Ashe talent
Ir al canal en Telegram
ፕሮፌሽናል የመድረክ ማስተዋወቅ : ኢቨንት ማስተባበር እና ሚዲያ ፕሮሞሽን ከፈለጉ አሼ ታለንትን ያናግሩ :: 0911 03 39 92
Mostrar más814
Suscriptores
Sin datos24 horas
-17 días
-630 días
Archivo de publicaciones
814
Repost from Ashe talent
የሬዲዮ ዝግጅት ተባባሪ አቅራቢ መሆን ይፈልጋሉ ?
የአሼ ታለንት ሬዲዮ ዝግጅቶች አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
ከአጋዥ መስፈርቶች መካከል ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር እና አዎንታዊ አስተሳሰብ/ድርጊት ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያለዉ /ያላት : የት/ት ዝግጅታቸው ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ መሆን አለበት ::
2ኛ በዋነኛነት ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን: ማርኬቲንግ እና አርት ጋር በተያያዘ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ /ያላት ::
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት: ስለ ራሳቸው ፕሮፋይል በቼክሊስቱ መሠረት ማቅረብ አለባቸው ::
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን : የሲስተም አሰራሮች እና ድርጅታዊ ሙያዊ ስነምግባርን የሚያከብር /የምታከብር : በተግባር የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ልዩ ማሳሰቢያ :- በአባልነት አምነን የምንቀበላቸዉን አባላት አጋዥ ድርጅታዊ የታለንት ልማት እና የሚዲያ ስልጠና ሰጥተን በፓርት ታይም -ኮሚሽን ስራ የምናሰራቸው መሆኑን በማክበር እንገልፃለን ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል.
0926 44 97 48 /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
https://t.me/aradastyle እና https://t.me/ethioaradastyle & fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
814
+1
እናመሰግናለን
አቶ ሀብታሙ ከበደ ::
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 25/2018 የክረምት እና ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ ስራ ሀገራዊ ዝግጅት እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን አቶ ሀብታሙ ከበደ በኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚ/ር የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስተባበሪያ ዴስክ ኃላፊ ለነበረን መልካም ቆይታ አሼ ታለንቶች ልዩ ምስጋናችንን
በማክበር እናቀርባለን ።
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
https://t.me/aradastyle
fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ ልምድ ያለው ::
814
+1
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
ሀሙስ ሰኔ 25/2018
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::
የ2018 የክረምት እና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃድ ስራ ዝግጅት እና በዘርፉ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን አቶ ሀብታሙ ከበደ በኢፌድሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስተባበሪያ ዴስክ ኃላፊ ነዉ ::
ለበለጠ መረጃ
አ/አ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ )
814
+1
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
ሀሙስ ሰኔ 25/2018
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::
የ2018 የክረምት እና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃድ ስራ ዝግጅት እና በዘርፉ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ለበለጠ መረጃ
አ/አ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ )
814
Repost from Ashe talent
የሬዲዮ ዝግጅት ተባባሪ አቅራቢ መሆን ይፈልጋሉ ?
የአሼ ታለንት ሬዲዮ ዝግጅቶች አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
ከአጋዥ መስፈርቶች መካከል ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር እና አዎንታዊ አስተሳሰብ/ድርጊት ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያለዉ /ያላት : የት/ት ዝግጅታቸው ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ መሆን አለበት ::
2ኛ በዋነኛነት ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን: ማርኬቲንግ እና አርት ጋር በተያያዘ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ /ያላት ::
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት: ስለ ራሳቸው ፕሮፋይል በቼክሊስቱ መሠረት ማቅረብ አለባቸው ::
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን : የሲስተም አሰራሮች እና ድርጅታዊ ሙያዊ ስነምግባርን የሚያከብር /የምታከብር : በተግባር የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ልዩ ማሳሰቢያ :- በአባልነት አምነን የምንቀበላቸዉን አባላት አጋዥ ድርጅታዊ የታለንት ልማት እና የሚዲያ ስልጠና ሰጥተን በፓርት ታይም -ኮሚሽን ስራ የምናሰራቸው መሆኑን በማክበር እንገልፃለን ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል.
