en
Feedback
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

Open in Telegram

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

Channel ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 11 298 subscribers, ranking 16 992 in the News & Media category and 2 966 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 11 298 subscribers.

According to the latest data from 08 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -138 over the last 30 days and by 1 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 8.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.82% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 931 views. Within the first day, a publication typically gains 770 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 5.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

11 298
Subscribers
+124 hours
-347 days
-13830 days
Posts Archive
One such example with gross human rights violations is the genocidal regime of @AbiyAhmedAli in Ethiopia, who should be in The Hague facing charges of committing #AmharaGenocide . As we speak he is waging a genocidal war using Rape as a weapon of war. https://www.bbc.com/news/articles/cx2p8dpw1rwo

#ፍልስጤማውያንን የጋዛ ነዋሪዎች በኢትዮጵያ ስለማስፈር ከኢትዮ መንግስት አዎንታዊ መልስ ተገኝቷል ተባለ። ቀኝ አክራሪው የእስራኤል የብሔራዊ ደኅንነት ሚኒስትር ኢትማር ቤን ጋቪር ባዘጋጁት ዕቅድ ከጋዛ የሚወጡ ፍልስጤማውያንን ሊቀበሉ ይችላሉ ተብለው ከተለዩ አገሮች መካከል ኢትዮጵያ እንደምትገኝበት የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘገበ። ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ቱርክ፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎና የአረብ ሃገራት ፍልስጤማውያንን ሊቀበሉ ይችላሉ ተብለው በሚኒስትሩ ሰነድ ውስጥ ከተጠቀሱት መካከል ናቸው። ቤን ጋቪር ትናንት ሐሙስ ይፋ ያደረጉት ዕቅድ በሁለት ዓመታት ጦርነት ከወደመው የጋዛ ሠርጥ ፍልስጤማውያንን በፈቃደኝነት ወደ ሌሎች ሃገራት ለማዛወር ያለመ ነው ተብሏል። መሰል ዕቅዶች ሲቀርቡ የአሁኑ የመጀመሪያ ባይሆንም በተደጋጋሚ ጠንካራ ዓለም አቀፍ ውግዘቶች ሲገጥማቸው ቆይቷል። የጀርመን ዜና አገልግሎት የቤን ጋቪርን ቢሮ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ሥራውን የሚያከናውን ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ለማቋቋም የታቀደ ሲሆን ከጋዛ የሚፈናቀሉ ፍልስጤማውያንን ሊቀበሉ ይችላሉ ከተባሉ ሃገራት ጋር ሥምምነት ይደረጋል። በዕቅዱ መሠረት አብዛኞቹ የጋዛ ነዋሪዎች በሰባት ዓመታት ውስጥ ጥለው እንዲወጡ መታቀዱን የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘገባ ይጠቁማል። ቤን ጋቪር ዕቅዱ ተግባራዊ በሚደረግበት የመጀመሪያ ዓመት 250,000፤ በሦስት ዓመታት 1.1 ሚሊዮን እንዲሁም በሰባት ዓመታት 1.9 ሚሊዮን ፍልስጤማውያን ከጋዛ ለቀው እንዲወጡ መታቀዱን እንደገለጹ የጀርመን ዜና አገልግሎት ዘግቧል። ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ 3.5 ቢሊዮን ዶላር እንደሚፈጅ ቢገመትም ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ተጨማሪ 16 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል። ይሁንና እስካሁን አንድም አገር ዕቅዱን በይፋ ለመተባበር በይፋ ፈቃደኛ አልሆነም። በውስጥ የተደረጉ ንግግሮችን ታሳቢ በማድረግ የሀገራት ዝርዝር ሲወጣ ኢትዮጵያ ተጠቅሳለች። DW Amharic ድል፣፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! ጳጉሜ 4/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh#

🟥በ26/01/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በፍቸ እና ገብሩ ጉራቻ መሀከል ደገም የሚባል ልዩ ቦታ ላይ ከቀኑ 10 ሰአት የታጠቁ ወንበዴዎች ሹፌር እና ረዳቱን ገድለዋል። ሞት 2 🟥በ26/01/2017 ዓ/ም በአማራ ክልል በጎንደር ታች አርማጭሆ ኩርቢ አካባቢ 1 ሾፌር ታግቶ ተወስዷል :: እገታ 1 🟥በ 16 /01/2017 ከመሸ በአማራ ክልል ከወረታ እና ሀሙሲት መሀከል በሚገኘው ጉማራ አካባቢ አንድ ሾፌር ተገድሏል። ሞት1 🟥በ 13/01/2017 ከቱሉቦሎ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት አጨበር የሚባል ጉራጌ ዞን አቅራቢያ ትላንትና ከቀኑ 9 ሰአት የህዝብ ተሽከርካሪ አቃጥለውታል 20 ሰዎች አግተው ወስደዋል። እገታ 20 🟥በ10/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ደራ አካባቢ ጌታቸው መገርሳ የተባለን ሹፌር አግተው 1,000,000 ብር ከተቀበሉ በኋላ ገድለውታል። ሞት1 🟥በ05/01/2017በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን አለምሳጋ ላይ የታጠቁ አካላት መኪናውን በማስቆም ተሳፋሪን በመዝረፍ ሹፌሩን በጥይት ገድለዋል። ሞት1 🟥በ05/01/2017 በደቡብ ኢትዮጽያ ክልል አላባ ቄረንሶ የሚባል ልዩ ቦታው ወደ ወላይታ መውጫ 5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሙዝ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ አሽከርካሪ በዘራፊዎች በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ04/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2 ይህንን በዝርዝር ይዘን ብቅ ያልንበት ምክንያት የጉዳታችን የበደል የሞታችን መጠን ምን ያህል እንደሆነ በማሳየት የሚመለከተው አካል ትኩረት ሰጦ ችግሮቻችን እንዲቀርፍ ግድያውን እንዲያስቆም ለማመላከት ነው። ፎቶው በግፍ በስራ በጉዞ ከተገደሉት ውስጥ በጥቂቱ ነው ነፍስ ይማርልን። ፍትህ ፍትህ ፍትህ #ድል፣፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! ጳጉሜ 3/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh#

🟥በ 25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል በወለንጪቲ እና መተሀራ መሀከል ልዩ ቦታው ሀሪቦና የሚባል ቦታ ላይ የታጠቁ ወንበዴዎች ጥላሁን የሚባልን ሾፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ 19/04/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ከሳንጃ ከተማ በቅርብ ርቀት አንድ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ 18 /04/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን ከመሸንቲ እና መራዊ መሀከል ቆጥቆጥማ ላይ 2 የካሶኒ ሾፌሮች ታፍነው ታግተው ተወስደዋ። እገታ 2 🟥በ18/4/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረታቦር ወረታ መሀከል ከአለም በር እና ወጅ መካከል አንድ የቦቴ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ18/4/2017 በአማራ ክልል አንድ የቦቴ ሾፌር ከጎንደር ጭልጋ ገንዳውሀ መተማ መንገድ ልዩ ስሙ ደረቅ አባይ የሚባል ቦታ ላይ በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 15/4/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከጋይንት ወጣ ብሎ ጨጨሆ ወርቅ ዋሻ የሚባል አካባቢ 2 ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው ታግተዋል። እገታ 4 🟥15 /04 /2017 በአማራ ክልል ማህከላዊ ጎንደር ማክሰኝት እና ፀዳ መሀከል ረዳቱ በዘራፊዎች በጥይት በመመታቱ ህይወቱ ሲያልፍ ሾፌሩ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኝ ነበር። ሞት 1 🟥በ 17/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ ከነጋዴ ባህር እና ገንዳዋ ማህከል ኩመር የሚባል ከተማ አንድ የተሳቢ ሾፌር እና ረዳት ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 17/04/2017 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሸ መሀል አራት ሾፌሮች መገደላቸውን ሁለት ሾፌሮች የት እንደደረሱ አለመታወቁን አንድ ቆስሎ መትሀራ ህክምና ላይ መሆኑን መረጃ ደርሶናል :: ሞት 4 እገታ 2 🟥በ 13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ገብረጉራቻ አካባቢ የአንድ አውቶብስ ተሳፋሪዎች እና አንድ ሌላ የተሳቢ ሾፌርን አግተው ወስደዋል። 1 ሙሉ አውቶብስ ተሳፋሪ 43 ሰው 2 ሾፌር 🟥በ11/04/2017 ከሶረቃ እና ዳንሻ መሀከል ማይደሌ የሚባል አካባቢ 2 ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር እና አለም በር መሀከል አንድ የተሳቢ እና የ FSR በድምሩ 2 ሾፌሮችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከመተሀራ ወለንጪቲ መንገድ አንድ የሲኖ ገልባጭ አሽከርካሪ ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ11/04/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ደምበጫ እና የጨረቃ መሀከል ጠዋት 1:40 ላይ የካሶኔ ሾፌር በወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ11/4/2017ዓ.ም በጋንቤላ ክልል ድማ ወደ ካፋ ዞን ጨና ወረዳ ጭነት አራግፎ እየተመለሱ ባለበት ሁኔታ 1ሾፌር እና ረዳት በወንበዴዎች በጥይት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ02/04/2017 በአማራ ክልል ታጭ አርማጭሆ ዞን ፈረስ መግሪያ ከተማ ላይ አንድ የገልባጭ ሴኖ ሾፌር አግተው ከወሰዱ በኋላ 120,000 ብር ከቤተሰብ ተቀብለው ረዳት እና ሾፌሩን ገድለው ጥለዋቸዋል :: ሞት 2 🟥በ05/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ጭልጋ (አይከል) መሀከል 2ሾፌሮች 2 ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴወች ተገድለዋል :: ሞት 4 🟥04/04/17በአማራ ክልል ከእንፍራዝ እና አርኖ መሀከል ጉዛራ አካባቢ ሾፌር ረዳቶች ታግተዋል። እገታ 2 🟥02/04/2017 በትግራይ ክልል ከመቀሌ ወደ ወልድያ መስመር በመጓዝ ላይ የነበረን አሽከርካሪ ሂዋኔ ወጣ ብሎ በላንድ ክሩዘር መኪና የተደራጁ ሽፍታ መፍቻ ስጠን ብለው በማስቆም ገንዘባቸውን ዘርፈው እሱ አልበቃ ብሎ ጫካ አስገብተው ግድያ ፈፅመዋል። ሞት 1 🟥በ 01/04/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ አሸሬ ባለው የመንገድ ክፍል 2 አሽከርካሪዎች ሲታገቱ አንደኛው በጥይት ጎማው እና ሞተሪኖ ተመቶበት ሊያመልጥ ችሏል :: እገታ 2 🟥01/04/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል የፊት ጎማ በመምታት ሾፌሩን በማገት ወስደዋል። እገታ 1 🟥0//04/ 2017 በአማራ ክልል ጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከደጎማ ወደ ማክሰኝት በመምጣት ላይ ያለን 1 አሽከርካሪ ዘራፊ አጋቾች በጥይት ገድለውታል። ሞት 1 🟥29/03/2017 በአፋር ክልል አዋሽ 7 እና መተሀራ መሀል ብሬከሩ ላይ መከላክያ በቅርብ ርቀት ባለበት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥24/03/17 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ መሀከል በትናንትናው ዕለት ሁለት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ22/03/2017 ከአዋሽ ሚዛን ኬላዎችን እንዳለፍን ወደ ቦርደ መንገድ 4 ሾፌሮች በወንበዴዎች ታፍነው ታግተው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ21/03/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ እና በፈንድቃ መሀከል አንድ ሾፌር ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 10/03/2017 በትግራይ ክልል ሽረ አቅራቢያ በለስ የሚባል አካባቢ ዘራፊወች ቢራ ጭኖ እየተጓዘ የነበረ ሹፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ02/03/17 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሽ መሀል 4 ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 3/02/2017 በአማራ ክልል ባ/ዳር እና መሸንቲ መሀል ሁለት ሹፌሮች ታግተዉ ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ18/02/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ከተማ በ25 ኪሎ ሜትር ርቀት በሱሉሉታ እና በጫንጮ መካከል የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አሳፍሮ ይሄድ የነበረን ፐብሊክ ባስ ሾፌሩን በመግዳል አውቶብስ ውስጥ የነበሩትን በሙሉ አፍነው ወስደዋል። ሞት 1 1 ሙሉ ባስ እገታ 33 🟥በ17/02/2017 በኦሮሚያ ክልል በመተሀራ እና ወለንጪቲ መሀከል ሀሪቦና የሚባል ልዩ ቦታ ላይ በታጠቁ ዘራፊወች ሹፌሩ ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል ረዳቱ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኛል :: ሞት 1 🟥በ14/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ጭሮ ወጣ ብሎ አልበረከቴ ቁልቁለት ላይ ኬላውን ወረድ ብሎ በዴሳ መገንጠያ ወደታች 4 ሾፌፎችን ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥14/02/2017 ዛሬ በአማራ ክልል ከገንዳውሀ ጭልጋ መሀከል ከነጋዴ ባህር ወጣ ብሎ ኩመር አካባቢ የታጠቁ ዘራፊዎች በከፈቱት ተኩስ አንድ የተሽከርካሪ ረዳት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 በ12/02/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከክምር ድንጋይ ደብረ ታቦር መንገድ ጋሳኝ መግቢያ ካለው ክሬሸር ላይ 3 የካሶኒ ሾፌሮች ከእነ ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 🟥በ11/02/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም አባይ በርሀ ኩራር አካባቢ 1 የ FSR ከነረዳቱ ታግቶ ዛሬ ከፍተኛ ገንዘብ ተከፍሎ መለቀቃቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ10/02/2017 ዓም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ከአዲስ አበባ ቡና ጭኖ በመምጣት ላይ ባለበት ሂደት ፍኖተ ሰላም አካባቢ በዘራፊ ወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ05/02/2017 በደቡን ክልል ከሀላባ እና ከአድሎ መሀል ዘራፊ ወንበዴዎች እርሱን በጥይት ህይወቱን አጥፍተው መኪና ላይ ያገኘትን ንብረት ዘርፈው ሄደዋል :: ሞት 1 🟥በ04/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2

