cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

የለተሞ መንጋን በመረጃ ማፈራረስ

የለተሞ መንጋን ማፈራረስ ሲባል የተፈራረሰውን ግልፅ ማድረግን ነው የተፈለገበት በአሏህ ፍቃድ የመንሀጅ ስህተቶቻቸውን በመረጃ ግልፅ እናደርጋለን በአላህ ፍቃድ።

Більше
Рекламні дописи
2 410
Підписники
-224 години
+17 днів
-430 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

قال فضيلة الشيخ العلامة ﺭﺑﻴﻊ ﺍﻟﻤﺪﺧﻠﻲ -ﺣﻔﻈﻪ ﺍﻟﻠﻪ ◾️ﻭﺃﻧﺎ ﺃﻗﻮﻟُﻬﺎ ﻣﻦ ﻗﺒﻞ ﺍﻟﻴﻮﻡ ، ﻟﻜﻦ ﺭﻛﺰﺕ ﻋﻠﻴﻬﺎ ﻟَﻤَّﺎ ﺭﺃﻳﺖُ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﺪﻣﺎﺭ! ، ﻭﺭﺃﻳﺖُ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﺒﻼ‌ﺀ! ، ﺃﻗﻮﻝُ : ⇜ ﻋﻠﻴﻜﻢ ﺑﺎﻟﺮﻓﻖ . ⇜ ﻋﻠﻴﻜﻢ ﺑﺎﻟﻠﻴﻦ . ⇜ ﻋﻠﻴﻜﻢ ﺑﺎﻟﺘﺂﺧﻲ . ⇜ ﻋﻠﻴﻜﻢ ﺑﺎﻟﺘﺮﺍﺣﻢ . ﻓﺈﻥ ﻫﺬﻩِ ﺍﻟﺸﺪﺓ ﺗﻮﺟَّﻬﺖ ﺇﻟَﻰ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺴﻨﺔ ﺃﻧﻔﺴﻬﻢ ، ﺇﺫْ ﻗﺪ ﺗﺮﻛﻮﺍ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺒﺪﻉ ﻭﺍﺗَّﺠﻬﻮﺍ ﺇﻟﻰ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺴﻨﺔ ﺑِﻬﺬﻩ ﺍﻟﺸﺪﺓ ﺍﻟﻤﻬﻠﻜﺔ ، ﻭﺗﺨﻠَّﻠﻬﺎ ﻇﻠﻢ ﻭﺃﺣﻜﺎﻡ ﺑﺎﻃﻠﺔ ﻇﺎﻟِﻤﺔ! . ﻓﺈﻳَّﺎﻛﻢ ﺛُﻢَّ ﺇﻳَّﺎﻛﻢ ﺃﻥ ﺗﺴﻠﻜﻮﺍ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﻤﺴﻠﻚ ﺍﻟﺬﻱ ﻳُﻬﻠﻜﻜﻢ ، ﻭﻳُﻬﻠﻚ ﺍﻟﺪﻋﻮﺓ ﺍﻟﺴﻠﻔﻴﺔ ، ﻭﻳﻬﻠﻚ ﺃﻫﻠﻬﺎ . ﺍﻫـ [١] . ♻️ ﻭﺃﻧﺎ ﺃﻗﻮﻝ ﻟﻺ‌ﺧﻮﺍﻥ : ﺍﻟﺬﻱ ﻳُﻘَﺼِّﺮ ﻣﺎ ﻳﻨﺒﻐﻲ ﺃﻥ ﻧﺴﻘﻄﻪ ﺃﻭ ﻧُﻬﻠﻜﻪ ، ﻭﺍﻟﺬﻱ ﻳُﺨﻄﺊ ﻣﻨَّﺎ ﻻ‌ ﻧُﻬﻠﻜﻪ ، ﺑﺎﺭﻙ ﺍﻟﻠّﻪ ﻓﻴﻜﻢ ، ﻭﻟﻜﻦ ﻧﻌﺎﻟﺠﻪ ، ﺑﺎﻟلطف ﻭﺍﻟﺤﻜﻤﺔ ، ﻭﻧﻮﺟِّﻪ ﻟﻪ ﺍﻟﻤﺤﺒﺔ ﻭﺍﻟﻤﻮﺩﺓ ﻭﺳﺎﺋﺮ ﺍﻷ‌ﺧﻼ‌ﻕ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﺔ ، ﻣﻊ ﺍﻟﺪﻋﻮﺓ ﺍﻟﺼﺤﻴﺤﺔ ﺣﺘَّﻰ ﻳﺌﻮﺏ ، ﻭﺇﻥ ﺑﻘﻲ ﻓﻴﻪ ﺿﻌﻒ ﻓﻼ‌ ﻧﺴﺘﻌﺠﻞ ﻋﻠﻴﻪ ، ﻭﺇﻻ‌ ؛ ﻭﺍﻟﻠّﻪ ﻣﺎ ﻳﺒﻘﻰ ﺃﺣﺪ ! ، ﻣﺎﻳﺒﻘﻰ ﺃﺣﺪ ! . 🚫 ﻓﺒﻌﺾ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺍﻵ‌ﻥ ﻳﻄﺎﺭﺩﻭﻥ ﺍﻟﺴﻠﻔﻴﻴﻦ ﺣَﺘَّﻰ ﻭﺻﻠﻮﺍ ﺇﻟﻰ ﺍﻟﻌﻠﻤﺎﺀ ، ﻭﺳﻤﻮﻫﻢ ﻣُﻤﻴﻌﻴﻦ! 🚫  ﻭﺍﻵ‌ﻥ ﻣﺎﺑﻘﻲ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﺎﺣﺔ ﻋﺎﻟﻢ ﺗﻘﺮﻳﺒًﺎ ﺇﻻ‌ ﻃُﻌﻦ ﺑﻪ ﻭﻓﻴﻪ! ، ﻭﻫﺬﻩِ ﻃﺒﻌﺎً ﻫﻲ ﻃﺮﻳﻘﺔ ﺍﻹ‌ﺧﻮﺍﻥ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ، ﻭﻃﺮﻳﻘﺔ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺒﺪﻉ! . ﻓﺈﻥ ﺃﻫﻞ ﺍﻟﺒﺪﻉ ﻣﻦ ﺃﺳﻠﺤﺘﻬﻢ ﺃﻥ ﻳﺒﺪﺀﻭﺍ ﺑﺈﺳﻘﺎﻁ ﺍﻟﻌﻠﻤﺎﺀ ، ﺑﻞ ﻫﻲ ﻃﺮﻳﻘﺔ ﻳﻬﻮﺩﻳﺔ ﻣﺎﺳﻮﻧﻴﺔ : ﺇﺫﺍ ﺃﺭﺩﺕ ﺇﺳﻘﺎﻁ ﻓﻜﺮﺓ ﻓﺄﺳﻘﻂ ﻋﻠﻤﺎﺀﻫﺎ ﺃﻭ ﺷﺨﺼﻴﺎﺗﻬﺎ!! . ﻓﺎﺑﺘﻌﺪﻭﺍ ﻋﻦ ﻫﺬﺍ ﺍﻟﻤﻴﺮﺍﺙ ﺍﻟﺮﺩﻱﺀ ، ﻭﺍﺣﺘﺮﻣﻮﺍ ﺍﻟﻌﻠﻤﺎﺀ . ﺍﻫـ [٢] . ▪️ﻭﺃﻧﺎ ﺃﻋﺮﻑ ﺃﻧﻜﻢ ﻟﺴﺘﻢ ﻣﻌﺼﻮﻣﻴﻦ ، ﻭﻟﻴﺲ ﺍﻟﻌُﻠﻤﺎﺀ ﺑِﻤﻌﺼﻮﻣﻴﻦ - ﻗﺪ ﻧُﺨﻄﺊ - ، ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺇﻻ‌ ﺇﺫﺍ ﺩﺧﻞ ﻓِﻲ ﺭﻓﺾ ، ﺃﻭ ﻓﻲ ﺍﻋﺘﺰﺍﻝ ، ﺃﻭﻓﻲ ﺗﺠﻬُّﻢ ، ﺃﻭ ﺗﺤﺰُّﺏ ﻣﻦ ﺍﻟﺤﺰﺑﻴﺎﺕ ﺍﻟﻤﻮﺟﻮﺩﺓ ؛ ﻓﺈﻥ ﻫﺬﺍ ﻫﻮ ﺍﻟﻤﻨﺒﻮﺫ . 