ch
Feedback
Ashe talent

Ashe talent

前往频道在 Telegram

ፕሮፌሽናል የመድረክ ማስተዋወቅ : ኢቨንት ማስተባበር እና ሚዲያ ፕሮሞሽን ከፈለጉ አሼ ታለንትን ያናግሩ :: 0911 03 39 92

显示更多
817
订阅者
+124 小时
-17
-1130
帖子存档
photo content
+5

Ashe Talent 11 - 10 -2018.mp382.25 MB

አሼ ታለንት ማነዉ ? ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ ::    ድርጅታዊ ጥቅል  ፕሮፋይል ::    አሸናፊ ግዛው መሸሻ ( አሼ ታለንት ) በሙያ ደረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ሲሆን  አሼ ታለንት ፕሮፋይል ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተባለ ኤዲቶሪያል ፖሊሲዉን የጸረ -ሱስ ቅኝት እና ስዕብና ልማት ያደረገ የግል  የሚዲያ  ድርጅት መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሲሆን በዘርፉ ከ15 ዓመት በላይ  ልዩ ልምድ አለዉ :: ድርጅታችን ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ሙሉ የሙያ እዉቅና ያለዉ እና የድርጅቱ ስያሜ በኢትዮጵያ አይምሮአዊ ንብረት ባለስልጣን የተመዘገበ ነዉ ::          ድርጅታዊ አላማ ? አዎንታዊ አለም አቀፋዊነትን ከኢትዮጵያዊነት ጋር በማጣጣም በአዎንታዊ አስተሳሰቦች እና ድርጊቶች የታነጸ የመፍትሄዉ አካል ባህልን ለማጽናት ነዉ ::                      ድርጅታዊ ራዕይ ? የሀገራችን የሚዲያና ኮሚኒኬሽን : የኪነ_ጥበብ እና የመዝናኛ : የኢቨንት እና የታለንት ልማት ስራዎች/ምርቶች በጸረ- ሱስ ቅኝት አዎንታዊ ሚና በዘላቂነት እንዲኖራቸዉ በማድረግ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሆነ የታለንት ፕሮፋይል ኢንዱስትሪ ተገንብቶ ማየት ነዉ ::         ድርጅታዊ ግባችን ? ተፈጥሮአዊ ማንነቱን እና ታለንቱን/ጸጋዉን የተረዳ እና የጠበቀ ከሱስ:አደንዛዥ ዕጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ ንቁ ግለሰብ : ኢትዮጵያዊ ማ/ሰብ / የአለም ዜጋን  በመገንባት ማህበራዊ ሀላፊነትን ያስቀደመ አለም አቀፍ የአሼ ታለንት  ብሮድካስት ሚዲያን ማቋቋም ነዉ :: በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !   ለበለጠ መረጃ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።    https://t.me/aradastyle እና  https://t.me/ethioaradastyle &  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) 0911033992 ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ::

Repost from Ashe talent
አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ . ለበለጠ መረጃ :- ማስተባበሪያ ቢ
አሼ ታለንቶች ነን !   ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን  አሁኑኑ ይመዝገቡ . ለበለጠ መረጃ :- ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ  ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል.          0926 44 97 48  /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ https://t.me/aradastyle እና  https://t.me/ethioaradastyle &  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )

እናመሰግናለን ወ/ሮ ሀረገወይን ሙሉጌታ እና አቶ አልፎአለም አራባ :: አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! የመፍትሔው አካል እንሁን :: ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 11/2018 የጸረ-ተህዋሲያ
+2
እናመሰግናለን ወ/ሮ ሀረገወይን ሙሉጌታ እና አቶ አልፎአለም አራባ   ::   አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! የመፍትሔው አካል እንሁን ::    ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 11/2018 የጸረ-ተህዋሲያን በጀርሞች መላመድ ግንዛቤ እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዶቻችን   ወ/ሮ ሀረገወይን ሙሉጌታ በኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የመድሀኒት መረጃ እና አግባባዊ አጠቃቀም ባለሙያ እና አቶ  አልፎአለም አራባ  በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ  መምህር እና ተመራማሪ እንዲሁም በኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር  የሚዲያ እና ህትመት ክፍል ዋና አርታኢ  ለነበረን መልካም ቆይታ አሼ ታለንቶች ልዩ ምስጋናችንን  በማክበር እናቀርባለን ።      በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::         ለበለጠ  መረጃ       ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። https://t.me/aradastyle  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ  ልምድ ያለው ::

አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: ሀሙስ ሰኔ 11/2018 ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብ
+1
አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: ሀሙስ ሰኔ 11/2018 ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::    14ኛውን አገር አቀፍ የፀረ_ ተህዋሲያን በጀርሞች መላመድ  የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን ም/ት በማድረግ  ስለ ፀረ-ተህዋሲያን አግባባዊ አጠቃቀም ያለን ሀገራዊ ግንዛቤ  ምን ይመስላል ? ችግሩን  በመረዳት እና በመከላከል ረገድ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ከእንግዶቻችን ጋር ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::   ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:-      ሀረገወይን ሙሉጌታ በኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የመድሀኒት መረጃ እና አግባባዊ አጠቃቀም ባለሙያ ናቸው :: ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- መምህር አልፎአለም አራባ  በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ በፋርማሲ ት/ት ቤት የፋርማኮሎጂ እና ክሊኒካል ፋርማሲ ት/ክፍል መምህር እና ተመራማሪ እንዲሁም በኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበር  የሚዲያ እና ህትመት ክፍል ዋና አርታኢ ናቸው ።        ለበለጠ መረጃ አ/አ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት  ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ  ግዛዉ መሸሻ )

እናመሰግናለን ዶክተር ደርቤ ወዳጆ :: የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች እና ባለሙያዎች አሁናዊ ሙያዊ ስነምግባር እና ማህበራዊ ሀላፊነት ምን ይመስላል ? አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነ
+1
እናመሰግናለን ዶክተር ደርቤ ወዳጆ   :: የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች  እና ባለሙያዎች አሁናዊ ሙያዊ ስነምግባር  እና ማህበራዊ  ሀላፊነት ምን ይመስላል ?   አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! የመፍትሔው አካል እንሁን ::    ዛሬ ሀሙስ ሰኔ 4/2018 የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች  እና ባለሙያዎች አሁናዊ ሙያዊ ስነምግባር እና የማህበራዊ  ሀላፊነት ሚና እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን ዶክተር  ደርቤ ወዳጆ የአዲስ አበባ ከተማ የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች ማህበር  ስራ አስኪያጅ  ለነበረን መልካም ቆይታ አሼ ታለንቶች ልዩ ምስጋናችንን  በማክበር እናቀርባለን ።      በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::         ለበለጠ  መረጃ       ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። https://t.me/aradastyle  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ  ልምድ ያለው ::

Repost from Ashe talent
እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባ
እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: በቂ ችግር አለን : የመፍትሄው አካል እንሁን :: አራዳ ከሱስ የጸዳ ነዉ :: አራዳ ኢትዮጵያን እሴት ጨምሮ የተረዳ ነዉ :: ሀበሻነት የጀግንነት ምልክት እንጂ የማደንዘዣ ስልት አይደለም :: ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ ::    ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )

አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: ሀሙስ ሰኔ 4/2018 ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛ
+1
አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: ሀሙስ ሰኔ 4/2018 ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን ::    የግል ጤና ተቋማት አሰሪዎች ሙያዊ የጥምረት/ህብረት ስራ እና በዘርፉ  በማህበር መደራጀት ያለዉ ልዩ ጠቀሜታ : ወቅታዊ  የአገልግሎት አሰጣጥ ዋጋ : የክረምት በጎ_ ፍቃድ የጤና ስራ እና ማህበራዊ ሀላፊነት :  የግል ጤና ተቋማት የስራ እድል ፈጠራ እና የጤና ቱሪዝምን በተመለከተ ከእንግዳችን ጋር ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::   ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- ዶ/ር  ደርቤ  ወዳጆ ኩራባቸው ከ27 ዓመት በላይ የስራ ልምድ  ያላቸዉ እና በአሁን ሰዓት ደግሞ የአዲስ አበባ የግል ጤና  ተቋማት አሰሪዎች ማህበር  ሥራ አስኪያጅ ሲሆኑ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን በመወጣት ላይ የሚገኙ ሁለገብ ልምድ ያላቸው ባለሙያ ናቸው ::         ለበለጠ መረጃ አ/አ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት  ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ  ግዛዉ መሸሻ )