🟥በ01/07/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከጎንደር መተማ መንገድ ላይ ደረቅ አባይ በሚባለው አካባቢ የታጠቁ ዘራፊወች በጥይት ገድለውታል :: ሞት 1 🟥29/06/2017 በአማራ ክልል ወሎ ባቲ ልዩ ጎጥ ቆረማ የሚባል አካባቢ የአምቡላንስ ሹፌር በታጠቁ አካላት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ29/06/2017 በአማራ ክልል ከጋይንት ደብረ ታቦር ማህከል ጋሳኝ ከተማ ላይ 7ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል :: እገታ 7 🟥በ27/06/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አበይ በርሀ ኩራር ልዩ ስሙ ከገብርኤል ዝቅ ብሎ አንድ የሐበሻ ቢራ የጫነ ሹፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ25/06/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከወረታ ደብረ ታቦር መንገድ ወጂ ላይ መንገዱን በተሽከርካሪ ሙሉ ለሙሉ በመዝጋት 28 ረዳት እና ሾፌሮችን አግተው ወስደው ከ10 እስከ 50 ሽህ ብር አስልከው ለቀዋል። እገታ 28 🟥24/06/17 በአማራ ክልል ደብረ ታቦር ወጣ ብሎ ኬላ አለ እሱን 2 ኪሎ ሜትር ርቆ አንድ የተሳቢ ሽፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ24/06/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከወረታ አለም በር መሀል ወጂ ተብሎ በሚጠረው ከተማ ዳር 1 ሾፌር ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ20/06/2017 በአማራ ክልል ከምስራቅ ጎጃም ዞን ከደንበጫ ማርቆስ መንገድ 2 የ ካሶኒ ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ20/06/2017 በኦሮሚያ ክልል ከዝዋይ ሞጆ ፈጣን መንገድ ቆቃ ድልድዩን ትንሽ አለፍ እንዳልን 1 የአይሱዙ ሾፌሩንም ረዳቱንም አግተው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 19/06/2017 በአማራ ክልል በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ሹፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ10/06/2017 በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እና እንፍራዝ ሰብአ አካባቢ 1 ሹፌር 2 ረዳቶችን አፍነው አግተው ይዘው ሄደዋል የአንደኛው መኪና ሹፌር ሩጦ ሲያመልጥ ረዳቱን ይዘው ሄደዋል መኪናውን በቆመበት ሳልባቲዮውን ጎማውን በጥይት መተውታል። እገታ 3 🟥በ10/06/2017 ከመተሀራ ወደ አዋሽ ስትወጣ የመጀመሪያው ብሬከር ልደርስ ስትል አንድ የቲማንቲም አይሱዙ እና የዶልፊን በሽፍታ ተመተው የተረፉት ታግተዋል።:: ሞት 2 እገታ 10 🟥በ08/06/2017 በኦሮሚያ ክልል በመትሀራ እና አዋሽ 7 መሀከል የአምቡላንስ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 07/06/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ፍልውሀ አካባቢ የህዝብ ተሽከርካሪ ለማገት ሲሞክሩ መኪናው ሊያመልጥ ሲሞክር አጋችች ጥይት በመተኮስ የአንድ ተሳፉሪን ህይወት አትጥፍተዋል :: ሞት 1 🟥በ06/06/2017በአማራ ክልል ታች አርማጭሆ አሸሬ ከተማ ተገንጥለህ ዶጋው /ጭርክኝ/ የሚባል አካባቢ አንድ ሹፌር ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 05/06/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መስመር አውላላ አካባቢ አንድ የኦባማ ሹፌር እና ረዳት አግተው ብር ከተቀበሉ በኋላ ሾፌር እና ረዳቱን በአሳዛኝ ሁኔታ ገለዋቸዋል :: ሞት 2 በ30/05/2017 ከጎንደር -ደባርቅ መስመር ገደብየ አካባቢ የህዝብ መኪና አባዱላ ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ 27/05/2017 ከሶሮቃ እርጎየ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር በዘራፊዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥28/05/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ደባርቅ ባለው የመንገድ ክፍል በወቅን እና በገደብየ መሀከል 2 የቦቴ ሾፌሮች በዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል እገታ 2 🟥በ22 /05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አባይ በርሀ ከድልድዩ ወደ ደጀን ባለው የመንገድ ክፍል ኩራር ዝቅ ብሎ ገልባጭ ሊሳን አስቁመው ሹፌሩ እሮጦ አመለጠ አብሮት የነበረውን ጓደኛውን አግተው ይዘውት ሄደዋል። እገታ 1 🟥በ22/05/2017 በአማራ ክልል በደብረ ታቦር አለም በር መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል አለም ሳጋ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ 2 የተሳቢ 1 የአይሱዙ ሹፌር በዘራፊወች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 3 🟥በ19/05/2017 ዘይት ጭኖ ከባህር ዳር ወደ ጎንደት እየተጓዘ የነበረ አይሱዙ መኪና ከባህር ዳር ወጣ ብሎ ጎምባት አካባቢ ሹፌር እና ረዳቱን በማፈን መኪናውን ባህር ዳር ወስደው ጭነቱን አራግፈው አቁመውት ሄደዋል :: እገታ 2 🟥በ 19/05/2017 አዳርቃይ ከተማ መግቢያ ላይ ልዩ ስሙ እንዞ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ 2 ካሶኒ የ2 Fsr ሹፌሮቹ እና ረዳቶቹ ታግተው ተወስደዋ። እገታ 8 🟥በበ15/05/2017 በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና በሙሴባምብ መሀከል 1 FSR ሾፌር በዘራፊወች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ013 /05/2017 በሳንጃ እና አሸሬ ማህከል ከአሸሬ ወጣ ብሎ አንድ የካሶኔ ሾፌር ላይ ዘራፊወች ለማገት ባደረጉት ሙከራ ሾፌሩን በጥይት መተውታል ሆስፒታል በህክምና ላይ ይገኛል :: ጉዳት 1 🟥በዚሁ እለት በ13/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ሙሴባምብ መሀል አንድ የህዝብ ተሽከርካሪ አባዱላን በማስቆም ሾፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥ዛሬ በ14/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል አንድ ኤክስኪዩቲቭ የቤት መኪና ይዞ እየተጓዘ የነበረን ነጋዴ ለማፈን ባደረጉት ሙከራ በጥይት ተኩሰው ገድለውታል :: ሞት 1 🟥በ13/05/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን መሸንቲ ከተማ አካባቢ 2 ሾፌሮችን በማገት 2ቱ መኪኖች አንዱ ሰሊጥ አንዱ በቆሎ የጫኑ ሲሆን መኪኖች በሌላ ሾፌር ተነድተው የት እንደተወሰዱ ማወቅ አልተቻለም። እገታ 2 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍልቅልቅ ወደ ደጀን ይጓዝ የነበረ ሾፌር አባይን ተሻግሮ ኩራር አካባቢ ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን በሀሙሲት እና በወረታ መሀከል ጉማራ አካባቢ 2 የቦቴ ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ2 🟥በ7/05/2017 ከመተማ ጎንደር መንገድ አውላላ አካባቢ በሽፍቶች በተተኮሰ ጥይት የሹፌሩ እና የ2 ተሳፋሪዎች ህይወት ማለፉን አልፏል ግድያ 3 🟥በ 09/05/2017 ከ አጣዬ ወደ ማጀቴ ሽንኩርት ለመጫን እየሄደ የነበረ አሽከርካሪ በወንበዴወች ጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል ሞት 1 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ መሀከል 1 አሽከርካሪ ተገድሏል ሞት 1 🟥በ02/05/2017 በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ከነቀምቴ ከተማ አቅራቢያ ከ24 ወጣ ብሎ 5 የተሳቢ ሾፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 5 🟥02/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ ባለው የመንገድ ክፍል 5 ቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል። እገታ 5 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ 1 ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ03/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በደብረ ታቦር እና ጋሳኝ መሀከል ልዩ ስሙ ሎሚዱር የሚባል አካባቢ 5 ከነዳጂ አመላላሽ የቦቴ ሹፌርች በዘራፊ ታግተዋል። እገታ 5 🟥24/04/17 በዛሬው ዕለት ከጎንደር ባህር ዳር ባለው የመንገድ ክፍል እንፍራንዝ አካባቢ ከጠዋቱ 1 ሰአት 2 አሽከርካሪዎች ታግተው መወሰዳቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከያያ ጉሌ ወደፊቼ በመጓዝ ላይ እያለ ነው የተገደለው አሸብር ተስፋዬ የሚባል ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1