🔹ﺃﻣﺎ ﺍﻟﺴﻠﻔﻲ ﺍﻟﺬﻱ ﻳﻮﺍﻟﻲ ﺍﻟﺴﻠﻔﻴﻴﻦ ، ﻭﻳُﺤﺐ ﺍﻟﻤﻨﻬﺞ ﺍﻟﺴﻠﻔﻲ - ﺑﺎﺭﻙ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻴﻜﻢ - ﻭﻳﻜﺮﻩ ﺍﻷ‌ﺣﺰﺍﺏ ﻭﻳﻜﺮﻩ ﺍﻟﺒﺪﻉ ﻭﺃﻫﻠﻬﺎ - ﻭﻏﻴﺮ ﺫﻟﻚ ﻣﻦ ﻋﻼ‌ﻣﺎﺕ ﺍﻟﻤﻨﻬﺞ ﺍﻟﺴﻠﻔﻲ - ﺛُﻢَّ ﻳﻀﻌﻒ ﻓﻲ ﺑﻌﺾ ﺍﻟﻨﻘﺎﻁ ؛ ﻓﺈﻥ ﻫﺬﺍ ﻧﺘﺮﻓﻖ ﺑﻪ ، ﻭﻣﺎ ﻧﺘﺮﻛﻪ! ، ﻭﻟﻜﻦ ؛ ﻧﻨﺼﺤﻪ ، ﻭﻧﻨﺸﻠﻪ ، ﻭﻧﺼﺒﺮ ﻋﻠﻴﻪ ، ﻭﻧﻌﺎﻟﺠﻪ ، ﺑﺎﺭﻙ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻴﻜﻢ . ▫️ﺃﻣﺎ ﺃﻥ ﻳﻘﺎﻝ: ﻣﻦ ﺃﺧﻄﺄ ﻫﻠﻚ! ، ﻓﻌﻠﻰ ﻫﺬﺍ - ﻓﻠﻦ ﻳﺒﻘﻰ ﺃﺣﺪ ! . ﻭﻟﻬﺬﺍ ، ﻓﺘﺮﻯ ﻫﺆﻻ‌ﺀ: ﻟﻤَّﺎ ﻓﺮﻏﻮﺍ ﻣﻦ ﺍﻟﺸﺒﺎﺏ ، ﺑﺪﺀﻭﺍ ﺑﺎﻟﻌﻠﻤﺎﺀ ﻳﺴﻘﻄﻮﻧﻬﻢ ، ﻓﻬﺬﺍ ﻣﻨﻬﺞ ﺍﻹ‌ﺧﻮﺍﻥ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻮﻥ . ﺍﻫـ [٣] . ـــــــــــــــــــــــــ ( ﻣﺠﻤﻮﻉ ﻛﺘﺐ ﻭﺭﺳﺎﺋﻞ ﻭﻓﺘﺎﻭﻯ ﺍﻟﻌﻼ‌ﻣﺔ ﺭﺑﻴﻊ ﺑﻦ ﻫﺎﺩﻱ ﺑﻦ ﻋﻤﻴﺮ ﺍﻟﻤﺪﺧﻠﻲ ) [١] (٤٧٥ /ﻡ١) [٢] (٤٨١ - ٤٨٢ /ﻡ١) [٣] (٤٨٢ - ٤٨٣ /ﻡ١)
Показати все...
👍 9 3
07:18
Відео недоступнеДивитись в Telegram
📼 352p, 💾 9.3MB, @Gozilla_bot
Показати все...
ما_هو_خطر_المميعِّين_وما_هي_أبرز_علاماتهم_حتى_أكون_على_حذر_م.mp49.34 MB
👍 6 2
Показати все...