Repost from Ashe talent
እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባ
እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: በቂ ችግር አለን : የመፍትሄው አካል እንሁን :: አራዳ ከሱስ የጸዳ ነዉ :: አራዳ ኢትዮጵያን እሴት ጨምሮ የተረዳ ነዉ :: ሀበሻነት የጀግንነት ምልክት እንጂ የማደንዘዣ ስልት አይደለም :: ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ ::    ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )

ቢዝነስ የመጀመር ህልም አለዎት? እንግዲያውስ እነዚህን 5 ወርቃማ ምክሮች ይተግብሩ! የራስዎን ስራ ለመጀመር "ከየት ልጀምር?" ብለው ተጨንቀዋል? የቢዝነስ ባለሙያው ዳዊት ደስታ በኤፍ ኤም አዲስ 9
+1
ቢዝነስ የመጀመር ህልም አለዎት? እንግዲያውስ እነዚህን 5 ወርቃማ ምክሮች ይተግብሩ! የራስዎን ስራ ለመጀመር "ከየት ልጀምር?" ብለው ተጨንቀዋል? የቢዝነስ ባለሙያው ዳዊት ደስታ በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 "መለኛ" ፕሮግራም ላይ የሰጣቸው አምስት ቁልፍ ምክሮችን እነሆ፡- 1.  ምን መሸጥ እችላለሁ?" ብለው ይጠይቁ፡ ቢዝነስ ለመጀመር የግድ ፋብሪካ አያስፈልግም። ያለዎት እውቀት፣ ሙያ ወይም ጉልበት የሚሸጥ "ምርት" ነው። አገልግሎት መስጠት (Service) ራሱ ትልቅ ቢዝነስ መሆኑን አይዘንጉ።   2.  ራስዎን በ "SWOT" ይፈትሹ፡ ሀሳብዎ አዋጭ መሆኑን ለማወቅ ባለሙያ መቅጠር አያስፈልግዎትም። እነዚህን 4 ነጥቦች ይመልከቱ፡- ጥንካሬ (Strength) ፦ ከሌላው በምን እለያለሁ? ድክመት (Weakness) ፦ ምን ይጎድለኛል? እድል (Opportunity) ፦ ገበያው ላይ ያለው ክፍተት ምንድነው? ስጋት (Threat) ፦ ምን እንቅፋት ሊገጥመኝ ይችላል? 3.  ገንዘብን ሰበብ አያድርጉ፡ የቢዝነስ መነሻው "ሀሳብ" እንጂ ገንዘብ አይደለም። በትንሽ ካፒታል፣ በቤተሰብ ድጋፍ ወይም ጥራት ያለው ፕሮፖዛል ለባለሀብቶች በማቅረብ መጀመር ይቻላል። "በትልቁ አልመን በትንሹ መጀመር" የስኬት ሚስጥር ነው። 4.  ከስኬታማዎች ተሞክሮ ይቅሰሙ፡ መጻሕፍትን ያንብቡ፣ ፖድካስቶችን ያዳምጡ። ለስራ ትልቅ ክብር ያላቸውን ስኬታማ ሰዎች የሥራ ስነ-ምግባር እንደ አርአያ ይውሰዱ። 5.  ቦታ ወሳኝ ነው፡ ለንግድዎ ስኬት የቦታ ምርጫ (Location) ወሳኝ ነው። ሰዎች በብዛት የሚንቀሳቀሱበትና ምርትዎን በቀላሉ ሊያዩ የሚችሉበት ቦታ ላይ መገኘት ሽያጭዎን ያሳድገዋል። በአጠቃላይ ቢዝነስ መጀመር የአንድ ጀምበር ስራ ባይሆንም፣ ዛሬውኑ የመጀመሪያውን እርምጃ መራመድ ግን ለነገው ስኬት ብቸኛው መንገድ ነው!