🟥በ15/09/2017 ዓም በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍኖተ ሰላም ከተማ በ3 ኪሎ ሜትር እርቀት ውስጥ ከሆዳንሽ ፍኖተ ሠላም መሀል 2 ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ14/09/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር በጋይንት እና በጨጨሆ ማኅከል አውራጂት የሚባል ቦታ ሾፌር እና ረዳት ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ13/09/2017 ከደብር ብርሀን ለሚ ናሽናል ስሚንቶ ፋብሪካ በሚወስደው መንገድ ላይ ፒስታውን ለመጨረስ በግምት 3ኪሎሜትር ሲቀር በ 12 አሽከርካሪዎች በዘራፊዎች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 13/09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ አንድ ህዝብ የጫነ አባዱላ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ሙሉ ተሳፋሪ አይምባ ወጣ ብሎ ታግተው ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 15 🟥በ 12/09/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከአለም በር ደብረታቦር ጋሳኝ መሀከል 6 አሽከርካሪዎች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 6 🟥በ12/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋይንት መሀል ጋሳኝ አካባቢ ሁለት የካሶኔ ሹፌር ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 12/09/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን አንድ የካሶኒ ሹፌር ከ ባህርዳር አዴት ባለው መንገድ ክፍል በአጋቾች ተወስዷል ። እገታ 1 🟥በ 12/9/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን አለም ሳጋ ላይ 5 የሎቤድ ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 5 🟥በ02/09/2017 ዓም ከዳንሻ አብደራፊ መንገድ በዲቭዢን 8 ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻችው ታግተው ተወስደዋል። እገታ 16 🟥በ01/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን አለም ሳጋ ላይ 3 ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 27/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ጨጨሆ ጋይንት መንገድ 1 ነዳጅ የጫነን ቦቴ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ25/08/2017 በአማራ ክልል ማኅከላዊ ጎንደር ከሶሮቃ እርጎየ በሚገኘው የመንገድ ክፍል 1 የሲኖ ቸልቶ 1 የተሳቢ ሾፌር በድምሩ 2 ሹፌሮች ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ 26/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር ከአሸሬ ሳንጃ ማህከል ባለው የመንገድ ክፍል 1 የአይሱዙ አሽከርካሪ ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 27/08/2017 ዓም በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ቁጥር 1 አካባቢ 1 ሹፌርእና 1 ረዳት በዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ19/08/2017 ወልቂጤ ዙሪያ በተለምዶ ዋቤ ጫካ ቸሀ ወንዝ አካባቢ ከምሽቱ 3:00 አንድ የአይሱዙ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥ዛሬ በ08/08/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እንፍራዝ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥6/8/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን አባይ በርሀ ድልድይ ኩራር ለመድረስ 2 ኪሎ ሜትር ሲቀር 2ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/07/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በወለንጪቲ እና መትሐራ መሀከል በወንበዴወች ታፍኖ ተወስዶ ተገድሎ ተገኝቷል። ሞት 1 🟥በ28/07/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጃንአሞራ ደባርቅ መንገድ ሲጓዝ ምጭቢ የሚባል ቦታ በጥይት ተመቶ ህክምና ሲሄድ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ29/07/2017ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ከጎንደር ደባርቅ መንገድ አምባ ጊዮርጊስ ወጣ ብሎ 44 ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አራት ሹፌሮችን አግተው ወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 01/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር አለም በር መሀከል አለም ሳጋ ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 12 ሹፌሮች ታግተዋል እገታ 12 🟥በኦሮሚያ ክልል በጎሃ ፂዮን እና ቱሉ ሚልኪመሀከል በ27/07/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከጎሀፂዮን የታጠቁ ሀይሎች 21 የሚሆኑ ተሳፋሪወችን አፍነው መውሰዳቸውን 4 የሚሆኑ ተሳፋሪዎችን በጥይት መገደላቸው መልዕክት ደርሶናል። ሞት 4 🟥በ23/07/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ወረታ ባለው የመንገድ ክፍል አለምሳጋ ላይ መኪና በማስቆም ሹፌር እና ረዳቱን አፍነው መውሰዳቸውን መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ21/07/2017 በአማራ ክልል በአዊ ዞን አስተዳደር ከቻግኒ ዚገም መንገድ ብራንዲ የሚባል አካባቢአሽከርካሪ እና ረዳት አግተው ለመውሰድ ሲሞክሩ ሹፌሩ ሲያመልጥ ረዳቱን ይዘውት ሄደዋል። እገታ 1 🟥በ 22/07/2017 ዓም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከገንዳውሀ ጭልጋ መሀከል ከ 5 መኪኖች 17 ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 17 🟥20/07/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከጋይንት ክምር ድንጋይ መሀከል ጎንጎብ ላይ ከጂቡቲ ነዳጂ ጭነው እየመጡ ያሉ 2ቦቴወች በጥይት ተመተው ነዳጃቸው እየተደፋ ይገኛል አንድ ሹፌር በጥይት ተመቶ ሆስፒታል ሲገባ 2 አሽከርካሪወች በዘራፊ ወንበዴወች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ19/07/2017 ከ ዳንሻ አብደራፊ መንገድ በዲቪዢን መንገድ 3 ሹፌር አንድ ረዳት ታፍነው በዘራፊ ወንበዴወች መወሰዳቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 4 🟥በ 18/07/2017 በአማራ ክልል ከአሸሬ እና ሶሮቃ መሀከል ሸምበቂት ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል ዘራፊ ወንበዴወች የህዝብ እና ሌሎች መኪኖች ተሳፋሪ ሹፌር ረዳቶችን ንብረት በመዝረፍ አንድ የቢራ መኪናን አጃቢ በመግደል አምልጠዋል :: ሞት 1 🟥በ13/7/2017 ከምሽቱ 2:40 ላይ በኦሮሚያ ክልል ወለንጪቴ ከተማ ከሚገኘው የሽ ማደያ የነዳጂ ሰልፍ ይዞ ባለበት ሂደት የታጠቁ አካላት በመምጣት ከመኪና አውርደው በጥይት ገድለውታል። ግድያ 1 🟥በ 11/07/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከነጋዴ ባህር ወደ ገንደውሃ መስመር ይጓዝ የነበረን የህዝብ አባዱላ ሚኒባስ ተሽከርካሪን በማስቆም 7 ሰዎችን አግተው ከጥዋቱ 4:00 ሰአት መወሰዳቸውን መልህክት ደርሶናል :: እገታ 7 🟥በ08/07/2017 በኦሮሚያ ክልል ከፍቸ እና ጎሀፂዮን መሀከል የህዝብ አውቶብስ ሙሉ ተሳፋሪወች አሊደሮ የሚባል ልዩ ቦታ ላይ በታጠቁ ሀይሎች ታፍነው ተወስደዋል :: 1 ሙሉ ባስ እገታ -43 🟥በ05/07/2017 ከለሚ ስሚንቶ በመጫን በመጓዝ ላይ ባለበት በኦሮሚያ ክልል ሙከጡሪ ለመግባት 5 ኪሎ ሜትር ሲቀረው የታጠቁ ወንበዴወች 1 ሹፌር ሲገደል 1 ፒክአፕ ሹፌር እና አንድ 1 ሲኖ ገልባጭ ሹፌር ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 ሞት 1 🟥በ04/07/2017 በአማራ ከገንደውሃ ሽንፍ መስመር የኦባማ ሾፊርና ተሳፍሪ በወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል በተመሳሳይ ከደለሎ ገንደውሀ የ FSR ሾፊርና ተሳፍሪ ታፍነው ተወስደዋል በወንበዴዎች። እገታ 4 🟥በ04/07/2017 ዓም በ በአማራ ክልል ከሶሮቃ አብርሀጂራ መንገድ በሶሮቃ እና እርጎየ ማህከል ባለው የመንገድ ክፍል 1 የባጃጂ 1 የካሶኔ 1 የኦባማ አይሱዙ በድምሩ 3 ሹፌሮች በወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ03/07/2017 አጣየ ከመድረሳችን በፊት ባለችው ጃራ በምትባል ልዩ ቀበሌ ሹፌር እና ረዳት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ02/07/2017 ከዳንሻ ዲቪዢን መገንጠያ ባለው የመንገድ ክፍል ካዛ ወንዝ ድልድይ አለፍ ብሎ አንድ ሹፌር ታግቶ መወሰዱ መረጃ ደርሶናል :: እገታ 1

