ru
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Открыть в Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала ʜᴀʟᴀʟ™

Канал ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 11 065 подписчиков, занимая 8 277 место в категории Религия и духовность и 3 018 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 11 065 подписчиков.

Согласно последним данным от 04 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -196, а за последние 24 часа — 5, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 8.80%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 6.32% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 974 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 700 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 19.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 05 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

11 065
Подписчики
+524 часа
-407 дней
-19630 день
Архив постов
እኔ ምለዉ ጨረቃን ቤቴ ሳስገባት አለምን በምን ልታበሯት ነዉ 🙃

#አስታውስ!! ነገ ሰኞ ነው ነው የቻላችሁ ፁሙ!!

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

ዘፈን ሀላል ሆኖ አያውቅም especially የባድ ወልዶች ለማስታወስ ያህል ነገ ሐሙስ ነው 🙌

እኔ ; እራት ደረሰኮ እንብላ እሷ ; እሺ ተነስ እና አቅርብ ur reaction ? 🙃

አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ
አንዳንድ ሶላቶቼን ከጨረስኩ በኋላ መለስ ብዬ ሳያቸው እንዴት አርጌ ጎንበስ ቀና ብዬ እንደጨረስኩ እገረማለሁ። "እኔን ብሎ ሰጋጅ" ያረብ ሰግደሃል በለኝ

አንደበትህ ካንተ በፊት እንዳይናገር ተጠንቀቅ! ​አንዳንዴ በንዴት የምንወረውራቸው ቃላት እንደ ጥይት ናቸው፤ አንዴ ከወጡ አይመለሱም፣ የሚወጉት ግን የልባችንን ትልቁን ክፍል ነው። ይህ ሰው ሊለወጥ የቻለው ያቺን ውድ ሴት ካጣት በኋላ ነው። መለወጥ ያለብን ሰዎች አብረውን እያሉ እንጂ ካጡን በኋላ መሆኑ ለራሳችን እንጂ ለነሱ ትርጉም አይኖረውም። #ወዳጄ! ንዴትህ ህይወትህን እንዳያበላሸው ተጠንቀቅ። የምትወዳቸውን ሰዎች በቃላት አትግደላቸው፤ ምክንያቱም መልካም ቃላትህ ላይደርሷቸው ወደማይችሉበት ርቀት ሊሄዱ ይችላሉና! ​"ንዴት ሲመጣ ዝምታን ልመድ፤ ምክንያቱም ቃላት መመለሻ የላቸውም።"❤️‍🩹
@Halal_post

ተለያይታቹ ማይረሳቹ ሰዉ ማግኘት ምነኛ መታደል ነዉ 🥲

Repost from N/a
📣 ሙስሊም ወንድ ተማሪ ነህ? መልስህ "አዎ!" ከሆነ ይህ መልዕክት ላንተ ነው ‼️ https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 https://t.me/+Lzale7erLpFhZjg0 መልስህ አዎ ከሆነ ምን ትጠብቃለህ 🙂

. በሽተኛው አንዴ ከዳነ በኋላ... መጀመሪያ አሽቀንጥሮ የሚጥለው የዳነበትን 'መድኃኒት' ነው።" ​ Got me? ካልገባህ ደግመህ አንብበው!

ጆሊጁስ በፌስታል መድረሳ ወይ class ካላሳቹ ተበድላቹሀል 😌

📣ሙስሊም ወንድሜ/እህቴ! ይህን ቻናል ካልተቀላቀልክ⚠️ 😀 ታላቅ ነገር እያጣህ ነው ⚠️ ➡️ከሁድሁድ ዋቭ 𝐉𝐎𝐈𝐍      ብቻ ተጫኑና ተቀላቀሉ👇👇 🛰𝐀𝐝𝐝 📌✅𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 ©️𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver🕊

ልጅቷ፡ "How much?" ባለሱቁ፡ "Fifty." ልጅቷ፡ "ማለት...15 ወይስ 50?" ​ለመሆኑ መጀመሪያውኑ ካልገባሽ ለምን በእንግሊዝኛ ትለፈልፊያለሽ?!😐

የቂያማ ቀን አስገራሚ ኪሳራ!💔 ​በቂያማ ቀን ለገዛ ወላጆችህ እንኳ አንዲት 'ሀሰና' (መልካም ስራ) ለመስጠት እምቢ ትላለህ... ​በተቃራኒው ግን በዱንያ ላይ ስታማውና ስትጠላው ለነበርከው ሰው፣ ያለህንም የሌለህንም መልካም ስራ በግዴታህ እጥፍ ድርብ አድርገህ ትሰጠዋለህ። ስለዚህ ምላስህን ጠብቅ!🙌

የ እቃቃ ባሌ ግን የት ነው ያለኸው ሳስበው ሳስበው ... አንተው ሳትሻለኝ አትቀርም ቅጠል ከትፌ በጭቃ ኬክ ሰርቼ ስሰጥህ እራሱ እኮ ትበላልኝ ነበርኮ😭

photo content

መፀዳጃ ቤት ውስጥ የምትቆዩ ሰዎችን ኡዝር እየሰጠን ዝም አልን ሰው እንዴት ነው መፀዳጃ ቤት ውስጥ ስልክ የሚያወራው ከዚያም አልፎ ቲክቶክ የሚያየው ኧረ ወገን እያሰብን 🙌 አላህ ይጠብቀን መፀዳጃ ቤት ውስጥ ፊልምና ቲክቶክ እያዩ ሰውን አዛ ከማድረግ¡ መተዋወሱ ኸይር አለው ብዬ ነው 🙂

አላህን ተባረከ ወተዐላ ከተማመንክ ያለ ሀብት ባለሀብት ትሆናለህ
               ያ ሰላም 🤍 ✍ሸይኽ አህመድ አደም

ጥያቄ ለሴቶች እንደ አባታችሁ አይነት ወንድ ብታገኙስ ታገቡ ይሆን ከነ ምክንያት ተናገሩ👇