cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Amhara power

Show more
Advertising posts
4 817Subscribers
-1124 hours
-217 days
+32730 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
የፋኖ ሽምቅ ትግል ወታደራዊ ቁመና || ABC TV ልዩ ዝግጅት :- ሚያዚያ 2016

ABC TVን ይደግፉ!

https://amharabroadcasting.com/donate-online/

https://gofund.me/e224aaa6

የABC TV ቋሚ አባል ይሁኑ፡

https://amharabroadcasting.com/members/

https://youtu.be/21GXidN_PVk

#ABCTV #amhara #ethiopian #ABCTV #amhara #ethiopian @AbcTvAmhara የዩቱብ ቻናልን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁን! ተጨማሪ መረጃዎችን ለመከታተል ተከታዮችን ገፆች ይቀላቀሉ ያጋሩ። 1) Youtube - @AmharaABC 2) rumble -

https://rumble.com/user/AbcTvAmhara

3) Telegram -

https://t.me/abctvamhara

4) Facebook -

https://www.facebook.com/AmharaBroadcastingCenter

5) twitter -

https://twitter.com/AmharaBCenter

6) Website -

https://amharabroadcasting.com

7) TikTok - @amharabroadcasting ABC Tv !! ትጋታችን ለሕልውናችን !! #ABCTV #amhara #ethiopian #Fano #FanoAmhara #amhara

👍 3
የአገር ቤቱ የአንድነት ጉዞውን አጠናክሯል። ውዴታ ሳይሆን ግዴታ ነው። የአማራ የሕልውና ትግል፥ በአንድ አደረጃጀት ፥ በአንድ ርዕዮተ አለም እንዲመራ የሚያስገድደው ጉዳዩ የሕልውና ስለሆነ ነው። በልዩነትና የተለያየ አካሔድ ትግልን ለመሞከር ቁመናችን አይፈቅድም። ያኛው ቅንጦት ላይ አይደለንም። እናም አንድነት ኃይል ነው። ታዛዥነት የአንድነት መሠረት ነው። የሚያፀናው ደግሞ እወቀትና ሳይንሳዊነት ነው። የአገር ቤቱ ጥሩ እየተጓዘ ነው። የውጭው ከዚህ የሚማረው ካለ ቢማር ጥሩ ነው !! ድል ለአማራ ትግል ‼
Show all...
👍 4
የአማራ ፋኖን በተለይ የጎጃምና ምስራቅ አማራ ፋኖን ለመበተን ከጠላት ብልፅግና ይልቅ በግንባር|ሠራዊት ሥር የተሰባሰበው የኢትዮጵያኒስት ብዙ ደክሟል፥ እየደከመ ነው። ይሔ ካምፕ [የባልደራስ/አንድነት/ኢሠፓ/ግንቦት-7 ወዘተ ካምፕ ተከታይ] ኃይል በትኖ ለመጠቅለል የሚደክመው ድካም አሳዛኝም የሚያበሳጭም ነው። (የውብአንተ ሞት እድል የከፈተለት የመሰለው አረመኔ ስብስብ ነው) አሁን ይሔ ካምፕ ስለሰበሰበው 1.4 ሚሊዮን ዶላር እጣ ፈንታ አይነግርህም። በእስክንድር ጋባዥነትና ሰብሳቢነት ከጀርባ የሚጋልብ ፀረ-አማራ ኃይል ነው ‼ ዛሬ ይሔ ቡድን ምሬ ወዳጆ ፊት መቆም አይችልም፤ ዘመነ ካሴ ፊት መቆም አይችልም። ከዚህ ቡድን የሚመጣ ገንዘብ አንጨቆረር ይግባ‼ የአማራ ትግል ፈተና ውጫዊ ብቻ ሳይሆን ውስጣዊ ነው። ውስጥህን ሳታጠራ የውጭ ትግል ማድረግ አይቻልም ‼
Show all...
8👍 3
እነዚህ ሰዎች ራሳቸውን የአማራ ብሔርተኛ አድርገው አይመለከቱም። አይሉም። ጎራቸው "የኢትዮጵያዊነት ብሔርተኛው" ነው። አሁን የአማራን ትግል በማመስ ፣ ታጋዩን በመከፋፈል፣ አንጃና አፈንጋጭ በማደራጀት፣ ተቋማትን በማወክ ፣ ሚናቸው አሉታዊ ሆኗል። የእነዚህ ሰዎች ተከታይ እና አድናቂ ማለት ደግሞ ትናንት የእነብርሃኑ ነጋ፣ የእነኤርምያስ ለገሰ፣ የአንዳርጋቸው ፅጌ አሾክሿኪ የነበረ ነው። እነዚህ ከእነዛያኞቹ የርዕዮተ-ዓለም ልዩነት ይሁን የአማራ ምልከታ ልዩነታቸው እዚህ ግባ የሚባል አይደለም።
Show all...
👍 3
Show all...
ልዩ መረጃ :- :- ሚያዝያ 20, 2016 || ከዓለም አቀፍ የአማራ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ (ዓየን)

ABC TVን ይደግፉ!