ما هو خطر المميعِّين، وما هي أبرز علاماتهم حتى أكون على حذر منهم؟ د.عبدالعزيز الريس

The Virtue of Being Unfazed by Criticism or Praise (2) 🔘 Najm Al-Din Ibn Qudamah (رحمه الله) said [Mukhtasar Minhaj Al Qasidin]: "واعلم: أن أكثر الناس إنما هلكوا لخوف  مذمة  الناس، وحب مدحهم، فصارت حركاتهم كلها على ما يوافق رضى الناس، رجاء المدح، وخوفاً من الذم، وذلك من المهلكات، فوجبت معالجته. “Know that many people have perished due to their fear of people's disapproval and their love for their praise. As a result, all their actions are aligned with what gains people's approval, in hopes of praise and out of fear of criticism, which is among the destructive behaviors, and thus it requires treatment. وطريق ذلك أن ننظر إلى الصفة التي مدحت بها، إن كانت موجودة فيك فلا يخلو: إما أن يكون مما يفرح به كالعلم والورع، أو مما لا يصلح أن يفرح به، كالجاه والمال. The method to deal with this starts by examining the quality for which you are praised. If it exists in you, there are two possibilities: either it is something to be happy about, like knowledge and piety, or it is something inappropriate to rejoice in, like status and wealth. أما الأول: فينبغي أن يحذر من الخاتمة، فإن الخوف منها شغل عن الفرح بالمدح، ثم إن كنت تفرح بها على رجاء حسن الخاتمة، فينبغي أن يكون فرحك بفضل الله عليك بالعلم والتقوى لا بمدح الناس. In the first case, you should be cautious about the end (of your life), as fear of a bad ending occupies you from delighting in praise. If you are happy about it hoping for a good end, then your joy should be for Allah's favor upon you with knowledge and piety, not for people's praise. وأما القسم الثاني، وهو المدح بسبب الجاه والمال، فالفرح بذلك، كالفرح بنبات الأرض الذي يصير عن قريب هشيماً، ولا يفرح بذلك إلا من قل عقله، وإن كنت خالياً عن الصفة التي مدحت بها، ففرحك بالمدح غاية الجنون. As for the second category, which is being praised for status and wealth, delighting in this is like delighting in the vegetation of the earth, which soon turns to chaff, and only one of little intellect rejoices in that. If you lack the quality you are praised for, then rejoicing in the praise is the height of insanity. وقد ذكرنا آفات المدح فيما تقدم في كتاب آفات اللسان، فلا ينبغي أن تفرح به، بل تكرهه، كما كان السلف يكرهونه، ويغضبون على فاعله. We have discussed the pitfalls of praise previously in the lengthy chapter "Ailments of the Tongue," so you should not delight in it, but rather dislike it, as the predecessors did, and they would be angry at the one who offers it. وعلاج كراهية الذم يفهم من علاج حب المدح، فإنه ضده، والقول الوجيز فيه أن من ذمك، إما أن يكون صادقاً فيما قال، قاصداً للنصح لك، فينبغي أن تتقلد منته، ولا تغضب، فإنه قد أهدى إليك عيوبك، وإن لم يقصد بذلك النصح، فإنه يكون قد جنى هو على دينه، وانتفعت بقوله، لأنه عرفك ما لم تكن تعرف، وذكرك من خطاياك ما نسيت، The remedy for hating criticism can be understood from treating the love of praise, as it is its opposite. The succinct statement about it is that whoever criticizes you, if they are truthful and intending to advise you, you should accept their advice and not be angry, as they have gifted you with awareness of your faults. If their intention is not to advise, they have wronged their own religiosity, and you benefit from their words because they have made you aware of what you did not know, and reminded you of mistakes you forgot. وإن افترى عليك بما أنت منه بريء، فينبغي أن تتفكر في ثلاثة أشياء: And if they falsely accuse you of what you are innocent of, you should contemplate three things: أحدها: أنك إن خلوت من ذلك العيب لم تخل من أمثاله، فما ستر الله عز وجل عليك من عيوبك أكثر، فاشكره إذ لم يطلعه على عيوبك ودفعه عنك فذكر ما أنت عنه بريء. 1. If you are free of that flaw, you are not free from others like it. What Allah has concealed of your flaws is greater, so be grateful that He has not exposed your flaws and has repelled others from doing so. الثاني: أن ذلك كفارات لذنوبك. 2. That these are expiations for your sins. الثالث: أنه جنى على دينه، وتعرض لغضب الله عليه، فينبغي أن يسأل الله العفو عنه، 3. That the accuser has offended against their religiosity and exposed themselves to Allah's wrath, so you should pray for Allah's forgiveness for them.”
Показати все...
👍 8
⚠️ የትርጉም ማስተካከያ "ይህ ንግግር በፅሁፍ የሰፈረ እኔ ዘንድ አለ" በሚል ይስተካከል *በድምፅ* የሚል አልተናገሩም በፅሁፍ ነው እኔ ዘንድ አለ ያሉት። ዐብዱልሃሚድ ያንን መናገሩን መረጃ ለሚፈልግ ኡስታዝ ሀሰይን ያረጋገጠበት መረጃ ➘ https://t.me/Menhaje_Selef/269 📕 براءة الشيخ عبد الحميد وإخوانه من اتهامات الشيخ موسى ገፅ 5
Показати все...
