ar
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

الذهاب إلى القناة على Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ʜᴀʟᴀʟ™

تُعد قناة ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 11 065 مشتركاً، محتلاً المرتبة 8 277 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 3 018 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 11 065 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 04 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -196، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.80‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 6.32‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 974 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 700 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 19.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 05 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

11 065
المشتركون
+524 ساعات
-407 أيام
-19630 أيام
أرشيف المشاركات
እኔ ምለዉ ጨረቃን ቤቴ ሳስገባት አለምን በምን ልታበሯት ነዉ 🙃

#አስታውስ!! ነገ ሰኞ ነው ነው የቻላችሁ ፁሙ!!

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

እኔ ; እራት ደረሰኮ እንብላ እሷ ; እሺ ተነስ እና አቅርብ ur reaction ? 🙃

አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ
አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ

አንደበትህ ካንተ በፊት እንዳይናገር ተጠንቀቅ! ​አንዳንዴ በንዴት የምንወረውራቸው ቃላት እንደ ጥይት ናቸው፤ አንዴ ከወጡ አይመለሱም፣ የሚወጉት ግን የልባችንን ትልቁን ክፍል ነው። ይህ ሰው ሊለወጥ የቻለው ያቺን ውድ ሴት ካጣት በኋላ ነው። መለወጥ ያለብን ሰዎች አብረውን እያሉ እንጂ ካጡን በኋላ መሆኑ ለራሳችን እንጂ ለነሱ ትርጉም አይኖረውም። #ወዳጄ! ንዴትህ ህይወትህን እንዳያበላሸው ተጠንቀቅ። የምትወዳቸውን ሰዎች በቃላት አትግደላቸው፤ ምክንያቱም መልካም ቃላትህ ላይደርሷቸው ወደማይችሉበት ርቀት ሊሄዱ ይችላሉና! ​"ንዴት ሲመጣ ዝምታን ልመድ፤ ምክንያቱም ቃላት መመለሻ የላቸውም።"❤️‍🩹
@Halal_post

ተለያይታቹ ማይረሳቹ ሰዉ ማግኘት ምነኛ መታደል ነዉ 🥲

Repost from N/a
📣 ሙስሊም ወንድ ተማሪ ነህ? መልስህ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንተ ነው ‼️ https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 መልስህ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቃለህ 🙂

. በሽተኛው አንዴ ከዳነ በኋላ... መጀመሪያ አሽቀንጥሮ የሚጥለው የዳነበትን 'መድኃኒት' ነው።" ​ Got me? ካልገባህ ደግመህ አንብበው!

ጆሊጁስ በፌስታል መድረሳ ወይ class ካላሳቹ ተበድላቹሀል 😌

📣ሙስሊም ወንድሜ/እህቴ! ይህን ቻናል ካልተቀላቀልክ⚠️ 😀 ታላቅ ነገር እያጣህ ነው ⚠️ ➡️ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍      ብቻ ተጫኑና ተቀላቀሉ👇👇 🛰𝐀𝐝𝐝 📌✅𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 ©️𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

ልጅቷ፡ "How much?" ባለሱቁ፡ "Fifty." ልጅቷ፡ "ማለት...15 ወይስ 50?" ​ለመሆኑ መጀመሪያውኑ ካልገባሽ ለምን በእንግሊዝኛ ትለፈልፊያለሽ?!😐

የቂያማ ቀን አስገራሚ ኪሳራ!💔 ​በቂያማ ቀን ለገዛ ወላጆችህ እንኳ አንዲት 'ሀሰና' (መልካም ስራ) ለመስጠት እምቢ ትላለህ... ​በተቃራኒው ግን በዱንያ ላይ ስታማውና ስትጠላው ለነበርከው ሰው፣ ያለህንም የሌለህንም መልካም ስራ በግዴታህ እጥፍ ድርብ አድርገህ ትሰጠዋለህ። ስለዚህ ምላስህን ጠብቅ!🙌

የ እቃቃ ባሌ ግን የት ነው ያለኸው ሳስበው ሳስበው ... አንተው ሳትሻለኝ አትቀርም ቅጠል ከትፌ በጭቃ ኬክ ሰርቼ ስሰጥህ እራሱ እኮ ትበላልኝ ነበርኮ😭

photo content

መፀዳጃ ቤት ውስጥ የምትቆዩ ሰዎችን ኡዝር እየሰጠን ዝም አልን ሰው እንዴት ነው መፀዳጃ ቤት ውስጥ ስልክ የሚያወራው ከዚያም አልፎ ቲክቶክ የሚያየው ኧረ ወገን እያሰብን 🙌 አላህ ይጠብቀን መፀዳጃ ቤት ውስጥ ፊልምና ቲክቶክ እያዩ ሰውን አዛ ከማድረግ¡ መተዋወሱ ኸይር አለው ብዬ ነው 🙂

አላህን ተባረከ ወተዐላ ከተማመንክ ያለ ሀብት ባለሀብት ትሆናለህ
               ያ ሰላም 🤍 ✍ሸይኽ አህመድ አደም

ጥያቄ ለሴቶች እንደ አባታችሁ አይነት ወንድ ብታገኙስ ታገቡ ይሆን ከነ ምክንያት ተናገሩ👇