VentiMed ERMP 2024
Open in Telegram
Hello everyone 👋 This is Ventimed community channel. Here you can get info about new features and updates You can: + Contact us @ventimed_support + Leave feedback and Bug Repot @ventimed_bot VentiMed is not affiliated with ERMP Team
Show more4 776
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+130 days
Posts Archive
4 776
AAU GAT Exam is scheduled for Tuesday ሚያዚያ 07 in the morning
👉 Time - @8:30AM
👉 Venue - CHS Library Computer center
👉 After the exam Documents should be submitted ከሚያዝያ 8-10/2017 ዓ.ም to AAU ቅበላ ቢሮ፣ ሬጅስትራር ህንጻ ቢሮ ቁ. 203
Source Tikvah
@ventimedofficial
4 776
#AksumUniversity
በ2017 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ ተማሪዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመግቢያ ቀናት ከሚያዝያ 5-8/2017 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።
በተጠቀሱት ቀናት አክሱም ከተማ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ግቢ በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስድስት 3×4 ፎቶግራፍ፣
➫ ማንነታችሁ የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ፣
➫ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ወደ ዩኒቨርሲቲው ዋናው ሬጅስትራር ማስላክ።
@ventimedofficial
4 776
Repost from Testing Center-AAU
Call for applications for admission to physician applicants matched by the Ministry of Health for Residency at the College of Health Sciences for the Second Semester of 2024/25 Academic Year
4 776
SummaryAll graduate applicants to AAU are required to take GAT. The test will be conducted electronically. General information about the exam, including venue, date, and time, will be announced on the Telegram channel. Please check the channel daily starting from your application date for important updates. Please follow the steps below to register: 1. Visit the portal: https://portal.aau.edu.et 2. Click on Exam Application. 3. Complete the Test Taker Registration Form. 4. Upload a passport-size photo of the applicant. 5. Click Submit and copy the generated application number. 6. Pay the GAT testing fee of 750 birr via Tele Birr.
Foreign applicants must pay the equivalent of USD 50 in Ethiopian Birr7. After completing the payment, download and print your Admission Ticket (This ticket is required for entry into the exam hall). For more info: join telegram channel Testing Center IER AAU @ventimedofficial
4 776
#Notice❗️❗️
For residents assigned to Addis Ababa University
Source: Hakim Page
@ventimedofficial
4 776
Med In Ethiopia
A Medical lnformation Hub for Health Care Workers and Students
📣Don't miss out!
Sign up to receive regular personalized scholarship and other opportunity alerts directly to your email inbox.
👉 Register Here https://medinethiopia.com/preference-center/
Channel - @medinethiopiainsider
Website - medinethiopia.com
4 776
Repost from Hakim
+1
ስራዬ አድካሚ ቢሆንም : ደሞዜ ከ10,000ብር በታች ቢሆንም : የአእምሮ እርካታ ይሰጠኛል። ሆኖም...
እርካታ ቤት ኪራይ አይከፍልም።
እርካታ በቀን 3 ጊዜ መብላት አያስችልም።
እርካታ ልጆቼን ለማስተማር አያስችልም።
እርካታ ልብስ እና ጫማ ለመቀየር አያስችልም።
እርካታ ትዳር መመስረት አያስችልም።
እርካታ ለታክሲ ወረፋ ከመጠበቅ አያድንም።
ጥያቄያችን ለሁሉም ግልፅ የሆነ ነው። የሚገባንን እንኳን ባይሆን የሚያስፈልገን ይደረግልን። ትኩረት ለጤና ባለሞያዎች!
ዶ/ር ሀብታሙ አለሙ: ጠቅላላ ሀኪም
@HakimEthio
4 776
Repost from 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑
We save lives! Now it's time to save ours!
ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል!
#HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
4 776
Wishing you and your loved ones a joyous and blessed Eid filled with peace, happiness, and prosperity. Eid Mubarak!
