en
Feedback
የለተሞ መንጋን በመረጃ ማፈራረስ

የለተሞ መንጋን በመረጃ ማፈራረስ

Open in Telegram

የለተሞ መንጋን ማፈራረስ ሲባል የተፈራረሰውን ግልፅ ማድረግን ነው የተፈለገበት በአሏህ ፍቃድ የመንሀጅ ስህተቶቻቸውን በመረጃ ግልፅ እናደርጋለን በአላህ ፍቃድ።

Show more
4 723
Subscribers
+324 hours
+97 days
+5230 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+46
in 2 channels
August '26
+154
in 14 channels
Get PRO
July '26
+141
in 14 channels
Get PRO
June '26
+127
in 15 channels
Get PRO
May '26
+111
in 10 channels
Get PRO
April '26
+252
in 25 channels
Get PRO
March '26
+143
in 11 channels
Get PRO
February '26
+84
in 3 channels
Get PRO
January '26
+286
in 20 channels
Get PRO
December '25
+693
in 37 channels
Get PRO
November '25
+335
in 36 channels
Get PRO
October '25
+57
in 5 channels
Get PRO
September '25
+130
in 7 channels
Get PRO
August '25
+79
in 7 channels
Get PRO
July '25
+76
in 7 channels
Get PRO
June '25
+153
in 13 channels
Get PRO
May '25
+202
in 21 channels
Get PRO
April '25
+192
in 8 channels
Get PRO
March '25
+203
in 19 channels
Get PRO
February '25
+172
in 12 channels
Get PRO
January '25
+168
in 11 channels
Get PRO
December '24
+149
in 13 channels
Get PRO
November '24
+94
in 2 channels
Get PRO
October '24
+187
in 9 channels
Get PRO
September '24
+127
in 3 channels
Get PRO
August '24
+224
in 4 channels
Get PRO
July '24
+39
in 2 channels
Get PRO
June '24
+2 441
in 16 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
10 September+2
09 September+6
08 September+3
07 September+2
06 September+1
05 September+5
04 September+3
03 September+3
02 September+5
01 September+16
Channel Posts
AUD-20260902-WA0001.mp36.85 MB

