የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻: https://api.whatsapp.com/send?phone=
Mostrar más📈 Análisis del canal de Telegram የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
El canal የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official) (@sultan_54) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 13 510 suscriptores, ocupando la posición 6 559 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 501 en la región Etiopía.
📊 Métricas de audiencia y dinámica
Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 13 510 suscriptores.
Según los últimos datos del 06 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 29, y en las últimas 24 horas de 9, conservando un alto alcance.
- Estado de verificación: No verificado
- Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 15.75%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 6.28% de reacciones respecto al total de suscriptores.
- Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 129 visualizaciones. En el primer día suele acumular 849 visualizaciones.
- Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 22.
📝 Descripción y política de contenido
El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
“ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡
አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን!
ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን!
♻: https://api.whatsapp.com/send?p...”
Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 07 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.
Carga de datos en curso...
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 07 julio | 0 | |||
| 06 julio | +9 | |||
| 05 julio | +8 | |||
| 04 julio | +4 | |||
| 03 julio | +8 | |||
| 02 julio | +5 | |||
| 01 julio | +6 |
| 2 | ለእኔ ከሁሉ በላይ የተወደድሽው ሆይ፤ የአንቺ ናፍቆት እያዳከመኝ (ሊገለኝ) እንደሆነ እወቂ!
አላህ ወደ አንቺ መመለስን ከወሰነልኝ፣ በሕይወት እስካለሁ ድረስ መለያየትን ዳግመኛ አላነሳውም። የመለያየቱ ትኩሳት አካሌን አክስቶታል፣ ልቤንም አቃጥሎታል...
#መዲነተ_ሙነወራህ | 752 |
| 3 | - @ccdbot. | 1 510 |
| 4 | > በዚህ በዕለተ ጁምዓ፦ *ኢላሂ! በልባችን ውስጥ ያለን ማንኛውንም ሐዘን በደስታ የቀየርክልን ቢሆን እንጂ አትተውልን።*
>
> በዚህ እለተ ጁምዓ፦ * ኢላሂ! ሲሳያችንን (ሪዝቃችንን) አስፋልን፤ በልባችን ውስጥ ያሉትንና ከአንተ በቀር ማንም የማያውቃቸውን ፍላጎቶቻችንን በሙሉ ስጠን።*
> | 1 793 |
| 5 | አላህ )ሱብሃነሁ ወተዓላ የሚክስህ፤ በሱ ሀቅ ላይ፣ እሱን በማመስገንህ ላይ ጉድለት እንዳለብህ እስኪሰማህ ድረስ ነው።
እስክትደነቅ ድረስ ይተካሃል።
“በፊት ባጣሁትና ባላገኘሁት ነገር ላይ እንዴት አዝኜ ነበር?” ብለህ እስክታስብ ድረስ!
በፊትህ ላይ የተዘጉት በሮች በሙሉ፤ ከነሱ የተሻሉና እጅግ በጣም በላጭ የሆኑ በሮች ላንተ እንዲከፈቱልህ ተብሎ እንደተዘጉ ትረዳለህ።
የተከለከልከው ነገር በሙሉ ከክፉው እንደተጠበቅክበት፣ ያላገኘኸው ነገር ሁሉ አላህ ከዚያ የተሻለ መልካም ነገር እንደተካህልህ ትገነዘባለህ።
የአላህ ምትክ(መካስ) ሲመጣ ያጣኸውን ነገር ሁሉ ያስረሳሃል። | 2 009 |
| 6 | አላህ ዘንድ መለኪያዎች በቁጥር (በብዛት) አይደሉም።"
"ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ *'በቂያማ ቀን ትልቅና ወፍራም ሰው ይመጣል'* — እዚህ ጋ ወፍራም ሲል የግድ በሰውነት መወፈር ብቻ ሳይሆን በሰዎች ዘንድ ትልቅ ቦታና ክብር ያለውንም ያጠቃልላል — ነገር ግን አላህ ዘንድ የትንኝ ክንፍ ያህል ክብደት አይኖረውም'* አሉ።"
.. ያ ሁሉ ክብር፣ ያ ሁሉ ሀብት፣ ያ ሁሉ ማዕረግና በክብር ስፍራዎች ላይ መቀመጥ እያለው!"
አላህ ዘንድ ዜሮ ነው!
