en
Feedback
VentiMed ERMP 2024

VentiMed ERMP 2024

Open in Telegram

Hello everyone 👋 This is Ventimed community channel. Here you can get info about new features and updates You can: + Contact us @ventimed_support + Leave feedback and Bug Repot @ventimed_bot VentiMed is not affiliated with ERMP Team

Show more
4 776
Subscribers
No data24 hours
-17 days
+130 days
Attracting Subscribers
July '25
July '25
+35
in 0 channels
June '25
+40
in 0 channels
Get PRO
May '25
+25
in 0 channels
Get PRO
April '25
+45
in 0 channels
Get PRO
March '25
+82
in 1 channels
Get PRO
February '25
+88
in 0 channels
Get PRO
January '25
+262
in 1 channels
Get PRO
December '24
+307
in 0 channels
Get PRO
November '24
+823
in 1 channels
Get PRO
October '24
+127
in 0 channels
Get PRO
September '24
+141
in 0 channels
Get PRO
August '24
+174
in 0 channels
Get PRO
July '24
+271
in 1 channels
Get PRO
June '24
+193
in 0 channels
Get PRO
May '24
+163
in 0 channels
Get PRO
April '24
+162
in 0 channels
Get PRO
March '24
+209
in 1 channels
Get PRO
February '24
+221
in 0 channels
Get PRO
January '24
+410
in 1 channels
Get PRO
December '23
+717
in 0 channels
Get PRO
November '23
+610
in 1 channels
Get PRO
October '23
+560
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
18 July+1
17 July+1
16 July+1
15 July+6
14 July0
13 July+1
12 July+4
11 July+3
10 July+2
09 July+2
08 July+2
07 July+2
06 July+1
05 July+1
04 July+2
03 July+3
02 July+2
01 July+1
Channel Posts
Happy Easter! Wishing you joy, peace, and new beginnings today and always. @ventimedofficial
Happy Easter! Wishing you joy, peace, and new beginnings today and always. @ventimedofficial