"ከቤት ሳይወጡ በAI ገንዘብ የሚያገኙባቸው አዳዲስ መንገዶች!" በአሁኑ ወቅት የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ምጥቀት ለወጣቶች አዳዲስና ሰፊ የኦንላይን ቢዝነስ እድሎችን ይዞ ብቅ ብሏል። የቴክኖሎ
"ከቤት ሳይወጡ በAI ገንዘብ የሚያገኙባቸው አዳዲስ መንገዶች!" በአሁኑ ወቅት የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ምጥቀት ለወጣቶች አዳዲስና ሰፊ የኦንላይን ቢዝነስ እድሎችን ይዞ ብቅ ብሏል። የቴክኖሎጂ ባለሙያው ሳሙኤል ከፈለኝ በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 “መለኛ” ፕሮግራም ባደረጉት ቆይታ ወጣቶች ያለምንም ካፒታል፣ በእጃቸው ባለው ስልክ ተጠቅመው የገንዘብ የሚያገኙባቸውን ቁልፍ መንገዶች ጠቁመዋል። 1.  ዩቲዩብ ያለ ካሜራ (Faceless YouTube) ፡- ካሜራና ውድ መሣሪያ ሳይፈልጉ፣ በAI ምስልና ድምፅ አስተማሪ ቪዲዮዎችንና የሕፃናት ተረቶችን በመስራት የዩቲዩብ (AdSense) ተከፋይ መሆን ይቻላል።   2.  የመጽሐፍት ትርጉም፦ በClaude AI የታገዘ ትርጉም በማዘጋጀት ዓለም አቀፍ መጽሐፍትን ወደ አገር ውስጥ ቋንቋዎች መተርጎም፤ ውጤቱንም በአገር ውስጥ ገበያ ወይም በAmazon Kindle ላይ በመጫን በዶላር  ቋሚ ገቢ ማፍራት ይቻላል።   3.  የዌብሳይትና አፕሊኬሽን ግንባታ፡- ቀደም ሲል የዓመታት ልምድና ዲግሪ ይጠይቅ የነበረውን የዌብሳይት ግንባታ፣ ዛሬ በAI ታግዞ በጥቂት ቀናት ስልጠና ብቻ ለድርጅቶች ሰርቶ በማቅረብ ከፍተኛ ገቢ ማግኘት ይቻላል።    💰 ክፍያዎችን እንዴት መቀበል ይቻላል?   ·         ክፍያዎችን በአገር ውስጥ ባንኮች (አቢሲኒያ እና ዳሽን- Mastercard/Visa)  ወይም በአለም አቀፍ አማራጮች በWise እና Payoneer በኩል መቀበል እንደሚቻል ባለሙያው ጠቁመዋል። 💡 የባለሙያው ምክር፦ እንደ Gemini፣ ChatGPT እና Claude AI ያሉ ነፃ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ከ15 ቀን እስከ አንድ ወር ባለው ጊዜ ውስጥ እራስዎን ያብቁ። 👇 እናንተስ የAI ተጠቃሚ ናችሁ ወይስ ተመልካች? አስተያየታችሁን በኮመንት አጋሩን!

5. የመንግሥት ፖሊሲና በጀት — አቅጣጫን መከተል! መንግሥት ትኩረት የሰጣቸውን ዘርፎች (እንደ ግብርና፣ ቴክኖሎጂ እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) መከታተል የገበያና የድጋፍ ዕድሎችን በቀላሉ ለማግኘት ይረዳል። 6. ፈጠራ (Innovation) - ቀለል ያለ ሕይወት ይፍጠሩ! ነገሮችን ካሉበት በበለጠ ፍጥነት፣ ቅልጥፍና እና ምቾት እንዲሰጡ ማድረግ። የሰውን ሕይወት የሚያቃልል ማንኛውም ግኝት ገበያው በጉጉት ይጠብቀዋል። 7. ክስተቶችን (Events) መጠቀም - እንደ በዓላት፣ ትልልቅ ስፖርታዊ ውድድሮችና ዓለም አቀፍ ጉባኤዎች ለአጭርና ለረጅም ጊዜ ቢዝነስ ግሩም አጋጣሚዎች ናቸው። ጊዜንና ሁኔታን ማንበብ ይልመዱ/ወቅትን ይጠብቁ!8. ችግርና መፍትሔ መፍጠር - አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ምን እንደሚያስፈልጋቸው ላያውቁ ይችላሉ። አዲስ ፍላጎት በመፍጠርና መፍትሔውንም አብሮ በማቅረብ ገበያውን መምራት ይቻላል። 9. ልምድና ተሰጥኦ - በተቀጠሩበት ወይም በቆዩበት የሥራ ዘርፍ ያካበቱት ልምድና ዕውቀት የእርስዎ ልዩ መለያ (Niche) ነው። ያንን ዕውቀት ወደ ግል ቢዝነስ መለወጥ ስኬትን ያፈጥናል። 10. ትላልቅ ፕሮጀክቶችን መከተል - እንደ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ፣ አዳዲስ አየር ማረፊያዎችና የኮሪደር ልማቶች ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች በዙሪያቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ጥቃቅንና መካከለኛ የንግድ ዕድሎችን ይዘው ይመጣሉ። የአቶ ጌታቸው የመጨረሻ መልእክት፦ ቢዝነስ ለመጀመር ተነሳሽነት (Motivation) ብቻውን በቂ አይደለም፤ ጉዞውን ዳር ለማድረስ ዲሲፕሊንና ቆራጥነት ወሳኝ ናቸው። በተለይ ወጣቶች በከተማ ብቻ ሳይወሰኑ፣ በየክልሉና በየገጠሩ ያሉትን ሰፊና ያልተነኩ የቢዝነስ ዕድሎች እንዲቃኙ ጠቁመዋል። 📌 ያስታውሱ፡ ዕድል የሚመጣው ለተዘጋጀ አእምሮ ነው! የትኛው ነጥብ ለእርስዎ ቅርብ ነው? ዛሬውኑ ማሰብ ይጀምሩ።