በሌላ በኩል ደግሞ፦ *'ስንት ጸጉሩ የተንጨባረረ፣ ትቢያ የለበሰ ከደጃፍ የሚገፈተር (ምስኪን) ሰው አለ፤ አላህን በውስጡ ቢማጸነው ኖሮ አላህ ልመናውን በእርግጥ የሚቀበለው' ስንትና ስንት ሰው አለ!* ይላል።
መለኪያው ይህ ነው። ለምሳሌ ኢብኑ መስዑድን ብንወስድ፤ እሱ እረኛ ነበረ፣ አጭርና በጣም ቀጭን ሰውነቱ ነበረው። እንዲያውም ከሰውነቱ ማነስ የተነሳ እሱ ቆሞ ሰሃባዎች ተቀምጠው ሳለ እኩል ጭንቅላታቸው ጋ ይደርስ ነበር ይባላል።"
ከአጭርነቱ የተነሳ። ይህ ሆኖ ሳለ ግን አንድ ቀን ዛፍ ላይ ሲወጣ ነፋስ መጣና ቀጫጭን ባቶቹ ተርገበገቡ፣ ሰሃባዎች ይህን በተመለከቱ ግዜ ሳቁ፣ እንዲህ ያለ አጋጣሚ ሲፈጠር ሳያውቁት መሳቃቸው ተፈጥሯዊ ነው። ነቢዩም ﷺ ይህንን ባዩ ጊዜ ምን አሏቸው? "'በሁለቱ እግሮቹ ቅጥነት ትደነቃላችሁን? ነፍሴ በእጁ በሆነችው አምላክ እምላለሁ፤ አላህ ዘንድ ከኡሁድ ተራራ በላይ ይከብዳሉ'* አሏቸው። | 2 164 |
| 7 | የኹሹዕ እና የቁርጠኝነትን ጣዕም መቅመስ ትፈልጋለህን?
ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የሰላት ጣፋጭነት ይሰማኛል ብለህ አትጠብቅ፣ ወይም ቂያሙለይል (የለይል ሰላት) ቀላል ይሆንልኛል፣ ወይም ደግሞ ቀልቤ ከመጀመሪያው ጊዜ ጀምሮ ኹሹዕ በዒባዳ መርካት ያገኛል ብለህ አታስብ።
በመጀመሪያው ላይ ትደክማለህ...
ሰነፍነትን ትዋጋለህ፣ ሰላትን በመስገድ እና ቁርኣንን በማንበብ ላይ ነፍስህን ትታገላለህ፣ ሃሳብ መበታተንንም ትቋቋማለህ... ይህ ደግሞ ተፈጥሯዊ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ማንኛውም ጅምር ሙጃሃዳ(ትግል) አለበትና። አላህ እንዲህ ብሏል፦ ﴿በትዕግስትና በስግደትም ታገዙ﴾።
ቀጥልበት... ታገስ... በአላህም ታገዝ... ፍሬውን ለመቅጠፍ አትቸኩል!