https://amharabroadcasting.com/donate-online/

https://gofund.me/e224aaa6

የABC TV ቋሚ አባል ይሁኑ፡

https://amharabroadcasting.com/members/

https://youtu.be/21GXidN_PVk

#ABCTV #amhara #ethiopian #ABCTV #amhara #ethiopian @AbcTvAmhara የዩቱብ ቻናልን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁን! ተጨማሪ መረጃዎችን ለመከታተል ተከታዮችን ገፆች ይቀላቀሉ ያጋሩ። 1) Youtube - @AmharaABC 2) rumble -

https://rumble.com/user/AbcTvAmhara

3) Telegram -

https://t.me/abctvamhara

4) Facebook -

https://www.facebook.com/AmharaBroadcastingCenter

5) twitter -

https://twitter.com/AmharaBCenter

6) Website -

https://amharabroadcasting.com

7) TikTok - @amharabroadcasting ABC Tv !! ትጋታችን ለሕልውናችን !! #ABCTV #amhara #ethiopian #Fano #FanoAmhara #amhara

👍 2
የዲያስፖራ ተቋማት በሙሉ ቀውስና ውዝግብ ውስጥ ገብተዋል። የዲያስፖራው ተቋማትን ወደቀውስ የከተታቸው በየተቋሙ ራሳቸውን "የሕዝባዊ ግንባር|ሠራዊት" ደጋፊ አድርገው የሚመለከቱ ግለሰቦች ተቋሞቹን በግንባሩ|ሠራዊቱ ሥር ሆነን ካልሆንን የሚሉ ናቸው። <<ስራቸው ሁሉ እንውረሰው ወይም እናፍርሰው>> ሆኗል። አሁን ቀውስና ውዝግብ ውስጥ ያልገባ የዲያስፖራ ማሕበር የለም ፤ የዲያስፖራ ተቋም የሚባል ሁሉ ችግር ውስጥ ገብቷል። በመጪዎቹ ቀናት ብዙ ጉድ ይሰማል። የዚህ ሁሉ ባለቤትና ምንጭ ማን እንደሆነ ግልፅ ነው። ጦር ሜዳ ላይ ፋኖውን ይከፋፍላሉ ፣ ያታኩሳሉ፣ ...በውጭ ተቋማትን ይበትናሉ ‼
Show all...
👍 2
የአማራ አምላክ የተባረከ ይሁን ‼ የአማራ ፖለቲካ ከግለሰብ አምልኮ ተላቆ በሕዝብ ኃያልነት የሚያምንበት የብርሃን ዘመን ወገግ ብሏል‼ ሕዝብ ኗሪ ፥ ቀዳሚ ፥ ዘላቂ ነው ‼ ሕዝብ ታሪክ ሠሪም ታሪክ ዘካሪም ነው ‼
Show all...
በቀድሞው ግንባርና በሠራዊቱ ላይ ትይት የሚያቀርቡ ሰዎች ፈሪዎች ናቸው። የድርጅቶቹንና የስብስቡን አዋላጅ የችግር ማዕከል የህነውን እስክንድር ነጋ በተመለከተ መናገር አይፈልጉም። እስክንድር ነጋ የእነዚህ ሁሉ አሰባሳቢና አሠማሪ መሆኑን አይተው ሀሳብ መስጠት አይፈልጉም። አሁንም ይሔ ሰውና ቡድኑ ዋነኛ ስራው በተደራጁ የፋኖ ቡድኖች ውስጥ አንጃ መፍጠር ፣ አፈንጋጮችን መመልመል ፣ እሱ የማይመራውና የማይቆጣጠረው የፋኖ አደረጃጀት እንዳይፈጠር ማድረግ ዋነኛ ሥራው ነው። የዚህግለሰብና ቡድን አራማጆች ሌላው ይቅርና ኮ/ል ሞገስ ለምን ከኮ/ል ፈንታሁን ተነጥሎ ወደምስራቅ አማራ ፋኖ እንደገባ መመርመር አይፈልጉም። እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው እስክንድርና የሱ ሴል ባለበት ፋኖ አንድ መዋቅር አይኖረውም። ሌሎች ከእሱ ውጭ ሆነው የተደራጁትም ቢሆኑ በዚህ ሰውና ቡድኑ አንጃ ለመፍጠር የሚደረገው ማባበያና ቁፋሮ መፈጠርን ያስጠላል።
Show all...
👍 9
ምርጡ ጋዜጠኛ ሬጌ ኦማር በቀጥታ ዘገባ ላይ እያለ በተፈጠረበት ሕመም ወደሕክምና ተወስዷል። Get well soon the brave Ommar !!
Show all...
የኢትዮጵያ ሠራተኞችን ለባርነት አሳልፎ የሰጠ አድርባይ!! ካሳሁን ፎሎ ዛሬ ሠራተኛው እየደረሰበት ላለው ሁለንተናዊ ጥቃትና የኑሮ በደል ዋነኛው ተጠያቂ ነው። ባርነትና ባንዳነት ጌጡ የሆነው የዚህ አገር ከፋል ልሒቅ የያዘውን ኃላፊነት ባለመወጣቱ ተጠያቂ እንደማይሆን በማሰብ ለባርነት ይገብራል፣ መብት ካልተከበረ በቃኝ ይሔን ቦታ ሌሎች ይታገሉበት የሚባል አያውቁም። አንደኛው ደግሞ ይሔ ሰው ነው። አታመልጥም ‼
Show all...
👍 2