🚀 ከሐሳብ ወደ ስኬት፦ 10ሩ የቢዝነስ መመሪያዎች ከአቶ ጌታቸው ጳውሎስ ጋር በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 "መለኛ" ፕሮግራም ላይ እንግዳ የነበሩት ታዋቂው የቢዝነስ አማካሪና የ"መነገጃ" መጽሐፍ ደራሲ
🚀 ከሐሳብ ወደ ስኬት፦ 10ሩ የቢዝነስ መመሪያዎች ከአቶ ጌታቸው ጳውሎስ ጋር በኤፍ ኤም አዲስ 97.1 "መለኛ" ፕሮግራም ላይ እንግዳ የነበሩት ታዋቂው የቢዝነስ አማካሪና የ"መነገጃ" መጽሐፍ ደራሲ አቶ ጌታቸው ጳውሎስ፣ የንግድ ሐሳቦችን እንዴት ማመንጨትና ወደ ተግባር መለወጥ እንደሚቻል ድንቅ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ ጌታቸው "መነገጃ" በተሰኘው መጽሐፋቸው ላይ ካሰፈሯቸው በርካታ ነጥቦች መካከል፣ ማንኛውም ሰው የቢዝነስ ዕድልን ሊያይባቸው የሚችሉባቸውን 10 ወርቃማ መንገዶች  እንዲህ አጋርተውናል፡- 1. ተፈጥሮአዊ ክህሎት (Talent) - ሌሎች የሚከብዳቸውን ነገር እኛ በቀላሉ የምንሠራው ከሆነ ያ ትልቅ የቢዝነስ ዕድል ነው። 2. ችግር ፈቺ መሆን  - በኅብረተሰቡ ውስጥ ያለን ችግር ማየትና መፍትሔ ይዞ መቅረብ ትልቅ ቢዝነስ ነው። 3. በእጅ ላይ ያለ ሀብት - ያለዎት ዕውቀት፣ ያከማቹት ጥሬ ገንዘብ ወይም የያዙት መሣሪያ የመጀመሪያው የኢንቨስትመንት መነሻዎ ነው። 4. የሌሎች አገራት ተሞክሮ - በሌሎች አገራት የተሳኩና ሕይወትን የቀየሩ የቢዝነስ ሐሳቦችን ከአገራችን ነባራዊ ሁኔታና ባሕል ጋር በማጣጣም አዲስ የሥራ ዕድል መፍጠር ይቻላል። 👇