በአላህ ፈቃድ፣ ታዛዥነት (ኢባዳ) ለልብህ እረፍት የሚሆንበት፣ ቁርኣን የልብ ጓደኛህ የሚሆንበት፣ እና ሰላት ቀደም ሲል ትግል የሚያስፈልገው ከነበረበት ተለውጦ ለልብህ በጣም ተወዳጅ ነገር(ላዛ/እርካታ) የሚሆንበት ቀን ይመጣል።
ነቢዩም ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "አላህ ዘንድ በጣም ተወዳጅ የሆኑ ስራዎች ምንም እንኳ ጥቂት ቢሆኑም ዘውታሪ የሆኑት ናቸው።" ስለዚህ ምስጢሩ በጠንካራ አጀማመር ላይ አይደለም... ምስጢሩ በትንንሽ እርምጃዎችም ቢሆን በመዘውተር ላይ ነው። | 2 172 |
| 8 | ኢላሂ! ይህንን ቀን ኃጢአቶች የሚሰረዙበት፣ የተሰበሩ ልቦች የሚጠገኑበት፣ ሃዘኖች የሚወገዱበት፣ ልቦች የሚፈወሱበት፣ ጭንቀቶች የሚቃለሉበት እና ዱዓዎች የሚሰሙበት ቀን አድርግልን።
ኢላሂ! ይህንን ቀናችንን በአንተ እዝነት፣ ይቅርታና ችሮታ የተሞላ አድርግልን፤ ዱዓችንንም አትመልስብን፣ ተስፋችንንም ከንቱ አታድርገው፤ አንተ በሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነህና።** | 1 820 |
| 9 | ቀልብ …
ቁርኣን እንደ ዝናብ ሲወርድበት፤ ከድርቅናው ይነጻል፣ መልካም ስራዎችና ታዛዥነቶችም ያፈሩበታል፤ እንዲሁም ጥበቱና ፍርሃቱ ወደ እርጋታ ፣ ወደ እረፍትና ወደ ብርሃን ይለወጣል። | 2 122 |
| 10 | *اللهم لا تحجب إحسانك عنا بتقصيرنا، ولا تمنعنا فضلك بغفلتنا*
*واجعلنا شاكرين لنعمك، راضين بقضائك، متلذذين بذكرك طامعين برضاك ياالله* | 2 030 |
| 11 | ## እንደምን አደራችሁ ወዳጆች (በተለይም ወጣቶች)፣
በየቀኑ ከቁርኣን ጋር የሚኖራችሁ ጥቂት ጊዜ ቀናችሁንና ሙሉ ሕይወታችሁን ሊለውጠው ይችላል፤ ለልብ እረፍትን ይሰጣል፣ በጊዜ ላይ በረከትን ያደርጋል፣ በሁሉም ጉዳዮች ላይም ስኬትን ያስገኛል።
ቁርኣን በማንኛውም ነገር ውስጥ ከገባ ይባርከዋል፣ ጭንቀትን ካገኘ ያሰፋዋል፣ ጨለማን ካገኘም ያበራዋል።
ስለዚህ ጭንቀት፣ መክበድ ወይም የበረከት ማነስ ከተሰማችሁ ከቁርኣን ጋር ያላችሁን ግንኙነት ፈትሹ፤ በየቀኑ ቋሚ ጊዜ መድቡለት — ጥቂት ቢሆን እንኳ በቅንነት (ኢኽላስ) እና (ልብን በመጣድ) ይሁን።
ዱዓእ፦
> አላህ ሆይ! ቁርኣንን የልባችን ጸደይ፣ የደረታችን ብርሃን፣ የጊዜያችንና የሥራችን በረከት አድርግልን።
> | 2 579 |
| 12 | «እዉቀት ማለት ቁርአን ሀዲስን በትክክል መገንዘብ እንጂ፤ አፈ ቀላጤነት አይደለም። ምን አልባት አንድ ሰዉ በአፈ ቀላጤነቱ፣ በአንደበተ ርቱነቱ ብቻ ባጢሉን እዉነት አድርጓ ሊያቀርበዉ ይችላል። የመረጃ ጉዳይ ብቻ አይደለም።»
( ሸይኽ ኢሊያስ አሕመድ) | 2 372 |
| 13 | ## 🔴 የዓሹራእ ቀንን መጾም ያለፈው ሰው ይህንን ታላቅ ምንዳ (አጅር) እንዳያመልጠው
የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
> «ጾመኛን ያስፈጠረ ሰው፣ የጾመኛውን ምንዳ (አጅር) ያህል ያገኛል፤ ከጾመኛው ምንዳ ላይ ምንም ሳይቀነስ።»
> 📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል
የዓሹራእን ቀን መጾም ካለፈዎት፣ በዚያ ቀን የሚጾሙ ሰዎችን ማሳፈጠር (ምግብ ወይም ውሃ ማቅረብ) ልክ እንደነሱ የጾሙትን ያህል እኩል ምንዳ ያስገኛል። | 2 204 |
| 14 | أبى الله إلا أن تظهر السنة ويبوء أعداؤها بالخزي والذل."
المصدر: (التعليق على الرسالة الوازعة 115).
