uk
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Відкрити в Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ʜᴀʟᴀʟ™

Канал ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 11 065 підписників, посідаючи 8 277 місце в категорії Релігія і духовність та 3 018 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 11 065 підписників.

За останніми даними від 04 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -196, а за останні 24 години на 5, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 8.80%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 6.32% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 974 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 700 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 19.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 05 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

11 065
Підписники
+524 години
-407 днів
-19630 день
Архів дописів
እኔ ምለዉ ጨረቃን ቤቴ ሳስገባት አለምን በምን ልታበሯት ነዉ 🙃

#አስታውስ!! ነገ ሰኞ ነው ነው የቻላችሁ ፁሙ!!

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

እኔ ; እራት ደረሰኮ እንብላ እሷ ; እሺ ተነስ እና አቅርብ ur reaction ? 🙃

አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ
አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ

አንደበትህ ካንተ በፊት እንዳይናገር ተጠንቀቅ! ​አንዳንዴ በንዴት የምንወረውራቸው ቃላት እንደ ጥይት ናቸው፤ አንዴ ከወጡ አይመለሱም፣ የሚወጉት ግን የልባችንን ትልቁን ክፍል ነው። ይህ ሰው ሊለወጥ የቻለው ያቺን ውድ ሴት ካጣት በኋላ ነው። መለወጥ ያለብን ሰዎች አብረውን እያሉ እንጂ ካጡን በኋላ መሆኑ ለራሳችን እንጂ ለነሱ ትርጉም አይኖረውም። #ወዳጄ! ንዴትህ ህይወትህን እንዳያበላሸው ተጠንቀቅ። የምትወዳቸውን ሰዎች በቃላት አትግደላቸው፤ ምክንያቱም መልካም ቃላትህ ላይደርሷቸው ወደማይችሉበት ርቀት ሊሄዱ ይችላሉና! ​"ንዴት ሲመጣ ዝምታን ልመድ፤ ምክንያቱም ቃላት መመለሻ የላቸውም።"❤️‍🩹
@Halal_post

ተለያይታቹ ማይረሳቹ ሰዉ ማግኘት ምነኛ መታደል ነዉ 🥲

Repost from N/a
📣 ሙስሊም ወንድ ተማሪ ነህ? መልስህ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንተ ነው ‼️ https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 መልስህ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቃለህ 🙂

. በሽተኛው አንዴ ከዳነ በኋላ... መጀመሪያ አሽቀንጥሮ የሚጥለው የዳነበትን 'መድኃኒት' ነው።" ​ Got me? ካልገባህ ደግመህ አንብበው!

ጆሊጁስ በፌስታል መድረሳ ወይ class ካላሳቹ ተበድላቹሀል 😌

📣ሙስሊም ወንድሜ/እህቴ! ይህን ቻናል ካልተቀላቀልክ⚠️ 😀 ታላቅ ነገር እያጣህ ነው ⚠️ ➡️ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍      ብቻ ተጫኑና ተቀላቀሉ👇👇 🛰𝐀𝐝𝐝 📌✅𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 ©️𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

ልጅቷ፡ "How much?" ባለሱቁ፡ "Fifty." ልጅቷ፡ "ማለት...15 ወይስ 50?" ​ለመሆኑ መጀመሪያውኑ ካልገባሽ ለምን በእንግሊዝኛ ትለፈልፊያለሽ?!😐

የቂያማ ቀን አስገራሚ ኪሳራ!💔 ​በቂያማ ቀን ለገዛ ወላጆችህ እንኳ አንዲት 'ሀሰና' (መልካም ስራ) ለመስጠት እምቢ ትላለህ... ​በተቃራኒው ግን በዱንያ ላይ ስታማውና ስትጠላው ለነበርከው ሰው፣ ያለህንም የሌለህንም መልካም ስራ በግዴታህ እጥፍ ድርብ አድርገህ ትሰጠዋለህ። ስለዚህ ምላስህን ጠብቅ!🙌

የ እቃቃ ባሌ ግን የት ነው ያለኸው ሳስበው ሳስበው ... አንተው ሳትሻለኝ አትቀርም ቅጠል ከትፌ በጭቃ ኬክ ሰርቼ ስሰጥህ እራሱ እኮ ትበላልኝ ነበርኮ😭

photo content

መፀዳጃ ቤት ውስጥ የምትቆዩ ሰዎችን ኡዝር እየሰጠን ዝም አልን ሰው እንዴት ነው መፀዳጃ ቤት ውስጥ ስልክ የሚያወራው ከዚያም አልፎ ቲክቶክ የሚያየው ኧረ ወገን እያሰብን 🙌 አላህ ይጠብቀን መፀዳጃ ቤት ውስጥ ፊልምና ቲክቶክ እያዩ ሰውን አዛ ከማድረግ¡ መተዋወሱ ኸይር አለው ብዬ ነው 🙂

አላህን ተባረከ ወተዐላ ከተማመንክ ያለ ሀብት ባለሀብት ትሆናለህ
               ያ ሰላም 🤍 ✍ሸይኽ አህመድ አደም

ጥያቄ ለሴቶች እንደ አባታችሁ አይነት ወንድ ብታገኙስ ታገቡ ይሆን ከነ ምክንያት ተናገሩ👇