiking Again Hey Sunset community 🌄 Life happened. The city got louder. And for a while, the sunsets were quieter without us. Sunset Hiking is officially back with a stronger team, clearer plan, and a growing 4,000+ hiking community ready to move again. Over the next weeks, we’ll be sharing: 🥾 Upcoming sunset hikes 🌅 Community moments 🧭 Safe, well-organized experiences If you’re still here, it means you love nature as much as we do. Let’s start again one sunset at a time. 🌄👣

(እናት ትዝታ ናት!) ።።።።።።።።።። ይጨልማል ያልኩት በድምፅሽ ይነጋል ሊወጋኝ የመጣው ባይኖችሽ ይወጋል። ሊገርፈኝ ያሴረ ልቡናሽ ሲገርፈው ይረግፋል ከጥፍሬ የሚያስረኝን ሁሉ አስሬ አስቀመጥኩት በስምሽ ጠፍሬ። ፉንጋውን ዩኒቨርስ ውብ ብለሽ ጠራሽው ዓለም አምሮ አያውቅም አንቺ ካልሠራሽው። ከፍ ብዬ ብታይ ከሊባኖስ ዝግባ ጎጆሽን አልፌ ከእልፍኝ ብገባ ቢቆለል እድሜዬ ቢመጥቅ ሀሳቤ እልፍ ቢያተርፍ እጄ ቆመሽ ብጠብቂኝ አልሆንም አባትሽ አትሆኚም ልጄ። ፣ አረሙን ነቃቅላ በሞገስ የታየች ነፍሴ በፍቅር ወዝታ ዜማዋ ሆነሽ ነው የትናንት የዛሬ የነገ ትዝታ! ፣ ህልው ነኝ ለማለት ልቤ ሲያንሰራራ አንቺ ቅኝት ላይ ነው ዜማዬ ሚሰራ! By Yadel Tizazu @getem @getem @paappii

ከልቤ ላይ አንተን ማዉጣት ማለት…… ገቢዎች ሰምተዉኝ ያላመንኩበትን ጉዳዬን  መቀልበስ ቀበሌ ገብቼ በደስታ መመለስ መርጌታ ከሚል ቻናሎች ላይ መዉጣት የተበደርኩትን ስመልስ በብቃት ከ crash ኤ ጋራ እራት እንደመዉጣት ለእናቴ በአደራ ሚስጢር እንደማዉራት አንተን መርሳት ለኔ…… አለቃዬን መዉደድ እብድ ሰዉ ማሳበድ ዛፍና ፓል መግጨት ተምሬ በድፍረት ያልፍልኛል ማለት እርሺኝ ብሎ ማሰብ……… ወፍ በእግሯ ስትሳብ ተኩላ በዉበት ሲሳብ ቴሌ በትክክል ሲያመጣልኝ ሂሳብ እኒህ ሁሉ ተቀይረዉ ምድር ቀዉጢ እስካልሆነች- አንተን መርሳት ዉዴ የሚቻል አደለም። ትዝታ ወልዴ✍️ @getem @Tizita21

የ ሥዓሊ እና መምህር ኃይሉ ክፍሌ "ተገማች፡ ዋዜማ" የሥዕል አውደርዕይ እዚህ ትርዒት ላይ ተገኝቼ፣ በከተማ ዝመና ውስጥ የማንነትንና የትዝታን ትርጉም የሚፈትሹ ስራዎችን ተመልክቻለሁ። የጥበብ ስራዎ
+9
የ ሥዓሊ እና መምህር ኃይሉ ክፍሌ "ተገማች፡ ዋዜማ" የሥዕል አውደርዕይ እዚህ ትርዒት ላይ ተገኝቼ፣ በከተማ ዝመና ውስጥ የማንነትንና የትዝታን ትርጉም የሚፈትሹ ስራዎችን ተመልክቻለሁ። የጥበብ ስራዎቹ የሚጠቀሟቸው ቁሶችና የሚያነሷቸው ሰብአዊ ጥያቄዎች ቆም ብሎ ለማሰብ ትልቅ እድል ይሰጣሉ። የለውጥ ሂደቱ ወዴት እየወሰደን ነው? የጋራ ትዝታችንን እያካተትን ነው ወይስ እየረሳን? እነዚህንና መሰል ጥያቄዎችን የሚመልስ ድንቅ ትርዒት ነው። እድሉ ያላችሁ እንዳያመልጣችሁ! 📍 እስከ ግንቦት 24 ድረስ ክፍት ነው @Seiloch #Hailukifle #artExhibition.

አብጄ ከሆነ ወስደሽ አስጠምቂኝ፥ አብደሽ ከሆነ ግን፣ በስተርጅና አያምርም ሀገሬ አታስቂኝ፥ By Dessu Fikriel @getem @getem @paappii

@ɢᴇᴛᴇᴍ ʙʏ ʏᴇᴀʙsɪʀᴀ Astawesegn regasa

‎ያልኩላትን ቃላት አንዱንም ሳታውቀው ‎          ትኖራለች በግፍ ‎ዘነጋችው እንጂ እንኳን እሷ ለኔ ‎       ጆሮም አለው ደግፍ ‎ተረሳስታኝ ኖራ ‎የነገርኳትን ሆድ እሷ እንደምታውቀው ‎ሰርክ እመኝኝ ማለት ልቤን አወለቀው ‎ ‎ዙሮ ላይመለስ እንጨት ሆኖ ከሰል ‎እኔ አንዴ ዝም ብል ተነጣጠልን መሰል። ‎ ‎ዮኒ ‎     ኣታን @yonatoz ‎ ‎@getem @getem @getem

ቁር ያቆረፈደዉ ሽብሽቡ ቆዳዬ፤ በእንባ ሞጭሙጮ የደከመው አይኔ፤ በዘመናት ንጉደት ፀጉሬ ቢሸብትም፤ መንጋጋዬ ረግፎ በድዴ ብቀርም፤ ጉልበቴ ተዳክሞ ወገቤ ቢጎብጥም፤ አንተን የሚያልመዉ ልቤ አላረጀም።
ቁር ያቆረፈደዉ ሽብሽቡ ቆዳዬ፤ በእንባ ሞጭሙጮ የደከመው አይኔ፤ በዘመናት ንጉደት ፀጉሬ ቢሸብትም፤ መንጋጋዬ ረግፎ በድዴ ብቀርም፤ ጉልበቴ ተዳክሞ ወገቤ ቢጎብጥም፤ አንተን የሚያልመዉ ልቤ አላረጀም። ድንገት ባጋጣሚ ልትመጣ ካሰብክ፤ ከበራፉ አለሁ ጥለኸኝ እንደሄድክ። [ ዔደን ታደሰ ] @topazionnn @getem @getem

በቁጣ ጅራፍ በዓይን ሽርደዳ ተስፋው እስኪላጥ ልቤ ቢጎዳ (አላመነታም) ሳቄን አልገታም ኮስታራ ገጽሽ ግልምጫን አዝሎ ሊያሸሸኝ ቢጥር መውደዴን ሰቅሎ (አላማርርም) ሳቄን አልቀብርም ሺ ማጣት ጎርፎ ቢያንደረድረኝ ወስዶ እንዴትም ሳቄን እንዲነጥቅ አልፈቅድለትም #ኤልዳን @eldan29 @getem @getem @getem