0926 44 97 48 /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
https://t.me/aradastyle እና https://t.me/ethioaradastyle & fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
814
የሬዲዮ ዝግጅት ተባባሪ አቅራቢ መሆን ይፈልጋሉ ?
የአሼ ታለንት ሬዲዮ ዝግጅቶች አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
ከአጋዥ መስፈርቶች መካከል ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር እና አዎንታዊ አስተሳሰብ/ድርጊት ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያለዉ /ያላት : የት/ት ዝግጅታቸው ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ መሆን አለበት ::
2ኛ በዋነኛነት ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን: ማርኬቲንግ እና አርት ጋር በተያያዘ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ /ያላት ::
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት: ስለ ራሳቸው ፕሮፋይል በቼክሊስቱ መሠረት ማቅረብ አለባቸው ::
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን : የሲስተም አሰራሮች እና ድርጅታዊ ሙያዊ ስነምግባርን የሚያከብር /የምታከብር : በተግባር የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ልዩ ማሳሰቢያ :- በአባልነት አምነን የምንቀበላቸዉን አባላት አጋዥ ድርጅታዊ የታለንት ልማት እና የሚዲያ ስልጠና ሰጥተን በፓርት ታይም -ኮሚሽን ስራ የምናሰራቸው መሆኑን በማክበር እንገልፃለን ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል.
0926 44 97 48 /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
https://t.me/aradastyle እና https://t.me/ethioaradastyle & fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
814
የመሪ ራዕይና የተቋማዊ መዋቅር ውህደት
የማንኛውም ተቋም ህልውና በአንድ ጎበዝ መሪ ብልጭታ ብቻ የሚወሰን ሳይሆን መሪው በሚዘረጋው ስርዓት፣ በሚፈጥረው ባህል እና በቡድን አባላት የተቀናጀ ጉልበት መካከል የሚፈጠር ውስብስብ የረጅም ጊዜ ጉዞ ነው። አንድ ተቋም ከዜሮ ተነስቶ ወደ ታላቅነት ሲመጣ ወይም በድንገት ሲከስም የሚታየው ታሪክ፣ የአመራር ራዕይ እና የተቋማዊ መዋቅር እንዴት እንደሚተሳሰሩ የሚገልጽ የሕይወት ትምህርት ነው። መሪ እንደ ተቋሙ የመጀመሪያው እሳት መለኮሻ ሆኖ ሲያገለግል፣ የተቋሙ ስርዓት፣ የሰራተኞች ልምድ እና የቴክኖሎጂ አቅም ደግሞ ያንን እሳት አቀጣጥለው የሚያቆዩ ደረቅ እንጨቶች ናቸው። ያለ መሪ ብልጭታ ተቋሙ ጨለማ ውስጥ ይጓዛል፣ ያለ ጠንካራ የተቋማዊ መሰረት ደግሞ የመሪው ራዕይ ምንም ሊገነባበት የማይችል የአሸዋ ግንብ ይሆናል።