Repost from Ashe talent
አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ . ለበለጠ መረጃ :- ማስተባበሪያ ቢ
አሼ ታለንቶች ነን !   ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን :: የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን  አሁኑኑ ይመዝገቡ . ለበለጠ መረጃ :- ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ  ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል.          0926 44 97 48  /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ https://t.me/aradastyle እና  https://t.me/ethioaradastyle &  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የ
+1
አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018 የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የሕክምና መድኃኒቶች ያለአግባብ መወሰድና መላመድን ለመግታት የሚያስችል ጠንካራ ቁጥጥር ሥርዓት የያዘ አዲስ «አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር 1138/2018» በሥራ ላይ ውሏል። 💊 የመድኃኒት በድጋሚ ዕደላና ቁጥጥር • ታካሚዎች በታዘዘላቸው መመርያ መሠረት መድኃኒት በአግባቡ አለመጠቀማቸው፣ ለሱስ የመጋለጥ ሥጋት ማሳየታቸው ወይም የሕክምና ውጤታማነት ማጣት እንደገጠማቸው ሲታወቅ የመድኃኒት ባለሙያዎች መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት ተቆጥበው ታካሚውን ወደ ታከመበት ሐኪም ቤት እንዲልኩ መመሪያው ያስገድዳል። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በአንድ ማዘዣ እንደገና ለማደል የሚችለው የሕክምና ባለሙያ በመድኃኒት ማዘዣው ላይ በድጋሚ ማደል እንደሚቻል የገለጸ እንደሆነ ብቻ ነው። • ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል በመድኃኒት ማዛዣው ላይ ከተገለጸው መድኃኒት ዓይነት፣ የአወሳሰድ መንገድ፣ መጠን፣ ብዛት፣ ወይም ድግግሞሽ የተለየ ማደል እንደማይችልም ተገልጿል። የመድኃኒት ባለሙያ መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል፤ - ታካሚው መድኃኒትን በአግባቡ አለመጠቀም፣ - በመድኃኒቱ ሱስኝነት መጋለጥ፣ - የታዘዘን መመሪያ አለመከተል፣ - የሕክምና ውጤታማነት ማጣት ወይም የደኅንነት ሥጋቶች መኖሩን ሲጠረጥር መድኃኒቱን በድጋሚ ከመስጠት መቆጠብና ታካሚውን ወደ ሚመለከተው የሕክምና ክፍል ወይም ተቋም መላክ ይኖርበታል። አንድ ፋርማሲስት ማንኛውንም መድኃኒት በድጋሚ ሲያድል እንደገና ማደሉ የተከናወነበት ቀን፣ በዕለቱ የታደለው መጠንና የሚቀረው ድግግሞሽ የተመለከተ መረጃን በአግባቡ መዝግቦ መያዝ አለበት። 🦠 የፀረ-ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት • መመሪያው፣ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች በተዋህሲያን መላመድን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ጥብቅ ድንጋጌዎችን አካቷል። • ማንኛውም ሆስፒታል፣ ጤና ጣቢያ ወይም ልዩ የሕክምና ማዕከል ይህንን ሥጋት ለመግታት የሚያስችል አግባባዊ የፀረ ተዋህስያን መድኃኒቶች አጠቃቀም ሥርዓት የመዘርጋት ሕጋዊ ግዴታ ተጥሎበታል። • ማንኛውም የሕክምና ባለሙያ ክሊኒካዊ ወይም የላቦራቶሪ ምርመራ ማስረጃ ሳይኖረው ለታካሚ የፀረ ተዋህስያን ሕክምና ማስጀመር እንደሌለበት ተደንግጓል። ሆኖም ለሕይወት አሥጊ የሆነ ኢንፌክሽን