en
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Open in Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ʜᴀʟᴀʟ™

Channel ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 065 subscribers, ranking 8 277 in the Religion & Spirituality category and 3 018 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 065 subscribers.

According to the latest data from 04 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -196 over the last 30 days and by 5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.80%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.32% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 974 views. Within the first day, a publication typically gains 700 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 19.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

11 065
Subscribers
+524 hours
-407 days
-19630 days
Posts Archive
እኔ ምለዉ ጨረቃን ቤቴ ሳስገባት አለምን በምን ልታበሯት ነዉ 🙃

#አስታውስ!! ነገ ሰኞ ነው ነው የቻላችሁ ፁሙ!!

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

እኔ ; እራት ደረሰኮ እንብላ እሷ ; እሺ ተነስ እና አቅርብ ur reaction ? 🙃

አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ
አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ

አንደበትህ ካንተ በፊት እንዳይናገር ተጠንቀቅ! ​አንዳንዴ በንዴት የምንወረውራቸው ቃላት እንደ ጥይት ናቸው፤ አንዴ ከወጡ አይመለሱም፣ የሚወጉት ግን የልባችንን ትልቁን ክፍል ነው። ይህ ሰው ሊለወጥ የቻለው ያቺን ውድ ሴት ካጣት በኋላ ነው። መለወጥ ያለብን ሰዎች አብረውን እያሉ እንጂ ካጡን በኋላ መሆኑ ለራሳችን እንጂ ለነሱ ትርጉም አይኖረውም። #ወዳጄ! ንዴትህ ህይወትህን እንዳያበላሸው ተጠንቀቅ። የምትወዳቸውን ሰዎች በቃላት አትግደላቸው፤ ምክንያቱም መልካም ቃላትህ ላይደርሷቸው ወደማይችሉበት ርቀት ሊሄዱ ይችላሉና! ​"ንዴት ሲመጣ ዝምታን ልመድ፤ ምክንያቱም ቃላት መመለሻ የላቸውም።"❤️‍🩹
@Halal_post

ተለያይታቹ ማይረሳቹ ሰዉ ማግኘት ምነኛ መታደል ነዉ 🥲

Repost from N/a
📣 ሙስሊም ወንድ ተማሪ ነህ? መልስህ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንተ ነው ‼️ https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 መልስህ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቃለህ 🙂

. በሽተኛው አንዴ ከዳነ በኋላ... መጀመሪያ አሽቀንጥሮ የሚጥለው የዳነበትን 'መድኃኒት' ነው።" ​ Got me? ካልገባህ ደግመህ አንብበው!

ጆሊጁስ በፌስታል መድረሳ ወይ class ካላሳቹ ተበድላቹሀል 😌

📣ሙስሊም ወንድሜ/እህቴ! ይህን ቻናል ካልተቀላቀልክ⚠️ 😀 ታላቅ ነገር እያጣህ ነው ⚠️ ➡️ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍      ብቻ ተጫኑና ተቀላቀሉ👇👇 🛰𝐀𝐝𝐝 📌✅𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 ©️𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

ልጅቷ፡ "How much?" ባለሱቁ፡ "Fifty." ልጅቷ፡ "ማለት...15 ወይስ 50?" ​ለመሆኑ መጀመሪያውኑ ካልገባሽ ለምን በእንግሊዝኛ ትለፈልፊያለሽ?!😐

የቂያማ ቀን አስገራሚ ኪሳራ!💔 ​በቂያማ ቀን ለገዛ ወላጆችህ እንኳ አንዲት 'ሀሰና' (መልካም ስራ) ለመስጠት እምቢ ትላለህ... ​በተቃራኒው ግን በዱንያ ላይ ስታማውና ስትጠላው ለነበርከው ሰው፣ ያለህንም የሌለህንም መልካም ስራ በግዴታህ እጥፍ ድርብ አድርገህ ትሰጠዋለህ። ስለዚህ ምላስህን ጠብቅ!🙌

የ እቃቃ ባሌ ግን የት ነው ያለኸው ሳስበው ሳስበው ... አንተው ሳትሻለኝ አትቀርም ቅጠል ከትፌ በጭቃ ኬክ ሰርቼ ስሰጥህ እራሱ እኮ ትበላልኝ ነበርኮ😭

photo content

መፀዳጃ ቤት ውስጥ የምትቆዩ ሰዎችን ኡዝር እየሰጠን ዝም አልን ሰው እንዴት ነው መፀዳጃ ቤት ውስጥ ስልክ የሚያወራው ከዚያም አልፎ ቲክቶክ የሚያየው ኧረ ወገን እያሰብን 🙌 አላህ ይጠብቀን መፀዳጃ ቤት ውስጥ ፊልምና ቲክቶክ እያዩ ሰውን አዛ ከማድረግ¡ መተዋወሱ ኸይር አለው ብዬ ነው 🙂

አላህን ተባረከ ወተዐላ ከተማመንክ ያለ ሀብት ባለሀብት ትሆናለህ
               ያ ሰላም 🤍 ✍ሸይኽ አህመድ አደም

ጥያቄ ለሴቶች እንደ አባታችሁ አይነት ወንድ ብታገኙስ ታገቡ ይሆን ከነ ምክንያት ተናገሩ👇