የአፕል የለውጥ ጉዞ አመራር ከተቋማዊ ባህል ጋር ሲጣመር እንዴት ተአምር እንደሚፈጥር ማሳያ ነው። ስቲቭ ጆብስ ከኩባንያው በተባረረ ጊዜ ተቋሙ ትርፍ ላይ ብቻ በሚያተኩሩ መሪዎች እጅ ወድቆ የነበረ ሲሆን የፈጠራ መንፈሱም በዚያው ልክ ተሟጦ ነበር። በ1997 ዳግም ሲመለስ ግን አመራሩ በራሱ ብቻ ሳይሆን ኩባንያው ውስጥ የነበሩትን መሐንዲሶችና ዲዛይነሮች የፈጠራ ስነ-ምህዳር በማነቃቃት የኩባንያውን ባህል ከሥሩ ለውጦታል። ይህ ትንሳኤ እንደሚያሳየው መሪው የራዕዩ ጠባቂ ቢሆንም ያ ራዕይ በተቋሙ መዋቅር እና በሰራተኞች ዕለታዊ ጥረት ካልተቀበለና ካልተቀረጸ መሪው ብቻውን ታላቅነትን ማምጣት አይችልም።
አንዳንድ ጊዜ ግን በጣም ጎበዝ መሪዎች እንኳን በተቋሙ የፈጠረው መጥፎ ባህል እና ግፊት ሊሸነፉ ይችላሉ። የናሳ የቻሌንጀር አደጋ መሪዎቹ የቴክኒክ ብልሽቱን አውቀውት ሳለ በተቋሙ ውስጥ በነበረው የጊዜ ገደብና የፖለቲካ ግፊት የተነሳ እውነቱን ለመናገር የፈሩበትን አሳዛኝ ክስተት ያስታውሳል። ተቋሙ የገነባው የዝምታ ባህል እና ለውጤት ብቻ የሚደረግ ሩጫ መሪዎችንም ሆነ ሰራተኞችን አሳውሮ ለሰብአዊ ህይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል። ይህ ታሪክ መሪዎች የሚቀርጹት ባህል ምርጥ ቢሆንም እንኳን ባህሉ ራሱ መርዛማ ከሆነ ምርጥ መሪዎችም በራሳቸው ስርዓት ተቀጥቅጠው ሊወድቁ እንደሚችሉ ያስጠነቅቃል።
የተቋም እድገት ሚስጥር የሚገኘው በሁለት የተቃራኒ ኃይሎች መገናኛ ነጥብ ላይ ነው። የመሪው ኃይል ተቋሙን ከምቾት ቀጠናው ለማውጣት የሚያገለግል የማፋጠኛ ኃይል ሲሆን የተቋሙ ስርዓትና ሰራተኞች ደግሞ ሂደቱን የሚያስተካክል የሚዛን ኃይል ናቸው። ከፍተኛ ስኬት ያላቸው ተቋማት የሚፈጠሩት መሪዎች በስርዓት ውስጥ መሪነትን ሲያስተዋውቁ ነው፤ ይህም መሪው ባይኖር እንኳ ተቋሙ በስርዓቱ እና በሰራተኞች ብቃት ማደጉን የሚቀጥልበት ደረጃ ነው። እውነተኛው የለውጥ መሪ የሚለካው ተከታይ በመፍጠሩ ሳይሆን መሪዎችን በማፍራት ስርዓቱን የማይናወጥ በማድረጉ ነው።
የስኬት ጉዞው መሪው ከመድረክ ወርዶ በቡድኑ አባላት መካከል ሲቀላቀል የሚጠናቀቅ የብስለት መንገድ ነው። የለውጡ ማሳረጊያ መሪው ስራውን ለተገቢው የሰው ኃይል እና ለተቋሙ ስርዓት ሲያስረክብ ነው። አመራርና ተቋማዊ መሰረት በአንድነት ሲመሩ የሰው ልጅ የጋራ ጥረት የዘመናት የልህቀት ደንብ ሆኖ ይኖራል።
ዛዲግ አብርሀ
የአፍሌክስ ፕሬዝደንት
814
Repost from Ashe talent
+1
ዛሬ ሰኔ 19/2018 /june 26/2026 የአለም የጸረ -አደንዛዥ እጾች ቀን ነዉ ::
ከአሼ ታለንት የጸረ-ሱስ ዘመቻ መልዕክቶች መካከል ?
_ ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
_ ሳይቅሙ መንቃት :ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት /ፈታ ማለት ዛሬም በኢትዮ -አራዳ ስታይል ይቻላል ::
_ ለመንቃት መደንዘዝ አያስፈልግም :
ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ ::
_ማንኛውም ሱስ ጊዜን ይገድላል : ከሱስ ነጻ የመሆን ዉሳኔዎ አሁንም /ዛሬም በእጅዎ ላይ ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
https://t.me/aradastyle
fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ ልምድ ያለው ::
814
+1
ዛሬ ሰኔ 19/2018 /june 26/2026 የአለም የጸረ -አደንዛዥ እጾች ቀን ነዉ ::
ከአሼ ታለንት የጸረ-ሱስ ዘመቻ መልዕክቶች መካከል ?
_ ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
_ ሳይቅሙ መንቃት :ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት /ፈታ ማለት ዛሬም በኢትዮ -አራዳ ስታይል ይቻላል ::
_ ለመንቃት መደንዘዝ አያስፈልግም :
ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ ::
_ማንኛውም ሱስ ጊዜን ይገድላል : ከሱስ ነጻ የመሆን ዉሳኔዎ አሁንም /ዛሬም በእጅዎ ላይ ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
https://t.me/aradastyle
fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ ልምድ ያለው ::
814
+1
እናመሰግናለን
አቶ ቶሎሳ ገመዳ እና አቶ ዘላለም መንግስቱ ::
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 18/2018 የአለም የጸረ -አደንዛዥ እጾች ቀንን ም/ት በማድረግ በኢትዮጵያ የትምባሆ ቁጥጥር መመሪያ እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዶቻችን አቶ ቶሎሳ ገመዳ በኢትዮጵያ የምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የናርኮቲክ፣ ሳይኮትሮፒክ መድኃኒትና ትምባሆ ቁጥጥር ዴስክ ኃላፊ እና አቶ ዘላለም መንግስቱ በማቲዎስ ወንዱ ፋዉንዴሽን የፕሮግራም ዳይሬክተር ለነበረን መልካም ቆይታ አሼ ታለንቶች ልዩ ምስጋናችንን
በማክበር እናቀርባለን ።
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::
ለበለጠ መረጃ
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
https://t.me/aradastyle
fb ashe talent profile page
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ ልምድ ያለው ::
814
+1
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 18/2018
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::
የአለም የጸረ -አደንዛዥ እጾች
ቀንን ም/ት በማድረግ በተለይ በኢትዮጵያ የአልኮል መጠጦች እና የትምባሆ ምርቶችን የተመለከቱ ህጎች ላይ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ለበለጠ መረጃ
አ/አ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ )
814
+1
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
ሀሙስ ሰኔ 18/2018
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::
የአለም የጸረ -አደንዛዥ እጾች
ቀንን ም/ት በማድረግ በተለይ በኢትዮጵያ የአልኮል መጠጦችን እና የትምባሆ ምርቶች ቁጥጥርን የተመለከቱ ህጎች እና መመሪያዎች ላይ ያለን ግንዛቤ ምን ይመስላል ? የአልኮል መጠጥ እና የትምባሆ ችግሮችን በተግባር በመከላከል ረገድ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ከእንግዶቻችን ጋር ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- አቶ ቶሎሳ ገመዳ በኢትዮጵያ የምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የናርኮቲክ፣ ሳይኮትሮፒክ መድኃኒትና ትምባሆ ቁጥጥር ዴስክ ኃላፊ ናቸው ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- አቶ ዘላለም መንግስቱ በህብረተሰብ ጤና ማስተርስ ያላቸዉ እና በአሁን ሰዓት ደግሞ በማቲዎስ ወንዱ ፋዉንዴሽን የፕሮግራም ዳይሬክተር ናቸው ::
ለበለጠ መረጃ
አ/አ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ )
814
ሰላም የተከበራችሁ የሚዲያ ፎረም አባላቶቻችን በሙሉ የነገዉን ፕሮግራም ተገኝታችሁ የሚዲያ ሽፋን እንድትሰጡልን እንዲሁም ለሌሎች የሚዲያ አካላት እንድታጋሩልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን።