መኖሩ ከተጠረጠረ ሕክምናውን ወዲያውኑ መጀመር እንደሚቻል ተፈቅዷል። የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ ፦ እያንዳንዱ ሆስፒታልና ጤና ጣቢያ " የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶች መጋቢ ኮሚቴ" የማቋቋም ግዴታ አለበት። ኮሚቴው የፀረ-ተዋስያን መድኃኒቶችን አቅርቦት፣ አያያዝ፣ አዘዘዝና አጠቃቀም ይከታተላል፤ ተገቢነቱን ለማረጋገጥም የቅድመ ኦዲትና የቅድመ ፈቃድ አሠራሮችን ተግባራዊ ያደርጋል። መድኃኒቶቹን "በተደራሽ"፣ "ትኩረት የሚሹ" እና "መጠባበቂያ" በማለት ይመድባል። ብክነትን ለመከላከል፣ በብሔራዊ መዘርዝር "በመጠባበቂያ" ሥር ያሉትን መድኃኒቶች ወደ ትኩረት የሚሹ ወይም ተደራሽ ዝርዝር ዝቅ አድርጎ ማካተት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። 💻 የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ (Electronic Prescription) ሥርዓት፦ • እያንዳንዱ የኤሌክትሮኒክስ ማዘዣ ተከታታይ መለያ ቁጥር (Serial Number) ሊኖረውና ለተፈቀደላቸው የጤና ባለሙያዎች ብቻ ተደራሽ መሆን አለበት። • አንዴ ከተሰጠ በኋላ ከራሱ ከሐኪሙ ውጪ በማንም ሊቀየር አይችልም፤ ከተቀየረም የተሟላ መረጃው መመዝገብ አለበት። • ታካሚው መድኃኒቱን ከተቋሙ መግዛት ካልፈለገ፣ ተቋሙ ማዘዣውን አትሞ (Print አድርጎ) የመስጠት ግዴታ አለበት። • ማዘዣዎች በማዕከላዊ ቋት (Database) ወይም በወረቀት ታትመው ቢያንስ ለሁለት ዓመታት መቀመጥ አለባቸው። ሲስተሙም አስተማማኝ የምትክ ቅጂ (Backup) ሊኖረው ይገባል። ⚖️ ጥፋቶችና አዲሱ የአስተዳደራዊ ቅጣት መሰላል ፦ ነባሩ መመሪያ ፈቃድ ለማያሳግዱ ጥፋቶች ማስጠንቀቂያ የሚሰጥና ማስተካከያ ካልተደረገ ወደ ሌላ እርምጃ የሚሻገር የነበረ ሲሆን፣ አዲሱ መመሪያ ግን ይበልጥ ግልጽና ጠንካራ የቅጣት መሰላል ዘርግቷል። በዚህም ማንኛውም ሰው ግዴታውን ካልተወጣ ወይም ሕገወጥ ድርጊት ፈጽሞ ከተገኘ፣ ፈቃድ የሰጠው አካል ከማስጠንቀቂያና ከገንዘብ መቀጮ ባለፈ የብቃት ማረጋገጫን ወይም የሙያ ፈቃድን እስከ ማገድና መሰረዝ የሚደርስ ከባድ እርምጃ በቀጥታ የመውሰድ ሥልጣን ተሰጥቶታል። ባለሥልጣኑ መመሪያው መጣሱን ካረጋገጠ፣ ምርቱን ከመያዝ፣ እንዲወገድ ወይም ወደ መጣበት ተቋም እንዲመለስ ከማዘዝ በተጨማሪ፣ ጥፋቱን ፈቃድ ለሰጠው አካል በማሳወቅ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል። አግባብ ያለው አካል የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ የሚያስገድዱ 11 የጥፋት ዓይነቶች ተለይተዋል። ከእነዚህም መካከል ፦ ° ያለ ምርመራ መድኃኒት ማዘዝ፣ ° ሕግ ያላሟላ ማዘዣ መጠቀም፣ ° ያለ በቂ ምክንያት በንግድ ስም (Brand Name) ማዘዝ ወይም ማደል ይገኙበታል። የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ማዘዣዎች መጠቀም የተከለከለ ሲሆን፣ ከተጻፈ 30 ቀናት ያለፈበትን መደበኛ ማዘዣ ወይም ከተገዛ 7 ቀናት ያለፈበትን የአንቲባዮቲክስ ማዘዣ በመጠቀም መድኃኒት ያደለ ባለሙያ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል። መመሪያው ጥፋት በሚያዘወትሩና የደኅንነት ሥጋት በሚፈጥሩ ባለሙያዎችና ተቋማት ላይ እስከ 1 ዓመት የሚደርስ የፈቃድ ዕገዳ ጥሏል። እርምጃው የሚወሰደውም፦ - በኮፒ ማዘዣ መድኃኒት በጨመረ፣ - በአንድ ማዘዣ ከአንድ ጊዜ በላይ ባደለ፣ - የተሳሳተ ወይም ያልታዘዘ መድኃኒት በሰጠ፣ - የታካሚን ክብርና ሚስጥር ባልጠበቀ፣ እንዲሁም ያለ ማዘዣ ወይም ባልተፈቀደ ተቋም መድኃኒት በቀመመ ላይ ነው። ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው። @tikvahethiopia