የለተሞ መንጋን በመረጃ ማፈራረስ

▣ እናከፍራቸው ነበር እንዳሉ መረጃ ከራሳቸው ንግግር قلت: لماذا لم تذكر - يا شيخ موسى القطان - سياق الكلام الذي قاله الشيخ عبد الحميد من أجله نحو هذا الكلام؟ "እንዲህ እላለሁ: ሸይኽ ሙሳ አል'ቀጣን ለምን የሸይኽ ዐብዱልሀሚድ ይህን መሰል ንግግር የተናገሩበትን አገባብ ለምን አትጠቅስም?"

👍 5
قال العلامة ربيع بن هادي عمير  المدخلي حفظه الله: من كان عنده شيء من القسوة أو الشدة فليتق ﷲ في نفسه وليرحم إخوانه وليحترم هذه الدعوة، وعليه أن يدرك بأنه -بهذه الأخلاق المنافية للمنهج وللأخلاق التي جاء بها الإسلام- يضرّ أضراراً بالغةً، فليتجرد لله رب العالمين. ومن أساء إلى أخيه فليطلب منه العفو، لتصفو القلوب والنفوس وتخلص لله وتصدق في صلتها بالله عز وجل، وتصدق في نشرها لهذا الحق، وينبغي معالجة هذه الأمراض بالحكمة والموعظة الحسنة، الطبيب لابد أن يكون حكيماً. وقد رأيت طبيبين جاءا ليجريا لي عملية في عيني فرأيت فيهما من الرفق واللين والرقة شيء لا يخطر ببالك، فقلت يا ليتنا نفعل مثل هؤلاء. فالدعوة السلفية تحتاج إلى الرقة واللين واللطف ليقبل الناس منك الحق، وليس المقصود هنا رقة التبليغ الذين يطوفون على القبور -معاذ ﷲ- ومداهنتهم وكذبهم، لا نقع في أي بدعة ولله الحمد، ومن وقع في بدعة فهو مريض نعالجه بالحكمة، قال ﷲ قال رسوله صلى الله عليه وسلم بالرفق عرض شيق لدعوتنا. بهذا نخدم دعوتنا ويحبها الناس ويقبلون عليها، فإن كثيراً من الشباب استخدم الشدة والعنف والهجر، ثم عادت هذه المسألة داخل صفوف السلفيين تمزقهم، فلو كان هذا مع أهل البدع لَهَانَ الأمر قليلاً وإن كان خطأً لكن أصبح هذا الأسلوب السيئ يُستخدَم في أوساط السلفيين يُمزِّقون بعضَهم بعضاً، فتثار بينهم الأحقاد، وتنفر القلوب والنفوس من هذه الأشياء، فأدركوا أن هذه المسالك تقضي على الدعوة السلفية، وقد أدركنا هذا، حيث كادت السلفية أن تضمحل بسبب هذه الأساليب. رسائل علماء السنة إلى شباب الأمة  (ص/٦١-٦٢).
Показати все...
👍 9
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👉ለፈገግታ ነው ፍለጋ እንዳትወጡ
Показати все...
👍 22 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የዘረኝነት ፎቢ(በሽታ) ላለበት!!!
Показати все...
👍 16
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለለተምዮች አድርሱልኝ
Показати все...