🟥በ 29/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከነጆ መንዲ መንገድ ጎሪ ኣከባቢ ሁለት የተሳቢ ሾፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው በታጠቁ ዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥27/12/2017 በማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጉራጌ ዞን ጊቤ በርሀ ታግተው ከነበሩ 2ቱ ተሳፋሪዎች ተገድለው ዋቤ ወንዝ ዳር ተጥለዋል። ሞት 2 🟥በ 25/11/2017 በ ማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል በጉራጌ ዞን ጊቤ በርሀ አይነስውራን አካባቢ ሹፌር ረዳትን ጨምሮ 2ቱ ተሳፋሪዎች ታግተዋል። እገታ 4 🟥በ25/11/2017 ዓም ከ ጅጅጋ ህዝብ ጭኖ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ አውቶብስ መኢሶ አለፍ ብሎ በታጠቁ ሰወች በተተኮሰ ጥይት አንድ ተሳፍሪ ጭንቅላቷ ላይ ተመታ ሂወቷ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 24/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከደባርቅ ዛሪማ ባለው የመንገድ ክፍል ድብበሀር ወረድ ብሎ አሽከርካሪውን በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 23/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እንፍራንዝ መካከል ጣራ ገዳም ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 2 ሹፌሮች በአጋች ዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 23/11/2017 በኦሮሚያ ክልል ፍቸ ወጣ ብሎ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ማርቆስ የሚጓዝ የህዝብ ባስ ኢስት ሴመንት ፋብሪካ አካባቢ በጥይት ተመቶ የሹፌሩ ህይወት አልፏል። ሞት 1 🟥በ 18/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር ከአብርሀጅራ ወደ ሶሮቃ መንገድ አሪዳ የሚባል ቦታ 1 ሹፌር አንድ ተሳፋሪ ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ 17/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ እና ጃናአሞራ መሀል ባለው የመንገድ ክፍል ጨነቅ የሚባል ልዩ ቦታ ላይ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 17/11/2017 ድሬ ደዋ መንገድ በአሰቦት እና አዋሽ ሚዛን መሀከል 2 ሹፌር እና 2 ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ12/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ ሰራባ ዝቅ ብሎ ባለው የመንገድ ክፍል 6 የተሳቢ 1 የአይሱዙ ሹፌር እና ረዳቶች ታግተዋል። እገታ 14 🟥በ 11/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከማክሰኝት እና ከአዲስ ዘመን መሀል ባለው ጣራገዳም ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 1 ሾፌር በጥይት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 11/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ወለንጪቲ ለመግባት ትንሽ ሲቀረው 1 ሹፌር በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥02/11/2017 በማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጉራጌ ዞን ጊቤ መንገድ አንድ የቤት መኪና ሹፌር ታፍኖ ተመስዷል። እገታ 1 🟥በ 23 /10/2017 በኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ወደ አሶሳ ኤክስካቬተር ጭኖ እየሄደ የነበረ ሹፌር ከነቀምቴ 5 ኪሎ ወጣ ቦ በወንበዴዎች ተገድሏል። ግድያ 1 🟥በ 20/10/2017 በኦሮሚያ ክልል ውስጥ አንቦ ኣለፍ ብሎ ጌዶ ሚባል አከባቢ በሽፍቶች 1 ሹፌር ተገድሏል። ግድያ 1 🟥20/10/2017 በኦሮሚያ ክልል ከያዩ ፊንጫ መንገድ በታጠቁ ወንበዴወች 1 ሹፌር ተገድሏል። ግድያ 1 🟥በ19/10/2017 ደብረ ብርሀን መስመር ከሰንቦ ወደ ምንጃር የሚያስወጣው መንገድ ሀገረ ማርያም ላይ 1 ሾፌሮች እና ረዳት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ18/10/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከአብርሀጂራ መተማ መንገድ አብደረግ የሚባል አካባቢ 1 ሹፌር በጥይት ህይወቱ አልፏል ሌሎች ታግተው ተወስደዋል። ሞት 1 እገታ 7 🟥በ18/10/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ አይከል ወጣ ብሎ 2 ሹፌሮች 2 ረዳቶችን ታግተው ወስደዋቸዋል። እገታ 4 🟥በ18/10/2017 ዓም በአማራ ክልል ከሶሮቃ አብረሀጂራ መንገድ እርጎየ አካባቢ 3 የኦባማ 2 የ FSR ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው በድምሩ 10 ሹፌር እና ረዳቶች በአጋች ዘራፊዎች ታግተው ተወስደዋል እገታ 10 🟥በ16/10/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ መቃ ተብሎ የሚጠራ መንደር ላይ 21 ሹፌር እና ረዳቶች በጥይት ተገድለዋል። ሞት 16 🟥በ 14/10/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ከደብረ ማርቆስ እና አማኑኤል ማህከል 1ሹፌር ከእነ ረዳቱ ታግተው ተወስደዋል ። እገታ 2 🟥በ 09/10/2017 በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በመተከል ዞን በቡለን ወረዳ 9 ሹፌሮች ታግተዋል። እገታ 9 🟥በ 07/10/2017 በአፋር ክልል በአዳይቱ እና ገዋኔ መሀል ባለችው ያንጉዲ የሚባል ኬላ ያለበት ቦታ ላይ አንድ አባዱላ ሚኒባስ ሹፌር በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 በ 04/10/2017 ዓም በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ፈለገ ብርሀን ወጣ ብሎ ጭየ የሚባል አካባቢ አንድ የ fsr አሽከርካሪ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 26/08/2017 ዓም ሻሸመኔ ለመድረስ ትንሽ ኪሎ ሜትር ሲቀረን መሳሪያ የታጠቁ ስዎች በማስቆም ረዳት ሹፌር በማገት መኪና ከነጭነት ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 03/10/2017 ዓም ከጃዊ ወደ ፖዊ ሲጓዝ ከጃዊ ትንሽ ወጣ ብሎ የተሳቢ ሹፌሩን የታጠቁ አካላቶች አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ 04/10/2017 ዓም በአፋር ክልል ገዳማዊቱ አካባቢ የህዝብ አውቶብስ በጥይት ተመቶ የአንድ ተሳፋሪ ህይወት አልፏል። ሞት 1 🟥በ 03/10/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ከጎንደር እና ደባርቅ መሀከል 44 የሚባል ቦታ ላይ 2 አሽከርካሪዎች ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ 25/9/2017 በምዕራብ ጉጅ ዞን በቀሪጫ ወረዳ አንድ አሽከርካሪ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 24/09/2017 ከቆቦ አላማጣ መንገድ ቆቦ ወጣ ብሎ ጮቢ የሚባል ቦታ አሽከርካሪ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 23/ 09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር ጭልጋ (አይከል ) መተማ መንገድ እየተጓዘ የነበረ የጭነት መኪና ተኩስ በመክፈት ሹፌሩን በ4 ጥይት በመምታት ረዳቱን ጨምሮ ሌሎች ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 3 🟥በ21/09/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን በማንኩሳ እና ቡሬ መሀከል አንድ የተሳቢ አሽከርካሪ ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 20/09/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ጃንአሞራ መስመር ሚጭብኝ ከሚባለው ቦታ ላይ በጥይት ተመቷል አሽከርካሪ በጥይት ተመቶ ደባርቅ ሆስፒታል ይገኛል ረዳቱንም ሌሎችን አፍነው ወስደዋል ። እገታ 4 🟥በ 17/09/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ከ ዱርቤቴ ቢኮሎ አባይ መሀከል ድብካን ጊወርጊሥ የሚባል ልዩ ቦታ ከቀኑ 8:30 አካባቢ 3 ኦባማ 1 ካሦኒ ሾፌርና አረዳት ታግተው ተወሥደዋል። እገታ 8 🟥በ 17/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከ ጋይንት ወደ ደብረ ታቦር በሚወስደው መንገድ ከ ጎብጎብ እና ሳሊ መሃል ላይ ጋሾ መስክ የተባለ ቦታ ላይ 2 ሁለቱም እግራቸውን በጥይት ተመተው ጋይንት ሆስፒታል ገብተዋል። አካል ጉዳት 2 🟥በ 15 /09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ በአይምባ እና በቡሆና መሀከል ጎንግ ላይ አንድ ከብት የጫነ fsr ሹፌር ረዳት ከነ ኮብራሪው ጨምሮ ሌሎች 2 ሰወች በድምሩ 5 ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 5