የዛሬ ግንቦት 30/2018 ሬዲዮ ዝግጅት ልዩ ግብዣ . ከቻሉ ሼር በማድረግ ይተባበሩን. ሰላም ዛሬ እሁድ ከምሽቱ 1_3 በfm 96.3 ኢትዮ-አራዳ ስታይልን ከቻሉ ያድምጡ የአለም የምግብ ደህንነት ቀ
የዛሬ ግንቦት 30/2018 ሬዲዮ ዝግጅት ልዩ ግብዣ . ከቻሉ ሼር በማድረግ ይተባበሩን.   ሰላም ዛሬ እሁድ  ከምሽቱ 1_3 በfm 96.3 ኢትዮ-አራዳ ስታይልን ከቻሉ  ያድምጡ የአለም የምግብ ደህንነት ቀንን ታሳቢ በማድረግ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: ከቻሉ የዛሬውን ልዩ ዝግጅት ቢያንስ ከ10_21 ወዳጆች በቴሌግራም እና በእርስዎ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ሁሉ ይጋብዙ . አራዳ ኢትዮጵያን እሴት ጨምሮ የተረዳ ነዉ :: እናመሰግናለን .

እናመሰግናለን አቶ አሰፋ ኤጃሞ :: አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! የመፍትሔው አካል እንሁን :: ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 27/2018 የኮሪደር ልማት ለወጣቶች ስብዕና ልማት : የመ
+1
እናመሰግናለን አቶ አሰፋ ኤጃሞ   ::   አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! የመፍትሔው አካል እንሁን ::    ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 27/2018 የኮሪደር ልማት ለወጣቶች ስብዕና ልማት : የመዝናኛ አማራጭ እና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን አቶ በረከት ብርቢርሳ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት   ለነበረን መልካም ቆይታ አሼ ታለንቶች ልዩ ምስጋናችንን  በማክበር እናቀርባለን ።      በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ::         ለበለጠ  መረጃ       ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። https://t.me/aradastyle  fb ashe talent profile page ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው ) ከ15 ዓመት በላይ ልዩ የስራ  ልምድ ያለው ::

እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባ
እልል ያልኩኝ ኩሩ ሀበሻ ነኝ ! አልኮል የማልጠጣ/ በአልኮል የማልደነዝዝ : ጫት የማልቅም እና ትምባሆን የማልደግፍ ብሎም ሱስን በአደባባይ የማወግዝ እና በግልጽ የምቃወም :: ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: በቂ ችግር አለን : የመፍትሄው አካል እንሁን :: አራዳ ከሱስ የጸዳ ነዉ :: አራዳ ኢትዮጵያን እሴት ጨምሮ የተረዳ ነዉ :: ሀበሻነት የጀግንነት ምልክት እንጂ የማደንዘዣ ስልት አይደለም :: ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::    ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )

አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: የአለም አከባቢ ጥበቃ ቀንን ም/ት በማድረግ በከተማችን ዉበት እና ጽዳት የወጣቶች ሚና ምን ይመስላል ? የኮሪደር ልማት ለወጣቶች የመዝናኛ እና
+1
አሼ ታለንቶች ነን ! ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ :: የአለም አከባቢ  ጥበቃ ቀንን ም/ት በማድረግ በከተማችን ዉበት እና ጽዳት የወጣቶች ሚና ምን ይመስላል ? የኮሪደር ልማት  ለወጣቶች የመዝናኛ እና የስራ አማራጭ ከመፍጠር አንጻር  ያለዉን  ሚና እና በዘርፉ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: ሀሙስ ግንቦት 27/2018 ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በኢቢሲ አንጋፋው fm አዲስ 97.1 የቀጥታ ስርጭት ዝግጅታችንን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን :: ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:_ ወጣት በረከት ብርቢርሳ ጩቃላ የአ/አ ከተማ ወጣቶች  ማህበር  ፕሬዝዳንት ሲሆን የግል እና የስራ ባህሪዉን ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::         ለበለጠ መረጃ አ/አ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት  ከ15 ዓመት በላይ ልዩ ልምድ ያለው ( አሸናፊ  ግዛዉ መሸሻ )