2
https://t.me/fuadorodurus
https://t.me/fuadorodurus
1 756
3
እያነበባችሁ !
1 755
4
👆
433
5
No text...
2 628
6
👆 ይህ ፕሮግራም ላይ የባህሩ ተካ አቋም ምን እንደሆነ ማወቅ ትፈልጋላችሁ?
148
7
ሸሪዓዊ ህግ ጉራጌ /ጉንችሬ ሲሆንና አዲስ አበባ ሲሆን ይለያያል እንዴ! ? ባህሩ ተካ ብዙ አቋሞቹ ላይ ጉንችሬ ሲሆንና ሌላ ቦታ ሲሆን የተለያየ አቋም ያንፀባርቃል ።
1
8
+4
No text...
2 664
9
ያ ጀመዓ! በእስልምና ሚዛን የሚከተሉትን መሠረታዊ ልዩነቶች ማወቅና መለየት ያስፈልጋል፦ ጥፋት (ወንጀል) እና ቢድዓ ይለያያሉ፦ ጥፋተኛ መሆን እና "ሙብተዲዕ" ተብሎ መፈረጅ ይለያያሉ፦ አንድ ሰው በሆነ ነገር ላይ ተሳስቶ ጥፋተኛ ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን የሸሪዓ መስፈርቶች ሳይሟሉ እና ከልካይ ነገሮች (እንደ አለማወቅ፣ በስህተት መረዳት) ሳይወገዱ ሰዎችን ወዲያውኑ "ሙብተዲዕ" ብሎ መፈረጅ ድንበር ማለፍ ነው። እነዚህን መሠረታዊ የሸሪዓ ልዩነቶች ሳያውቁና ሳይረዱ ሰዎችን በጅምላ መፈረጅ የመንሃጅ ጥልቀት ማጣትን ያሳያል።
2 038
10
👆
105
11
👆
645
12
👆
325
13
👆
354
14
ለተሞ " ዳዒሽ ጣዒሽ አለ'' ከተቃወምከው አንተ ሁሉም ነገር ነህ !
84
15
ለለተሞ ጀመዓዎች ጥያቄ፦ " የ መርከዝ ኢብኑ መስዑድ የተወሰኑ ሸይኾችና ኡስታዞች ጥፋት አጠፉ ብላችሁ 'ሙብተዲዕ' ስላላችሁ ፦ በገጠር፣ በከተማ፣ በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ያለውንና ከእናንተ ጋር ያልሆነን ሙስሊም ሁሉ—ምንነቱን ሳታውቁ፣ የሸሪዓ መስፈርቶች ሳይሟሉና ከልካይ ነገሮች ሳይወገዱ—በጅምላ 'ሙብተዲዕ' ብላችሁ የመፈረጅን አካሄድ ከየትኛው የሰለፎች ድንጋጌ አገኛችሁት?" በአጭሩ፦ የአንድ አካል ጥፋት ወደ ሌሎች በማስተላለፍና ምንም የማያውቀውን ድፍን ሙስሊም በጅምላ "ሙብተዲዕ" በማለት መፈረጅ፣ ከሰለፊያ መንሃጅና ከኡለሞች መንገድ ሙሉ በሙሉ የወጣ ድንበር አላፊነት ነው። በሸሪዓ ሚዛን ግለሰብም ሆነ ቡድን ላይ ፍርድ የሚሰጠው መስፈርቶች ሲሟሉ እና ከልካዮች ሲወገዱ ብቻ እንጂ፤ በግሩፕ አባልነትና በጅምላ ፍረጃ አይደለም። ይህ አካሄዳችሁ የመንሃጅ ጥልቀት ማጣታችሁንና የራሳችሁን ስሜት የመከተላችሁ ግልጽ ማሳያ ነው።
2 242
16
"ቢድዓ ከመስራት ወንጀል መስራት ይሻላል!" — የለተሚዮች የተዛባ አስተሳሰብ ሌላው ማሳያ የለተሞ ጀመዓዎች በድንበር አላፊ አስተሳሰባቸው ምክንያት የት ደረጃ ላይ እንደደረሱ የሚያሳይ አንድ ታሪክ፦ ቡታጅራ ላይ የሚገኝ አንዱ የለተሞ ጀመዓ አባል ከረንቡላ ቤት ይከፍታል፤ መስጊድ መምጣቱንም ይተዋል። ወንድሞች ሁኔታው አሳስቧቸው ሄደው፦ "ለመሆኑ ለምን ከረንቡላ ቤት ከፈትክ? መስጊድስ ለምን ጠፋህ?" ብለው ሲጠይቁት፤ አፉን ሞልቶ፦ "ቢድዓ ከመስራት ወንጀል መስራት ይሻላል ብዬ ነው!" ብሎ ይመልስላቸዋል። በእሱ ቤት መረጃና ሸሪዓዊ ምክንያት ማቅረቡ ነው! ይህ አጋጣሚ የለተሞ ጀመዓዎች አስተሳሰብ ምን ያህል የተዛባ፣ ከዒልም ሚዛን የወጣ እና ዲኑን አላግባብ በመረዳት ሰዎችን ከስግደትና ከመስጊድ አርቆ ወደ ወንጀልና ወደ ከረንቡላ ቤት የሚነዳ ድንበር አላፊ አካሄድ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። https://t.me/Menhaje_Selef/