👍 37
ለግቢ ተማሪዎች
የመማራችን ሚስጥሩ
ዘርፈ ብዙ ነው ህይወት በግቢ ጥቅቶች ላንሳ ከፍረሽነት አካባቢ ለትዝታ ያክል ልጥቀሳቸው በጥቂቱ ከምግብ ልጀምር እሰኪ ከበሶ ከዱቄቱ ተጨኖ መቶ የምግብ ዘር በየአይነቱ መስጠት ባህሪው ነበር ከኪስ ከቋቱ የዛሬን አያርገው እና ገራገር በሻሻ ነበር ፊቱ @======================@ ይህ በእንድን እዳለ  አለፈ ብርም ከኪስ አለቀ በሶምው ተራገፈ ያኔ ነቃ መሰል የፊቱ በሻሻነት ተገፈፈ ከፍረሽነት ወንዝ ወቶ ከሲነሮች ጋር አረፈ @======================@ ህይወት ገባው መሰለኝ ሚስጥሩ እንደማያዛልቀው ሲገዘበው ነገሩ ሌላ ሰው ሆኖ ቀረበ በሻሻው ገራገሩ እንግዳን መሸኘት ጀመረ በዱሩ @===================@ እማያልፍ የለም እና ከፍረሽነት በዚህ ወጣ ሲነርነት ተገኘ ካፌም ቀይሮ መጣ አይዱም ወረቀት ነበረ የድጅታል አወጣ ህይወት ግን ከባድ ነበረች ጎተተችበት ሌላ ጣጣ ከፍረሽነት ወቶ ሲነር ካፌ እንደ መጣ አንደትልጅ አገኘችው ቁርሱን በልቶ ሲወጣ አላልኳችሁም ህይወት አላት በዙ ጣጣ ከየት መጣል አለችው እሱም አላት ከሞጣ እሷም አለችው እናብቻህን ነህ ስትመጣ? አላት እሱም አወን ብቻይን ነኝ ከሰፈሬ ስወጣ ውይ ወንድሜን እኔም እዚያው ነኝ ሰቆጣ እንዳተው ነበርኩ ለፍረሽነት ስመጣ እናማ አብሽር ጠንክረህ አንብብ 3.9.4 እንድታመጣ ግን አሁን ልጋብዝ እስኪ እንሂድ ሻይ እንጠጣ በሻይም አልተወችው ጎተተችበት ሌላ ጣጣ መደዋወል ሊጀመር ነው ያዝ ስልኬን ልንገርህ አለቸው እሱም ስልኩን አወጣ ደውልልኝ ቁርስም ምሳም ስተመጣ ከዚህ ብኋላ አብረን ነን ስንምበላም ይሁን ስንጠጣ መደዋወል ተጀመረ መደፋፈርም መጣ አይናፋር የነበረው የድፍረት አይን አወጣ አስከትላም አለችው ና እስኪ ልውሰድህ ወክ እንውጣ ቸካይነት ዝም ብሎነው ምንም ላይመጣ ተሳፈር ተነስ እንሂድ እንውጣ ፍሪ እንሆናለን ተዝናንተን ስንመጣ ፍራፍሬ በልተን ውሀ ስንራጭ ስንጠጣ ትለዋለች አሁንም አይዞህ አትፍራ ምንም አይመጣ @===================@ በዚያም ብላ በዚህ ካሰበችበት ቦታ ወሰደቺው ቱሪዝም ወስዳ አስጎበኘቺው ለካስ ልምዱ ነበራት ቤርጎ ቤቱንም አሳየቺው ግቧ ሰመረ ያቀደችው እንደ ሙዝ ልጣ ተመደገችው አየችው እና ማንነቱን ተረዳቸው አፍቃሪዋም ሆኖ  አገኘችው ንቁ ብቁ የነበረውን አፈዘዘቺው ያንን ታታሪ ተማሪ አነፈዘችው የገጠር ልጅ ስለሆነ አላርፍ ሲል ሰለቸቺው የዋህነት ሲበዛበት ሰለለችው በቃኸኝ ብላ እንደ ገዋን ቀየረችው @===================@ የዋሁ ልጅ ከርታታው አላማውን የረሳው በሴት ልጅ ፊትና የተረታው አከርካሪ  ማንጅራቱን የተመታው 3.9 ፎር ሊያመጣ ግብ የነበረው ግን ምን ይደረግ መሀላይ ቀረ ዱርየ በላው ቅርብኝ ብላ ስትሄድ ጥላው ቀኑም መሸበት ሂወት አስጠላው የማያዋጣ ልዳማ ፀፀት በላው ሳያስበው ዘምታ በቁሙ ገላው ሲያልመው የነበረውን ህይወት ሁሉንም አጣው ገንዘቡን በምላሷ ደሙን በሲሪንጅ መጣው ወደላይም ወቶ ነበር ወደ ታችም ቢሄድ አጣው ቆጨው መሠለኝ እንደገና እንደ ቁስል አንጣጣው ከሷ  ጋ ሁኖ በልቶ የጠጣው እርቆ ጠፍቶት ፈልጎም አጣው @================@ ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ ነው ነገሩ እንደገባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ ሚስጥሩ ለግቢ ተማሪዎች ፋሚላር ነው ነገሩ ታሪኩ መወሳቱ መነገሩ በቃላቶች መደርደሩ በኛ ላይ መማሩ ነው ቁም ነገሩ የጨረሰው ጨርሷል ቀሪውች ግን ተማሩ ለህይወት ዋጋ መስጠት ነው  የመማራችን ሚስጥሩ                                                           WELL-GO                      IBNU ABAS MESJID                          Date 02/10/2016                                                  Y.A
Показати все...
👍 19
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.