"አላህ ሱና እንድትበራና እንድትገለጥ፣ ጠላቶቿም በውርደትና በዝቅጠት እንዲመለሱ እንጂ ሌላን አልሻም።"
አሽ–ሸይኽ ሙቅቢል ኢብን ሀዲ አል-ዋዲዒ (አላህ ይዘንላቸውና)
ምንጭ፦ (አት-ተዕሊቅ ዓላ አር-ሪሳላህ አል-ዋዚዓህ፣ ገጽ | 2 306 |
| 15 | Sin texto... | 2 211 |
| 16 | “የምስጋና ዝቅተኛው ደረጃ አላህን በሰጠህ ፀጋዎች አለማመጽህ ነው፤ የአካል ክፍሎችህ (ህዋሳቶችህ) በሙሉ አላህ በአንተ ላይ የዋለልህ ፀጋዎች ናቸውና በእነሱ እርሱን አታምፅበት።”
ሰህል ቢን አብደላህ (ረሒመሁላህ)
ምንጭ፦«ሱነን አስ-ሷሊሒን ሊል-ባጂ» (394) | 1 912 |
| 17 | የሙሳና የፊርዐውን ታሪክ
ክ/1 | 1 696 |
| 18 | እውነተኛ ታላቅነት የሚለካው ስኬት ላይ ስንደርስ በምናሳየው ትህትና እንጂ በምናሳየው አጀብና ድምቀት አይደለም። አላህ በስኬታችን ጊዜ ትህትናን፣ በድላችን ጊዜ ደግሞ ለእርሱ ምስጋናን ማቅረብን ይለግሰን! | 2 011 |
| 19 | > ሸይኽ ዶክተር ዐብዱስሰላም ኢብኑ በርጀስ ኣል ዐብደልከሪም (ረሒመሁላሁ ተዓላ)
> በ38 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
> ስለሳቸው (ሸይኽ ፈውዛን) ሲናገሩ "(በሕይወት ቢቆዩ ኖሮ [በዒልማቸው] አስደናቂ ተአምር ይሆን ነበር)" ተብሏል — ማለትም በዕውቀት ደረጃው።
> እንዲሁም "(ዕድሜውን የቀደመ ሸይኽ)" ተብሎ ተገልጿል።
> ከኢል-ሐሳ ወደ ሪያድ በመመለስ ላይ ሳሉ በአሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ሕይወታቸው አልፏል።
> ከጻፏቸው እጅግ በጣም ድንቅ ኩቱቦች መካከል፦
> أبرز مؤلفاته مقسمة حسب الموضوعات:
### 1. كتب العقيدة والمنهج والسياسة الشرعية
* المعتقد الصحيح الواجب على كل مسلم اعتقاده: رسالة مختصرة ومبسطة في بيان أصول العقيدة الإسلامية.
* معاملة الحكام في ضوء الكتاب والسنة: من أشهر كتبه، ويتناول القواعد الشرعية في التعامل مع ولاة الأمور وضوابط الطاعة والنصح.
* الأمر بلزوم جماعة المسلمين وإمامهم والتحذير من مفارقتهم.
* قطع المراء في حكم الدخول على الأمراء.
* بيان المشروع والممنوع من التوسل.
* الحجج القوية على أن وسائل الدعوة توقيفية.
### 2. كتب طلب العلم والآداب
* عوائق الطلب: كتاب شهير جداً بين طلاب العلم، يستعرض فيه العقبات النفسية والمنهجية التي تواجه طالب العلم الشرعي وكيفية علاجها.
* القول المبين في حكم الاستهزاء بالمؤمنين.
* الإعلام ببعض أحكام السلام.
* إيقاف النبيل على حكم التمثيل: رسالة ناقش فيها حكم التمثيل والمسرحيات من منظور شرعي.
### 3. كتب الفقه والأبحاث المتنوعة
* التوثيق بالعقود في الفقه الإسلامي.
* مشروعية هبة الثواب.
* الأحاديث النبوية في ذم العنصرية الجاهلية.
* ضرب المرأة بين حكم الشرع وواقع الناس.
### 4. التحقيقات والشروح
كما قام الشيخ بتحقيق وتوضيح عدد من المتون والرسائل النجدية والتاريخية، مثل:
* تحقيق رسالة "الضياء الشارق في رد شبهات الماذق المارق" للشيخ سليمان بن سحمان.
* تحقيق "تأسيس التقديس في كشف تلبيس داود بن جرجيس".
* شرح الأصول الستة للشيخ محمد بن عبد الوهاب. | 2 335 |
| 20 | Sin texto... | 1 626 |
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