2 093
17
የለተሞ ጀመዓ መረጃ አወሳሰድ ከዝንቧ ታሪክ ጋር ይመሳሰልብኛል የለተሞ ጀመዓዎች መረጃን አጣሞ የመውሰድ፣ አውዱን ሳያገናዝቡ ለማይገናኝ ነገር አያያዞ ሰዎችን ከሱና የመግፋትና በቢድዓ የመፈረጅ አካሄድ፤ ሼኽ ረስላን ከተናገሩት አንድ አስገራሚ የተክፊሪዮች ታሪክ ጋር ተመሳስሎ ይገኛል። ታሪኩ እንዲህ ነው፦ " ሁለት ጓደኛሞች አብረው ተቀምጠው ሳለ አንዲት ዝንብ መጥታ አዛ ታደርጋቸዋለች (ታስቸግራቸዋለች)። ከሁለቱ አንደኛው፦ "እቺ ዝንብ እኮ ከፍራለች (ከእስልምና ወጥታለች)" ይላል። ጓደኛውም በመገረም፦ "እንዴት ዝንብ ትከፍራለች?" ብሎ ሲጠይቀው፤ የመጀመሪያውም፦ "ምክንያቱም እቺ ዝንብ ምእመናንን አዛ አድርጋለች (አስቸግራለች)፤ አላህ ደግሞ በቁርኣን እንዲህ ብሏል፦ > وَالَّذِينَ يُؤْذُونَ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ بِغَيْرِ مَا اكْتَسَبُوا فَقَدِ احْتَمَلُوا بُهْتَانًا وَإِثْمًا مُّبِينًا > (ትርጉም፦ እነዚያም ምእመናንን እና ምእመናትን ባላደረጉት ጥፋት የሚያስቸግሩ በእውነት ታላቅ ቅጥፈትንና ግልጽ ወንጀልን ተሸክመዋል) ስለዚህ ምእመንን ያዘነች ከፍራለች!" ሲል ድምዳሜ ላይ ይደርሳል። ጓደኛውም አሁንም አልተዋጠለትምና፦ "ኧረ ዝንብ በሸሪዓ አትከፍርም!" ብሎ ሲከራከረው፤ ተክፊሪዩ ወዲያው ፊቱን ወደ ጓደኛው አዙሮ፦ "አንተም እኮ አሁን ከፍረሃል!" ይለዋል። ጓደኛው ደንግጦ፦ "እኔ ደግሞ እንዴት ከፈርኩ?" ሲለው፤ "ካፊርን ካፊር ያላለ አካል ራሱ ካፊር ነው (من لم يكفر كافراً فهو كافر)" ብሎ እርሱንም ከእስልምና አስወጣው ይባላል። የለተሚዮችና የታሪኩ ተመሳሳይነት፦ ይህ አያያዥ የለተሞ ጀመዓዎችን ትክክለኛ ምስል ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦ አውድ አልባ ትስስር፦ ለተሚዮችም በዲኑ ውስጥ ያላትን ቦታና አውድ ሳያገናዝቡ፣ ለማይገናኝ ነገር ቁርኣንና ሐዲስን እየመዘዙ፣ የራሳቸውን ስሜትና አተረጓጎም በመጨመር ሰዎችን ከሱና ያባርራሉ። የፍረጃ ሰንሰለት፦ ልክ እንደ ታሪኩ ሰውዬ "እኔ የፈረጅኩትን ካልፈረጅክ አንተም ከሱና ወጥተሃል" በሚል የጅልነትና የድንበር አላፊነት መረብ ውስጥ ህዝቡን ሲያታግሉ ይኖራሉ። በአጠቃላይ፣ የለተሞ ጀመዓዎች የዒልም ጥልቀት የሌላቸው፣ የመረጃ አወሳሰዳቸው የተዛባና ሰዎችን በከንቱ ምክንያት ከሱና አጥር ለማስወጣት የሚቸኩሉ ድንበር አላፊዎች መሆናቸውን ይህ ታሪክ ያመላክታል።
1 902
18
መልእክቶች እያነበባችሁ መሆኑን እንድናውቅ በላይክ👍 አሳውቁን።
1 143
19
👆 ይህንን መልእክት በቴሌግራም እና በፌስቡክ ሼር በማድረግ ተደራሽ አድርጉላቸው።
1 683
20
👆 ይህንን መልእክት በቴሌግራም እና በፌስቡክ ሼር በማድረግ ተደራሽ አድርጉላቸው።
268