2
AAU GAT Exam is scheduled for Tuesday ሚያዚያ 07 in the morning 👉 Time - @8:30AM 👉 Venue - CHS Library  Computer center 👉 After the exam Documents should be submitted ከሚያዝያ 8-10/2017 ዓ.ም to AAU ቅበላ ቢሮ፣ ሬጅስትራር ህንጻ ቢሮ ቁ. 203 Source Tikvah @ventimedofficial
3 867
3
#AksumUniversity በ2017 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ ተማሪዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመግቢያ ቀናት ከሚያዝያ 5-8/2017 ዓ.ም
#AksumUniversity በ2017 ዓ.ም አክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ ተማሪዎች ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የመግቢያ ቀናት ከሚያዝያ 5-8/2017 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል። በተጠቀሱት ቀናት አክሱም ከተማ በሚገኘው በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ግቢ በአካል ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ ተብሏል። ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦ ➫ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣ ➫ ስድስት 3×4 ፎቶግራፍ፣ ➫ ማንነታችሁ የሚገልፅ የታደሰ መታወቂያ፣ ➫ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕት ወደ ዩኒቨርሲቲው ዋናው ሬጅስትራር ማስላክ። @ventimedofficial
4 575
4
Call for applications for admission to physician applicants matched by the Ministry of Health for Residency at the College of Health Sciences for the Second Semester of 2024/25 Academic Year
3 097
5
Summary All graduate applicants to AAU are required to take GAT. The test will be conducted electronically. General informati
Summary All graduate applicants to AAU are required to take GAT. The test will be conducted electronically. General information about the exam, including venue, date, and time, will be announced on the Telegram channel. Please check the channel daily starting from your application date for important updates. Please follow the steps below to register: 1. Visit the portal: https://portal.aau.edu.et 2. Click on Exam Application. 3. Complete the Test Taker Registration Form. 4. Upload a passport-size photo of the applicant. 5. Click Submit and copy the generated application number. 6. Pay the GAT testing fee of 750 birr via Tele Birr. Foreign applicants must pay the equivalent of USD 50 in Ethiopian Birr 7. After completing the payment, download and print your Admission Ticket (This ticket is required for entry into the exam hall). For more info: join telegram channel Testing Center IER AAU @ventimedofficial
5 098
6
#Notice❗️❗️ For residents assigned to Addis Ababa University Source: Hakim Page @ventimedofficial
#Notice❗️❗️ For residents assigned to Addis Ababa University Source: Hakim Page @ventimedofficial
3 372
7
Med In Ethiopia A Medical lnformation Hub for Health Care Workers and Students 📣Don't miss out! Sign up to receive regular p
Med In Ethiopia A Medical lnformation Hub for Health Care Workers and Students 📣Don't miss out! Sign up to receive regular personalized scholarship and other opportunity alerts directly to your email inbox. 👉 Register Here https://medinethiopia.com/preference-center/ Channel - @medinethiopiainsider Website - medinethiopia.com
3 280
8
ስራዬ አድካሚ ቢሆንም : ደሞዜ ከ10,000ብር በታች ቢሆንም : የአእምሮ እርካታ ይሰጠኛል። ሆኖም... እርካታ ቤት ኪራይ አይከፍልም። እርካታ በቀን 3 ጊዜ መብላት አያስችልም። እርካታ ልጆቼን ለማ+1
ስራዬ አድካሚ ቢሆንም : ደሞዜ ከ10,000ብር  በታች ቢሆንም : የአእምሮ እርካታ ይሰጠኛል። ሆኖም... እርካታ ቤት ኪራይ አይከፍልም። እርካታ በቀን 3 ጊዜ መብላት አያስችልም። እርካታ ልጆቼን ለማስተማር አያስችልም። እርካታ ልብስ እና ጫማ ለመቀየር አያስችልም። እርካታ ትዳር መመስረት አያስችልም። እርካታ ለታክሲ ወረፋ ከመጠበቅ አያድንም። ጥያቄያችን ለሁሉም ግልፅ የሆነ ነው። የሚገባንን እንኳን ባይሆን የሚያስፈልገን ይደረግልን። ትኩረት ለጤና ባለሞያዎች! ዶ/ር ሀብታሙ አለሙ: ጠቅላላ ሀኪም @HakimEthio
1
9
We save lives! Now it's time to save ours! ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል! #HealthProfessionals #Ethiopia #FM
We save lives! Now it's time to save ours! ህይወት ስናድን ኖረናል! አሁን ግን የራሳችንንም ህይወት ማዳን ይኖርብናል! #HealthProfessionals #Ethiopia #FMOH #MOE #PMO
2 485
10
Wishing you and your loved ones a joyous and blessed Eid filled with peace, happiness, and prosperity. Eid Mubarak! @ventimed
Wishing you and your loved ones a joyous and blessed Eid filled with peace, happiness, and prosperity. Eid Mubarak! @ventimedofficial
5 482
11
#Update ❗️ For New Residents assigned To Yekatit 12 Hospital Medical College @ventimedofficial
#Update ❗️ For New Residents assigned To Yekatit 12 Hospital Medical College @ventimedofficial