#State Sponsored kidnap and killing! ===================•••••=================== ኢሰመጉ እና ኢሰመኮን መሰል የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ለአገዛዙ ገብረው እና ፈርተው ፀጥ ያሉበትን ጉዳይ… "የሹፌሮች አንደበት"የተባለ ገፅ ያጋለጠው የህዝብ እና ሾፌሮች ግድያን ያስመለከተ በማስረጃ የተደገፈ ዝርዝር በብዙዎች እየተደነቀ ነው። ይህ ቡድን በ2017 ዓ.ም ብቻ በየጎዳናው ታግተው ድራሻቸው የጠፋ እና የተገደሉ ሹፌር እና እረዳቶች ዝርዝርን ይፋ አድርጓል። ያገባደድነውን 2018 ዓ.ም መረጃም እያጠናቀረ መሆኑን ሰምተናል። ይሄው በ2017 ዓም የታገቱ የተገደሉ ሾፌር ረዳት ተሳፋሪዎች ዝርዝር ከ 04/01/2017 ዓም እስከ 03/13/2017 ዓም ድረስ ባለው የ13 ወር የአንድ አመት ጊዜ በጉዞ ላይ ባሉበት እገታ እና ግድያ የተፈፀመባቸው ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች በዝርዝር ይዘን መጠናል ይህ ቁጥር እና ዝርዝር በገፃችን በገፃችን የተጋሩትን ብቻ የያዘ ነው። የተደሉ 116 ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች የታገቱ 608 ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች ናቸው ዝርዝሩ ከስር አለ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የአሽከርካሪ ረዳት እና ተሳፋሪ ዝርፊያዎች እገታ እና ግድያዎች እየተስፋፉ ቢሄዱም ችግሩን በመረዳት የጉዳቱን መጠን በማየት በችግሩ ግዝፈት ልክ የመፍትሄ እርምጃወች ህግን የማስከበር ስራወች ተሰርተዋል ማለት አይቻልም። ገፃችን ይህንን ዝርዝር ለማውጣት ለረጅም ጊዜያት የለፋበት ነው የአንድ አመት ፖስት ተመልሶ ማየት እና መለየት አድካሚ ቢሆንም የጉዳቱ መጠን በዝርዝር በቁጥር ሲቀመጥ ትኩረትን ሊያገኝ ይችላል በሚል ተስፋ እና ምኞት ይህንን ለማጋራት ወስነናል። በ2017 ዓም የታገቱ ሆነ የሞቱ አሽከርካሪ ረዳት እና ተሳፋሪ ቁጥሩ ከዚህ ሊያልፍ ይችላል እኛ ይዘን የወጣነው በገፃችን ደርሰው የተጋሩትን ብቻ ነው። ከመስከረም እስከ መስከረም 🟥በ03/13/2017 ይህ አሽከርካሪ ያሬድ አበበ ይባላል የአይሱዙ ሹፌር ሲሆን በትናንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በ03/13/2017 ዓም ከቡሌ ሆራ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ባለችው በ ጉጂ ዞን ሱሮ ወረዳ ደዶሌ ቀበሌ ከተማ ውስጥ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በቀን 03/13/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ከጋሸና ወደ ወልድያ ሲጎዝ የነበረው አሽከርካሪ ከአሁንተገኝ እና ከቀበሮ ሜዳ መሀል በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ30/12/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር በማክሰኝት ፀዳ መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል ጠዳ ከተማ ለመግባት 500 ሜትር አካባቢ ባለው ርቀት አንድ የቦቴ ሹፌር የታጠቁ ዘራፊዎች አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ28/12/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከ መትሐራ ወለንጭቴ መከል አንድ አሽከርካሪ በዘራፊ በታጠቁ ወንበዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ26/12/2018 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ ወረዳ ሙሴባምብ አለፍ ብሎ ደበዝ ተብሎ በሚጠራ የመንገድ ክፍል አንድ ሾፌር ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 26/12/17 ከጠዋቱ 1:45 አካባቢ በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ወጣ ብሎ ደርባ መንገድ 20 የሚሆኑ ፋርም ሰርቪስ ውስጥ የነበሩ ሰራተኞች በታጣቂ ተወስደዋል። እገታ20 🟥በ25/12/2017 በኦሮሚያ ክልል ከመተሀራ ወለንጪቲ መሀከል 1 ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 24/12/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በጫንጮ እና ሙከጡሪ መሀከል አብዲ የሚባል አሽከርካሪ በዘራፊ ወንበዴዎች በግፍ በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥 በ በ24/12/2017 በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ሙከጡሪ መሀከል ዱበር አካባቢ 3 ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 24/12/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞ ከወረታ ደብረታቦር መንገድ በተለምዶ ወጅ(ሺፈራው) መገንጠያ ሚባል ቦታ ላይ 4 ሾፌሮች ከጧቱ 2:30 እስከ 3:00 ባለው ስዓት ውስጥ ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ23/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን ጎንደር መንገድ ከእንፍራዝ አዲስ ዘመን መሀል አርኖ ሰብሀ አካባቢ ብዛት ያላቸው መኪኖች በጥይት ተመተዋል አንድ ሹፌር ተገድሎ አሁን መገኘቱን እስከሬን የሚያነሳ መጥፋቱን መልዕክት ደርሶናል ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ታንከራቸው ተመቶ እየፈሰሰ ዘይት ስኳር የጫኑ ጭነቱ ተዘርፏል። ሞት 1 🟥በ21/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ከደጀን ወደ አባይ በርሀ ጭፍንጭፍ መዳረሻ ዘራፊዎች መኪና ሲያስቆሙ ረዳቱ ታኮ ለማድረግ ሲወርድ ተኩሰው በጥይት ገለውታል ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል። ሞት 1 እገታ 1 🟥በ18/12/2017 በአማራ ክልል ከአብራ ጅራ መተማ መንገድ ሽመለጋራ 1 ሹፌር 1 ረዳትተገድለዋል ድምር ሞት 2 🟥በ 19/12/2017 ዓም ትግራይ እንትጮ መኪናው በጥይት ተመቶ በመገልበጡ 13 ተሳፋሪዎች ህይወታቸውን አጠዋል። ሞት 13 🟥በ14/12/2027 በኦሮሚያ ክልል የታታ ባስ ሾፌር አሊደሮ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥09/12/2017ዓም የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ሾፌር ሱሉልታ መዳረሻ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 ⛔️በ 14/11/2017 አማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ እና ቢኮሎ መሀል አምቦ መስክ ላይ 1 ሾፌር ከእነ ረዳቱ ታግቷል። እገታ 2 ⛔️በ14/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን በመራዊ እና በቢኮሎ አባይ መሀከል አምቦመስክ ላይ 1 የኦባማ 1 የቸልቶ ካሶኒ ሾፌር ከእነ ረዳታቸው ታግተዋል። እገታ 4 ⛔️በ 18/11/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን በመራዊ እና ቢኮሎ መካከል አቦመስክ የላይ 1 ሹፌር ከእነ ረዳቱ ታግቷል። እገታ 2 ⛔️በ19 /11/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ ቢኮሎ መሀል አምቦመስክ ላይ 1 ሹፌር ከእነ ረዳት ታግተዋል። እገታ 1 ⛔️በ 24/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ቢኮሎ አባይ መራይ መሀል 1 የካሶኒ 1 የኤ ፍ ኤስ አር ሹፌር ከእነረዳታቸው ታግተዋል። እገታ 4 ⛔️በ 30/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከቢኮሎ አባይ እና መራዊ መሀል መራይ ለመግባት ትንሽ ሲቀር 3 አሽከርካሪዎች እና ረዳቶች ከቀኑ 7:00 ሰአት አካባቢ ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 ⛔️በ06/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ ቢኮሎ መሀከል አቦመስክ ላይ 3 ሹፌር ከእነ ረዳት ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 ⛔️በ 07/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ከመራይ ቢኮሎ መሀከል አምቦ መስክ በሚባል ቦታ 1 የካሶኒ ቸልቶ 1 ሲኖ ኤፍኤስ አር ሾፌር ከነረዳታቸው ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 03 /12/2017 ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በድባጤ ወረዳ እና ረዳት ሹፌር እና ረዳት ላይ ግድያ ተፈፅሟል። ሞት 2 🟥በ 03/12/2017 በአማራ ክልል ከአዴት ገረገራ መንገድ ጮጮበር ሚባል አካባቢ 3 የባጃጅ ሾፌሮች ታግተዉ ተወስደዋል። እገታ 3 በ 30/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከድሬ ደዋ አዋሽ መንገድ ጭሮ ( አሰበ ተፈሪ) መግቢያ ኮሎሎ በሚባለው ቦታ የሶስት መኪና ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 30/11/2017 በኦሮሚያ ክልል ከ ጎሀፅዮ እና ቱሉሚልኪ መሀል ታታ ባስ ተሳፋሪወች ሙሉ ተሳፋሪወች ታግተው ተወስደዋል። 1 ሙሉ ባስ እገታ 44

🟥በ26/01/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በፍቸ እና ገብሩ ጉራቻ መሀከል ደገም የሚባል ልዩ ቦታ ላይ ከቀኑ 10 ሰአት የታጠቁ ወንበዴዎች ሹፌር እና ረዳቱን ገድለዋል። ሞት 2 🟥በ26/01/2017 ዓ/ም በአማራ ክልል በጎንደር ታች አርማጭሆ ኩርቢ አካባቢ 1 ሾፌር ታግቶ ተወስዷል :: እገታ 1 🟥በ 16 /01/2017 ከመሸ በአማራ ክልል ከወረታ እና ሀሙሲት መሀከል በሚገኘው ጉማራ አካባቢ አንድ ሾፌር ተገድሏል። ሞት1 🟥በ 13/01/2017 ከቱሉቦሎ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት አጨበር የሚባል ጉራጌ ዞን አቅራቢያ ትላንትና ከቀኑ 9 ሰአት የህዝብ ተሽከርካሪ አቃጥለውታል 20 ሰዎች አግተው ወስደዋል። እገታ 20 🟥በ10/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ደራ አካባቢ ጌታቸው መገርሳ የተባለን ሹፌር አግተው 1,000,000 ብር ከተቀበሉ በኋላ ገድለውታል። ሞት1 🟥በ05/01/2017በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን አለምሳጋ ላይ የታጠቁ አካላት መኪናውን በማስቆም ተሳፋሪን በመዝረፍ ሹፌሩን በጥይት ገድለዋል። ሞት1 🟥በ05/01/2017 በደቡብ ኢትዮጽያ ክልል አላባ ቄረንሶ የሚባል ልዩ ቦታው ወደ ወላይታ መውጫ 5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሙዝ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ አሽከርካሪ በዘራፊዎች በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ04/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2 ይህንን በዝርዝር ይዘን ብቅ ያልንበት ምክንያት የጉዳታችን የበደል የሞታችን መጠን ምን ያህል እንደሆነ በማሳየት የሚመለከተው አካል ትኩረት ሰጦ ችግሮቻችን እንዲቀርፍ ግድያውን እንዲያስቆም ለማመላከት ነው። ፎቶው በግፍ በስራ በጉዞ ከተገደሉት ውስጥ በጥቂቱ ነው ነፍስ ይማርልን። ፍትህ ፍትህ ፍትህ #ድል፣፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! ጳጉሜ 3/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh#