@ventimedofficial
4 776
#Update ❗️
For those of you who didn't know already. NGAT results are out already 👍
https://result.ethernet.edu.et/ngat_gt44540sfsdfdf6767dfddd
4 776
#Notice ❕
MOH has started sending out matching emails. Please check your inbox. If you haven't received any yet please wait patiently.
@ventimedofficial
4 776
ERMP 2024 Reapplicants Update:
The final list of matched candidates for ERMP 2024 was announced weeks ago, with vacant spots left in six specialties (Anesthesiology, Emergency & CCM, Family Medicine, General Surgery, Obstetrics & Gynecology, Pediatrics). Unmatched applicants were invited to apply for these spots from March 4-8, 2025. Over 300 applications were received, reviewed, and eligible candidates selected. Matched applicants will receive confirmation via email from ermpvacantspots@gmail.com.
Congratulations to those matched — the final deployment list will soon be sent to respective institutions.
Source: MOH
@ventimedofficial
4 776
#Notice ❗️
NGAT Exam registration ends in 1hr (12:00pm LT). Those who forget to register please do by clicking the link below 👇
https://ngat.ethernet.edu.et/registation
@ventimedofficial
4 776
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።
የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።
ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።
በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።
#MoE
@tikvahethiopia
4 776
Notice
Jimma university
****
We are in the Community!
Please send us info source at @ventimed_support
Source: JU Facebook
@ventimedofficial
4 776
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+1
#Update #MoE
" እስከምሽት ድረስ እየሞከሩ መቆየት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ እንደሚከናወን የትምህርት ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
ዛሬ በሚያበቃው የአመልካቾች የምዝገባ ሂደት ለመመዝገብ የሞከሩ ተፈታኞች የመመዝገቢያው ማስፈንጠሪያ ወይም ሊንክ እየሰራ አይደለም የሚል ተደጋጋሚ ቅሬታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አቅርበዋል።
ከምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሚል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያስቀመጣቸው ስልኮች ቢኖሩም እየሰሩ አለመሆኑንም ጠቁመዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑትን ዶ/ር ኤባ ሚጀናን ማብራሪያ ጠይቋል።
በምላሻቸውም " የኔትወርክ ችግር ይሆናል እንጂ ሲስተሙ ይሰራል ደጋግማቹ ሞክሩ " ብለዋል።
አክለውም " ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑ ሰዎች ናቸው ለመመዝገብ እክል የገጠማቸው በርካታ ሰዎች አሁንም እየተመዘገቡ ነው " ያሉ ሲሆን እስካሁን ባለው 8 ሺ የሚጠጋ ሰው መመዝገቡን ጠቁመዋል።
" ፕሮሲጀሩን መከተል ግድ ይላል ከዘለሉ ላይሰራ ይችላል ነገር ግን ሁል ጊዜ ብዙ ሰው በመጨረሻ ነው የሚመዘገበው ፣መጨናነቅ ይኖራል እንዳይዘጋ በሚል በርካታ ሰዎች በአንድ ላይ ስለሚሞክሩ ጫና ይኖራል በዚህ ምክንያት ካልሆነ በቀር ምንም ችግር የለበትም " ነው ያሉት።
ሊራዘም የሚችልበት አጋጣሚ ይኖራል ወይ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄም " መራዘም ሳይሆን እስከምሽት ድረስ እየሞከሩ መቆየት ይችላሉ ኔትወርክ ያለበት አካባቢ በመሆን ደጋግመው ይሞክሩ " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የተፈታኞች የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ መሆኑን እና የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም እንደሚጠበቅባቸው ማስታወቁ ይታወሳል።
ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ እንደሚገልጽ አሳውቋል፡፡
መመዝገቢያ ፦ https://ngat.ethernet.edu.et/registration
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
4 776
Notice ❕
24 ሰዓታት ቀሩትሁለተኛ ዙር NGAT exam ምዝገባ መጋቢት 1/2017 ማታ 12:00 ይጠናቀቃል። Register Now https://ngat.ethernet.edu.et/registration @ventimedofficial