5 963
12
#Update ❗️ For those of you who didn't know already. NGAT results are out already 👍 https://result.ethernet.edu.et/ngat_gt44
#Update ❗️ For those of you who didn't know already. NGAT results are out already 👍 https://result.ethernet.edu.et/ngat_gt44540sfsdfdf6767dfddd
5 473
13
#Notice ❕ MOH has started sending out matching emails. Please check your inbox. If you haven't received any yet please wait p
#Notice ❕ MOH has started sending out matching emails. Please check your inbox. If you haven't received any yet please wait patiently. @ventimedofficial
6 334
14
ERMP 2024 Reapplicants Update: The final list of matched candidates for ERMP 2024 was announced weeks ago, with vacant spots
ERMP 2024 Reapplicants Update: The final list of matched candidates for ERMP 2024 was announced weeks ago, with vacant spots left in six specialties (Anesthesiology, Emergency & CCM, Family Medicine, General Surgery, Obstetrics & Gynecology, Pediatrics). Unmatched applicants were invited to apply for these spots from March 4-8, 2025. Over 300 applications were received, reviewed, and eligible candidates selected. Matched applicants will receive confirmation via email from ermpvacantspots@gmail.com. Congratulations to those matched — the final deployment list will soon be sent to respective institutions. Source: MOH @ventimedofficial
5 837
15
#Notice ❗️ NGAT Exam registration ends in 1hr (12:00pm LT). Those who forget to register please do by clicking the link below 👇 https://ngat.ethernet.edu.et/registation @ventimedofficial
5 815
16
የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ። የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢ+1
የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ። የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ። ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል። ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል። ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል። በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል። #MoE @tikvahethiopia
5 604
17
Notice Jimma university **** We are in the Community! Please send us info source at @ventimed_support Source: JU Facebook @ve
Notice Jimma university **** We are in the Community! Please send us info source at @ventimed_support Source: JU Facebook @ventimedofficial
5 822
18
#Update #MoE " እስከምሽት ድረስ እየሞከሩ መቆየት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከ የ+1
#Update #MoE " እስከምሽት ድረስ እየሞከሩ መቆየት ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ እንደሚከናወን የትምህርት ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ዛሬ በሚያበቃው የአመልካቾች የምዝገባ ሂደት ለመመዝገብ የሞከሩ ተፈታኞች የመመዝገቢያው ማስፈንጠሪያ ወይም ሊንክ እየሰራ አይደለም የሚል ተደጋጋሚ ቅሬታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አቅርበዋል። ከምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሚል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያስቀመጣቸው ስልኮች ቢኖሩም እየሰሩ አለመሆኑንም ጠቁመዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑትን ዶ/ር ኤባ ሚጀናን ማብራሪያ ጠይቋል። በምላሻቸውም " የኔትወርክ ችግር ይሆናል እንጂ ሲስተሙ ይሰራል ደጋግማቹ ሞክሩ " ብለዋል። አክለውም " ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑ ሰዎች ናቸው ለመመዝገብ እክል የገጠማቸው በርካታ ሰዎች አሁንም እየተመዘገቡ ነው " ያሉ ሲሆን እስካሁን ባለው 8 ሺ የሚጠጋ ሰው መመዝገቡን ጠቁመዋል። " ፕሮሲጀሩን መከተል ግድ ይላል ከዘለሉ ላይሰራ ይችላል ነገር ግን ሁል ጊዜ ብዙ ሰው በመጨረሻ ነው የሚመዘገበው ፣መጨናነቅ ይኖራል እንዳይዘጋ በሚል በርካታ ሰዎች በአንድ ላይ ስለሚሞክሩ ጫና ይኖራል በዚህ ምክንያት ካልሆነ በቀር ምንም ችግር የለበትም " ነው ያሉት። ሊራዘም የሚችልበት አጋጣሚ ይኖራል ወይ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄም " መራዘም ሳይሆን እስከምሽት ድረስ እየሞከሩ መቆየት ይችላሉ ኔትወርክ ያለበት አካባቢ በመሆን ደጋግመው ይሞክሩ " ብለዋል። ትምህርት ሚኒስቴር የተፈታኞች የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ መሆኑን እና የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም እንደሚጠበቅባቸው ማስታወቁ ይታወሳል። ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ እንደሚገልጽ አሳውቋል፡፡ መመዝገቢያ ፦ https://ngat.ethernet.edu.et/registration #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia
4 056
19
#Tips ❕ GAT for AAU only NGAT for the rest
5 222
20
Notice ❕ 24 ሰዓታት ቀሩት ሁለተኛ ዙር NGAT exam ምዝገባ መጋቢት 1/2017 ማታ 12:00 ይጠናቀቃል። Register Now https://ngat.ethernet.edu.et/registrati
Notice ❕ 24 ሰዓታት ቀሩት ሁለተኛ ዙር NGAT exam ምዝገባ መጋቢት 1/2017 ማታ 12:00 ይጠናቀቃል። Register Now https://ngat.ethernet.edu.et/registration @ventimedofficial
5 797