🟥በ 25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል በወለንጪቲ እና መተሀራ መሀከል ልዩ ቦታው ሀሪቦና የሚባል ቦታ ላይ የታጠቁ ወንበዴዎች ጥላሁን የሚባልን ሾፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ 19/04/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ከሳንጃ ከተማ በቅርብ ርቀት አንድ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ 18 /04/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን ከመሸንቲ እና መራዊ መሀከል ቆጥቆጥማ ላይ 2 የካሶኒ ሾፌሮች ታፍነው ታግተው ተወስደዋ። እገታ 2 🟥በ18/4/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረታቦር ወረታ መሀከል ከአለም በር እና ወጅ መካከል አንድ የቦቴ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ18/4/2017 በአማራ ክልል አንድ የቦቴ ሾፌር ከጎንደር ጭልጋ ገንዳውሀ መተማ መንገድ ልዩ ስሙ ደረቅ አባይ የሚባል ቦታ ላይ በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 15/4/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከጋይንት ወጣ ብሎ ጨጨሆ ወርቅ ዋሻ የሚባል አካባቢ 2 ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው ታግተዋል። እገታ 4 🟥15 /04 /2017 በአማራ ክልል ማህከላዊ ጎንደር ማክሰኝት እና ፀዳ መሀከል ረዳቱ በዘራፊዎች በጥይት በመመታቱ ህይወቱ ሲያልፍ ሾፌሩ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኝ ነበር። ሞት 1 🟥በ 17/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ ከነጋዴ ባህር እና ገንዳዋ ማህከል ኩመር የሚባል ከተማ አንድ የተሳቢ ሾፌር እና ረዳት ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 17/04/2017 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሸ መሀል አራት ሾፌሮች መገደላቸውን ሁለት ሾፌሮች የት እንደደረሱ አለመታወቁን አንድ ቆስሎ መትሀራ ህክምና ላይ መሆኑን መረጃ ደርሶናል :: ሞት 4 እገታ 2 🟥በ 13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ገብረጉራቻ አካባቢ የአንድ አውቶብስ ተሳፋሪዎች እና አንድ ሌላ የተሳቢ ሾፌርን አግተው ወስደዋል። 1 ሙሉ አውቶብስ ተሳፋሪ 43 ሰው 2 ሾፌር 🟥በ11/04/2017 ከሶረቃ እና ዳንሻ መሀከል ማይደሌ የሚባል አካባቢ 2 ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር እና አለም በር መሀከል አንድ የተሳቢ እና የ FSR በድምሩ 2 ሾፌሮችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከመተሀራ ወለንጪቲ መንገድ አንድ የሲኖ ገልባጭ አሽከርካሪ ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ11/04/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ደምበጫ እና የጨረቃ መሀከል ጠዋት 1:40 ላይ የካሶኔ ሾፌር በወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ11/4/2017ዓ.ም በጋንቤላ ክልል ድማ ወደ ካፋ ዞን ጨና ወረዳ ጭነት አራግፎ እየተመለሱ ባለበት ሁኔታ 1ሾፌር እና ረዳት በወንበዴዎች በጥይት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ02/04/2017 በአማራ ክልል ታጭ አርማጭሆ ዞን ፈረስ መግሪያ ከተማ ላይ አንድ የገልባጭ ሴኖ ሾፌር አግተው ከወሰዱ በኋላ 120,000 ብር ከቤተሰብ ተቀብለው ረዳት እና ሾፌሩን ገድለው ጥለዋቸዋል :: ሞት 2 🟥በ05/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ጭልጋ (አይከል) መሀከል 2ሾፌሮች 2 ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴወች ተገድለዋል :: ሞት 4 🟥04/04/17በአማራ ክልል ከእንፍራዝ እና አርኖ መሀከል ጉዛራ አካባቢ ሾፌር ረዳቶች ታግተዋል። እገታ 2 🟥02/04/2017 በትግራይ ክልል ከመቀሌ ወደ ወልድያ መስመር በመጓዝ ላይ የነበረን አሽከርካሪ ሂዋኔ ወጣ ብሎ በላንድ ክሩዘር መኪና የተደራጁ ሽፍታ መፍቻ ስጠን ብለው በማስቆም ገንዘባቸውን ዘርፈው እሱ አልበቃ ብሎ ጫካ አስገብተው ግድያ ፈፅመዋል። ሞት 1 🟥በ 01/04/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ አሸሬ ባለው የመንገድ ክፍል 2 አሽከርካሪዎች ሲታገቱ አንደኛው በጥይት ጎማው እና ሞተሪኖ ተመቶበት ሊያመልጥ ችሏል :: እገታ 2 🟥01/04/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል የፊት ጎማ በመምታት ሾፌሩን በማገት ወስደዋል። እገታ 1 🟥0//04/ 2017 በአማራ ክልል ጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከደጎማ ወደ ማክሰኝት በመምጣት ላይ ያለን 1 አሽከርካሪ ዘራፊ አጋቾች በጥይት ገድለውታል። ሞት 1 🟥29/03/2017 በአፋር ክልል አዋሽ 7 እና መተሀራ መሀል ብሬከሩ ላይ መከላክያ በቅርብ ርቀት ባለበት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥24/03/17 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ መሀከል በትናንትናው ዕለት ሁለት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ22/03/2017 ከአዋሽ ሚዛን ኬላዎችን እንዳለፍን ወደ ቦርደ መንገድ 4 ሾፌሮች በወንበዴዎች ታፍነው ታግተው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ21/03/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ እና በፈንድቃ መሀከል አንድ ሾፌር ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 10/03/2017 በትግራይ ክልል ሽረ አቅራቢያ በለስ የሚባል አካባቢ ዘራፊወች ቢራ ጭኖ እየተጓዘ የነበረ ሹፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ02/03/17 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሽ መሀል 4 ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 3/02/2017 በአማራ ክልል ባ/ዳር እና መሸንቲ መሀል ሁለት ሹፌሮች ታግተዉ ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ18/02/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ከተማ በ25 ኪሎ ሜትር ርቀት በሱሉሉታ እና በጫንጮ መካከል የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አሳፍሮ ይሄድ የነበረን ፐብሊክ ባስ ሾፌሩን በመግዳል አውቶብስ ውስጥ የነበሩትን በሙሉ አፍነው ወስደዋል። ሞት 1 1 ሙሉ ባስ እገታ 33 🟥በ17/02/2017 በኦሮሚያ ክልል በመተሀራ እና ወለንጪቲ መሀከል ሀሪቦና የሚባል ልዩ ቦታ ላይ በታጠቁ ዘራፊወች ሹፌሩ ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል ረዳቱ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኛል :: ሞት 1 🟥በ14/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ጭሮ ወጣ ብሎ አልበረከቴ ቁልቁለት ላይ ኬላውን ወረድ ብሎ በዴሳ መገንጠያ ወደታች 4 ሾፌፎችን ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥14/02/2017 ዛሬ በአማራ ክልል ከገንዳውሀ ጭልጋ መሀከል ከነጋዴ ባህር ወጣ ብሎ ኩመር አካባቢ የታጠቁ ዘራፊዎች በከፈቱት ተኩስ አንድ የተሽከርካሪ ረዳት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 በ12/02/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከክምር ድንጋይ ደብረ ታቦር መንገድ ጋሳኝ መግቢያ ካለው ክሬሸር ላይ 3 የካሶኒ ሾፌሮች ከእነ ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 🟥በ11/02/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም አባይ በርሀ ኩራር አካባቢ 1 የ FSR ከነረዳቱ ታግቶ ዛሬ ከፍተኛ ገንዘብ ተከፍሎ መለቀቃቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ10/02/2017 ዓም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ከአዲስ አበባ ቡና ጭኖ በመምጣት ላይ ባለበት ሂደት ፍኖተ ሰላም አካባቢ በዘራፊ ወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ05/02/2017 በደቡን ክልል ከሀላባ እና ከአድሎ መሀል ዘራፊ ወንበዴዎች እርሱን በጥይት ህይወቱን አጥፍተው መኪና ላይ ያገኘትን ንብረት ዘርፈው ሄደዋል :: ሞት 1 🟥በ04/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2

🟥በ01/07/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከጎንደር መተማ መንገድ ላይ ደረቅ አባይ በሚባለው አካባቢ የታጠቁ ዘራፊወች በጥይት ገድለውታል :: ሞት 1 🟥29/06/2017 በአማራ ክልል ወሎ ባቲ ልዩ ጎጥ ቆረማ የሚባል አካባቢ የአምቡላንስ ሹፌር በታጠቁ አካላት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ29/06/2017 በአማራ ክልል ከጋይንት ደብረ ታቦር ማህከል ጋሳኝ ከተማ ላይ 7ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል :: እገታ 7 🟥በ27/06/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አበይ በርሀ ኩራር ልዩ ስሙ ከገብርኤል ዝቅ ብሎ አንድ የሐበሻ ቢራ የጫነ ሹፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ25/06/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከወረታ ደብረ ታቦር መንገድ ወጂ ላይ መንገዱን በተሽከርካሪ ሙሉ ለሙሉ በመዝጋት 28 ረዳት እና ሾፌሮችን አግተው ወስደው ከ10 እስከ 50 ሽህ ብር አስልከው ለቀዋል። እገታ 28 🟥24/06/17 በአማራ ክልል ደብረ ታቦር ወጣ ብሎ ኬላ አለ እሱን 2 ኪሎ ሜትር ርቆ አንድ የተሳቢ ሽፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ24/06/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከወረታ አለም በር መሀል ወጂ ተብሎ በሚጠረው ከተማ ዳር 1 ሾፌር ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ20/06/2017 በአማራ ክልል ከምስራቅ ጎጃም ዞን ከደንበጫ ማርቆስ መንገድ 2 የ ካሶኒ ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ20/06/2017 በኦሮሚያ ክልል ከዝዋይ ሞጆ ፈጣን መንገድ ቆቃ ድልድዩን ትንሽ አለፍ እንዳልን 1 የአይሱዙ ሾፌሩንም ረዳቱንም አግተው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 19/06/2017 በአማራ ክልል በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ሹፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ10/06/2017 በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እና እንፍራዝ ሰብአ አካባቢ 1 ሹፌር 2 ረዳቶችን አፍነው አግተው ይዘው ሄደዋል የአንደኛው መኪና ሹፌር ሩጦ ሲያመልጥ ረዳቱን ይዘው ሄደዋል መኪናውን በቆመበት ሳልባቲዮውን ጎማውን በጥይት መተውታል። እገታ 3 🟥በ10/06/2017 ከመተሀራ ወደ አዋሽ ስትወጣ የመጀመሪያው ብሬከር ልደርስ ስትል አንድ የቲማንቲም አይሱዙ እና የዶልፊን በሽፍታ ተመተው የተረፉት ታግተዋል።:: ሞት 2 እገታ 10 🟥በ08/06/2017 በኦሮሚያ ክልል በመትሀራ እና አዋሽ 7 መሀከል የአምቡላንስ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 07/06/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ፍልውሀ አካባቢ የህዝብ ተሽከርካሪ ለማገት ሲሞክሩ መኪናው ሊያመልጥ ሲሞክር አጋችች ጥይት በመተኮስ የአንድ ተሳፉሪን ህይወት አትጥፍተዋል :: ሞት 1 🟥በ06/06/2017በአማራ ክልል ታች አርማጭሆ አሸሬ ከተማ ተገንጥለህ ዶጋው /ጭርክኝ/ የሚባል አካባቢ አንድ ሹፌር ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 05/06/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መስመር አውላላ አካባቢ አንድ የኦባማ ሹፌር እና ረዳት አግተው ብር ከተቀበሉ በኋላ ሾፌር እና ረዳቱን በአሳዛኝ ሁኔታ ገለዋቸዋል :: ሞት 2 በ30/05/2017 ከጎንደር -ደባርቅ መስመር ገደብየ አካባቢ የህዝብ መኪና አባዱላ ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ 27/05/2017 ከሶሮቃ እርጎየ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር በዘራፊዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥28/05/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ደባርቅ ባለው የመንገድ ክፍል በወቅን እና በገደብየ መሀከል 2 የቦቴ ሾፌሮች በዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል እገታ 2 🟥በ22 /05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አባይ በርሀ ከድልድዩ ወደ ደጀን ባለው የመንገድ ክፍል ኩራር ዝቅ ብሎ ገልባጭ ሊሳን አስቁመው ሹፌሩ እሮጦ አመለጠ አብሮት የነበረውን ጓደኛውን አግተው ይዘውት ሄደዋል። እገታ 1 🟥በ22/05/2017 በአማራ ክልል በደብረ ታቦር አለም በር መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል አለም ሳጋ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ 2 የተሳቢ 1 የአይሱዙ ሹፌር በዘራፊወች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 3 🟥በ19/05/2017 ዘይት ጭኖ ከባህር ዳር ወደ ጎንደት እየተጓዘ የነበረ አይሱዙ መኪና ከባህር ዳር ወጣ ብሎ ጎምባት አካባቢ ሹፌር እና ረዳቱን በማፈን መኪናውን ባህር ዳር ወስደው ጭነቱን አራግፈው አቁመውት ሄደዋል :: እገታ 2 🟥በ 19/05/2017 አዳርቃይ ከተማ መግቢያ ላይ ልዩ ስሙ እንዞ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ 2 ካሶኒ የ2 Fsr ሹፌሮቹ እና ረዳቶቹ ታግተው ተወስደዋ። እገታ 8 🟥በበ15/05/2017 በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና በሙሴባምብ መሀከል 1 FSR ሾፌር በዘራፊወች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ013 /05/2017 በሳንጃ እና አሸሬ ማህከል ከአሸሬ ወጣ ብሎ አንድ የካሶኔ ሾፌር ላይ ዘራፊወች ለማገት ባደረጉት ሙከራ ሾፌሩን በጥይት መተውታል ሆስፒታል በህክምና ላይ ይገኛል :: ጉዳት 1 🟥በዚሁ እለት በ13/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ሙሴባምብ መሀል አንድ የህዝብ ተሽከርካሪ አባዱላን በማስቆም ሾፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥ዛሬ በ14/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል አንድ ኤክስኪዩቲቭ የቤት መኪና ይዞ እየተጓዘ የነበረን ነጋዴ ለማፈን ባደረጉት ሙከራ በጥይት ተኩሰው ገድለውታል :: ሞት 1 🟥በ13/05/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን መሸንቲ ከተማ አካባቢ 2 ሾፌሮችን በማገት 2ቱ መኪኖች አንዱ ሰሊጥ አንዱ በቆሎ የጫኑ ሲሆን መኪኖች በሌላ ሾፌር ተነድተው የት እንደተወሰዱ ማወቅ አልተቻለም። እገታ 2 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍልቅልቅ ወደ ደጀን ይጓዝ የነበረ ሾፌር አባይን ተሻግሮ ኩራር አካባቢ ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን በሀሙሲት እና በወረታ መሀከል ጉማራ አካባቢ 2 የቦቴ ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ2 🟥በ7/05/2017 ከመተማ ጎንደር መንገድ አውላላ አካባቢ በሽፍቶች በተተኮሰ ጥይት የሹፌሩ እና የ2 ተሳፋሪዎች ህይወት ማለፉን አልፏል ግድያ 3 🟥በ 09/05/2017 ከ አጣዬ ወደ ማጀቴ ሽንኩርት ለመጫን እየሄደ የነበረ አሽከርካሪ በወንበዴወች ጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል ሞት 1 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ መሀከል 1 አሽከርካሪ ተገድሏል ሞት 1 🟥በ02/05/2017 በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ከነቀምቴ ከተማ አቅራቢያ ከ24 ወጣ ብሎ 5 የተሳቢ ሾፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 5 🟥02/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ ባለው የመንገድ ክፍል 5 ቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል። እገታ 5 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ 1 ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ03/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በደብረ ታቦር እና ጋሳኝ መሀከል ልዩ ስሙ ሎሚዱር የሚባል አካባቢ 5 ከነዳጂ አመላላሽ የቦቴ ሹፌርች በዘራፊ ታግተዋል። እገታ 5 🟥24/04/17 በዛሬው ዕለት ከጎንደር ባህር ዳር ባለው የመንገድ ክፍል እንፍራንዝ አካባቢ ከጠዋቱ 1 ሰአት 2 አሽከርካሪዎች ታግተው መወሰዳቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከያያ ጉሌ ወደፊቼ በመጓዝ ላይ እያለ ነው የተገደለው አሸብር ተስፋዬ የሚባል ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1

🟥በ15/09/2017 ዓም በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍኖተ ሰላም ከተማ በ3 ኪሎ ሜትር እርቀት ውስጥ ከሆዳንሽ ፍኖተ ሠላም መሀል 2 ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ14/09/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር በጋይንት እና በጨጨሆ ማኅከል አውራጂት የሚባል ቦታ ሾፌር እና ረዳት ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ13/09/2017 ከደብር ብርሀን ለሚ ናሽናል ስሚንቶ ፋብሪካ በሚወስደው መንገድ ላይ ፒስታውን ለመጨረስ በግምት 3ኪሎሜትር ሲቀር በ 12 አሽከርካሪዎች በዘራፊዎች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 13/09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ አንድ ህዝብ የጫነ አባዱላ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ሙሉ ተሳፋሪ አይምባ ወጣ ብሎ ታግተው ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 15 🟥በ 12/09/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከአለም በር ደብረታቦር ጋሳኝ መሀከል 6 አሽከርካሪዎች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 6 🟥በ12/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋይንት መሀል ጋሳኝ አካባቢ ሁለት የካሶኔ ሹፌር ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 12/09/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን አንድ የካሶኒ ሹፌር ከ ባህርዳር አዴት ባለው መንገድ ክፍል በአጋቾች ተወስዷል ። እገታ 1 🟥በ 12/9/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን አለም ሳጋ ላይ 5 የሎቤድ ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 5 🟥በ02/09/2017 ዓም ከዳንሻ አብደራፊ መንገድ በዲቭዢን 8 ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻችው ታግተው ተወስደዋል። እገታ 16 🟥በ01/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን አለም ሳጋ ላይ 3 ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 27/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ጨጨሆ ጋይንት መንገድ 1 ነዳጅ የጫነን ቦቴ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ25/08/2017 በአማራ ክልል ማኅከላዊ ጎንደር ከሶሮቃ እርጎየ በሚገኘው የመንገድ ክፍል 1 የሲኖ ቸልቶ 1 የተሳቢ ሾፌር በድምሩ 2 ሹፌሮች ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ 26/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር ከአሸሬ ሳንጃ ማህከል ባለው የመንገድ ክፍል 1 የአይሱዙ አሽከርካሪ ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 27/08/2017 ዓም በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ቁጥር 1 አካባቢ 1 ሹፌርእና 1 ረዳት በዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ19/08/2017 ወልቂጤ ዙሪያ በተለምዶ ዋቤ ጫካ ቸሀ ወንዝ አካባቢ ከምሽቱ 3:00 አንድ የአይሱዙ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥ዛሬ በ08/08/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እንፍራዝ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥6/8/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን አባይ በርሀ ድልድይ ኩራር ለመድረስ 2 ኪሎ ሜትር ሲቀር 2ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/07/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በወለንጪቲ እና መትሐራ መሀከል በወንበዴወች ታፍኖ ተወስዶ ተገድሎ ተገኝቷል። ሞት 1 🟥በ28/07/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ጃንአሞራ ደባርቅ መንገድ ሲጓዝ ምጭቢ የሚባል ቦታ በጥይት ተመቶ ህክምና ሲሄድ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ29/07/2017ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ከጎንደር ደባርቅ መንገድ አምባ ጊዮርጊስ ወጣ ብሎ 44 ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አራት ሹፌሮችን አግተው ወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 01/08/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር አለም በር መሀከል አለም ሳጋ ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 12 ሹፌሮች ታግተዋል እገታ 12 🟥በኦሮሚያ ክልል በጎሃ ፂዮን እና ቱሉ ሚልኪመሀከል በ27/07/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከጎሀፂዮን የታጠቁ ሀይሎች 21 የሚሆኑ ተሳፋሪወችን አፍነው መውሰዳቸውን 4 የሚሆኑ ተሳፋሪዎችን በጥይት መገደላቸው መልዕክት ደርሶናል። ሞት 4 🟥በ23/07/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ወረታ ባለው የመንገድ ክፍል አለምሳጋ ላይ መኪና በማስቆም ሹፌር እና ረዳቱን አፍነው መውሰዳቸውን መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ21/07/2017 በአማራ ክልል በአዊ ዞን አስተዳደር ከቻግኒ ዚገም መንገድ ብራንዲ የሚባል አካባቢአሽከርካሪ እና ረዳት አግተው ለመውሰድ ሲሞክሩ ሹፌሩ ሲያመልጥ ረዳቱን ይዘውት ሄደዋል። እገታ 1 🟥በ 22/07/2017 ዓም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከገንዳውሀ ጭልጋ መሀከል ከ 5 መኪኖች 17 ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 17 🟥20/07/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከጋይንት ክምር ድንጋይ መሀከል ጎንጎብ ላይ ከጂቡቲ ነዳጂ ጭነው እየመጡ ያሉ 2ቦቴወች በጥይት ተመተው ነዳጃቸው እየተደፋ ይገኛል አንድ ሹፌር በጥይት ተመቶ ሆስፒታል ሲገባ 2 አሽከርካሪወች በዘራፊ ወንበዴወች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ19/07/2017 ከ ዳንሻ አብደራፊ መንገድ በዲቪዢን መንገድ 3 ሹፌር አንድ ረዳት ታፍነው በዘራፊ ወንበዴወች መወሰዳቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 4 🟥በ 18/07/2017 በአማራ ክልል ከአሸሬ እና ሶሮቃ መሀከል ሸምበቂት ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል ዘራፊ ወንበዴወች የህዝብ እና ሌሎች መኪኖች ተሳፋሪ ሹፌር ረዳቶችን ንብረት በመዝረፍ አንድ የቢራ መኪናን አጃቢ በመግደል አምልጠዋል :: ሞት 1 🟥በ13/7/2017 ከምሽቱ 2:40 ላይ በኦሮሚያ ክልል ወለንጪቴ ከተማ ከሚገኘው የሽ ማደያ የነዳጂ ሰልፍ ይዞ ባለበት ሂደት የታጠቁ አካላት በመምጣት ከመኪና አውርደው በጥይት ገድለውታል። ግድያ 1 🟥በ 11/07/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከነጋዴ ባህር ወደ ገንደውሃ መስመር ይጓዝ የነበረን የህዝብ አባዱላ ሚኒባስ ተሽከርካሪን በማስቆም 7 ሰዎችን አግተው ከጥዋቱ 4:00 ሰአት መወሰዳቸውን መልህክት ደርሶናል :: እገታ 7 🟥በ08/07/2017 በኦሮሚያ ክልል ከፍቸ እና ጎሀፂዮን መሀከል የህዝብ አውቶብስ ሙሉ ተሳፋሪወች አሊደሮ የሚባል ልዩ ቦታ ላይ በታጠቁ ሀይሎች ታፍነው ተወስደዋል :: 1 ሙሉ ባስ እገታ -43 🟥በ05/07/2017 ከለሚ ስሚንቶ በመጫን በመጓዝ ላይ ባለበት በኦሮሚያ ክልል ሙከጡሪ ለመግባት 5 ኪሎ ሜትር ሲቀረው የታጠቁ ወንበዴወች 1 ሹፌር ሲገደል 1 ፒክአፕ ሹፌር እና አንድ 1 ሲኖ ገልባጭ ሹፌር ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 ሞት 1 🟥በ04/07/2017 በአማራ ከገንደውሃ ሽንፍ መስመር የኦባማ ሾፊርና ተሳፍሪ በወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል በተመሳሳይ ከደለሎ ገንደውሀ የ FSR ሾፊርና ተሳፍሪ ታፍነው ተወስደዋል በወንበዴዎች። እገታ 4 🟥በ04/07/2017 ዓም በ በአማራ ክልል ከሶሮቃ አብርሀጂራ መንገድ በሶሮቃ እና እርጎየ ማህከል ባለው የመንገድ ክፍል 1 የባጃጂ 1 የካሶኔ 1 የኦባማ አይሱዙ በድምሩ 3 ሹፌሮች በወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ03/07/2017 አጣየ ከመድረሳችን በፊት ባለችው ጃራ በምትባል ልዩ ቀበሌ ሹፌር እና ረዳት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ02/07/2017 ከዳንሻ ዲቪዢን መገንጠያ ባለው የመንገድ ክፍል ካዛ ወንዝ ድልድይ አለፍ ብሎ አንድ ሹፌር ታግቶ መወሰዱ መረጃ ደርሶናል :: እገታ 1

🟥በ 29/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከነጆ መንዲ መንገድ ጎሪ ኣከባቢ ሁለት የተሳቢ ሾፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው በታጠቁ ዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥27/12/2017 በማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጉራጌ ዞን ጊቤ በርሀ ታግተው ከነበሩ 2ቱ ተሳፋሪዎች ተገድለው ዋቤ ወንዝ ዳር ተጥለዋል። ሞት 2 🟥በ 25/11/2017 በ ማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል በጉራጌ ዞን ጊቤ በርሀ አይነስውራን አካባቢ ሹፌር ረዳትን ጨምሮ 2ቱ ተሳፋሪዎች ታግተዋል። እገታ 4 🟥በ25/11/2017 ዓም ከ ጅጅጋ ህዝብ ጭኖ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ አውቶብስ መኢሶ አለፍ ብሎ በታጠቁ ሰወች በተተኮሰ ጥይት አንድ ተሳፍሪ ጭንቅላቷ ላይ ተመታ ሂወቷ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 24/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከደባርቅ ዛሪማ ባለው የመንገድ ክፍል ድብበሀር ወረድ ብሎ አሽከርካሪውን በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 23/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እንፍራንዝ መካከል ጣራ ገዳም ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 2 ሹፌሮች በአጋች ዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 23/11/2017 በኦሮሚያ ክልል ፍቸ ወጣ ብሎ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ማርቆስ የሚጓዝ የህዝብ ባስ ኢስት ሴመንት ፋብሪካ አካባቢ በጥይት ተመቶ የሹፌሩ ህይወት አልፏል። ሞት 1 🟥በ 18/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር ከአብርሀጅራ ወደ ሶሮቃ መንገድ አሪዳ የሚባል ቦታ 1 ሹፌር አንድ ተሳፋሪ ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ 17/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ እና ጃናአሞራ መሀል ባለው የመንገድ ክፍል ጨነቅ የሚባል ልዩ ቦታ ላይ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 17/11/2017 ድሬ ደዋ መንገድ በአሰቦት እና አዋሽ ሚዛን መሀከል 2 ሹፌር እና 2 ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ12/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ ሰራባ ዝቅ ብሎ ባለው የመንገድ ክፍል 6 የተሳቢ 1 የአይሱዙ ሹፌር እና ረዳቶች ታግተዋል። እገታ 14 🟥በ 11/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ከማክሰኝት እና ከአዲስ ዘመን መሀል ባለው ጣራገዳም ተብሎ በሚጠራው የመንገድ ክፍል 1 ሾፌር በጥይት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 11/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ወለንጪቲ ለመግባት ትንሽ ሲቀረው 1 ሹፌር በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥02/11/2017 በማኅከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጉራጌ ዞን ጊቤ መንገድ አንድ የቤት መኪና ሹፌር ታፍኖ ተመስዷል። እገታ 1 🟥በ 23 /10/2017 በኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ወደ አሶሳ ኤክስካቬተር ጭኖ እየሄደ የነበረ ሹፌር ከነቀምቴ 5 ኪሎ ወጣ ቦ በወንበዴዎች ተገድሏል። ግድያ 1 🟥በ 20/10/2017 በኦሮሚያ ክልል ውስጥ አንቦ ኣለፍ ብሎ ጌዶ ሚባል አከባቢ በሽፍቶች 1 ሹፌር ተገድሏል። ግድያ 1 🟥20/10/2017 በኦሮሚያ ክልል ከያዩ ፊንጫ መንገድ በታጠቁ ወንበዴወች 1 ሹፌር ተገድሏል። ግድያ 1 🟥በ19/10/2017 ደብረ ብርሀን መስመር ከሰንቦ ወደ ምንጃር የሚያስወጣው መንገድ ሀገረ ማርያም ላይ 1 ሾፌሮች እና ረዳት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ18/10/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከአብርሀጂራ መተማ መንገድ አብደረግ የሚባል አካባቢ 1 ሹፌር በጥይት ህይወቱ አልፏል ሌሎች ታግተው ተወስደዋል። ሞት 1 እገታ 7 🟥በ18/10/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ አይከል ወጣ ብሎ 2 ሹፌሮች 2 ረዳቶችን ታግተው ወስደዋቸዋል። እገታ 4 🟥በ18/10/2017 ዓም በአማራ ክልል ከሶሮቃ አብረሀጂራ መንገድ እርጎየ አካባቢ 3 የኦባማ 2 የ FSR ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው በድምሩ 10 ሹፌር እና ረዳቶች በአጋች ዘራፊዎች ታግተው ተወስደዋል እገታ 10 🟥በ16/10/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ መቃ ተብሎ የሚጠራ መንደር ላይ 21 ሹፌር እና ረዳቶች በጥይት ተገድለዋል። ሞት 16 🟥በ 14/10/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ከደብረ ማርቆስ እና አማኑኤል ማህከል 1ሹፌር ከእነ ረዳቱ ታግተው ተወስደዋል ። እገታ 2 🟥በ 09/10/2017 በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በመተከል ዞን በቡለን ወረዳ 9 ሹፌሮች ታግተዋል። እገታ 9 🟥በ 07/10/2017 በአፋር ክልል በአዳይቱ እና ገዋኔ መሀል ባለችው ያንጉዲ የሚባል ኬላ ያለበት ቦታ ላይ አንድ አባዱላ ሚኒባስ ሹፌር በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 በ 04/10/2017 ዓም በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም ዞን ፈለገ ብርሀን ወጣ ብሎ ጭየ የሚባል አካባቢ አንድ የ fsr አሽከርካሪ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ 26/08/2017 ዓም ሻሸመኔ ለመድረስ ትንሽ ኪሎ ሜትር ሲቀረን መሳሪያ የታጠቁ ስዎች በማስቆም ረዳት ሹፌር በማገት መኪና ከነጭነት ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 03/10/2017 ዓም ከጃዊ ወደ ፖዊ ሲጓዝ ከጃዊ ትንሽ ወጣ ብሎ የተሳቢ ሹፌሩን የታጠቁ አካላቶች አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ 04/10/2017 ዓም በአፋር ክልል ገዳማዊቱ አካባቢ የህዝብ አውቶብስ በጥይት ተመቶ የአንድ ተሳፋሪ ህይወት አልፏል። ሞት 1 🟥በ 03/10/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ከጎንደር እና ደባርቅ መሀከል 44 የሚባል ቦታ ላይ 2 አሽከርካሪዎች ታግተዋል። እገታ 2 🟥በ 25/9/2017 በምዕራብ ጉጅ ዞን በቀሪጫ ወረዳ አንድ አሽከርካሪ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 24/09/2017 ከቆቦ አላማጣ መንገድ ቆቦ ወጣ ብሎ ጮቢ የሚባል ቦታ አሽከርካሪ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 23/ 09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር ጭልጋ (አይከል ) መተማ መንገድ እየተጓዘ የነበረ የጭነት መኪና ተኩስ በመክፈት ሹፌሩን በ4 ጥይት በመምታት ረዳቱን ጨምሮ ሌሎች ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 3 🟥በ21/09/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን በማንኩሳ እና ቡሬ መሀከል አንድ የተሳቢ አሽከርካሪ ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 20/09/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ጃንአሞራ መስመር ሚጭብኝ ከሚባለው ቦታ ላይ በጥይት ተመቷል አሽከርካሪ በጥይት ተመቶ ደባርቅ ሆስፒታል ይገኛል ረዳቱንም ሌሎችን አፍነው ወስደዋል ። እገታ 4 🟥በ 17/09/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ከ ዱርቤቴ ቢኮሎ አባይ መሀከል ድብካን ጊወርጊሥ የሚባል ልዩ ቦታ ከቀኑ 8:30 አካባቢ 3 ኦባማ 1 ካሦኒ ሾፌርና አረዳት ታግተው ተወሥደዋል። እገታ 8 🟥በ 17/09/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከ ጋይንት ወደ ደብረ ታቦር በሚወስደው መንገድ ከ ጎብጎብ እና ሳሊ መሃል ላይ ጋሾ መስክ የተባለ ቦታ ላይ 2 ሁለቱም እግራቸውን በጥይት ተመተው ጋይንት ሆስፒታል ገብተዋል። አካል ጉዳት 2 🟥በ 15 /09/2017 ዓም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ በአይምባ እና በቡሆና መሀከል ጎንግ ላይ አንድ ከብት የጫነ fsr ሹፌር ረዳት ከነ ኮብራሪው ጨምሮ ሌሎች 2 ሰወች በድምሩ 5 ሰወችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 5

#State Sponsored kidnap and killing! ===================•••••=================== ኢሰመጉ እና ኢሰመኮን መሰል የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ለአገዛዙ ገብረው እና ፈርተው ፀጥ ያሉበትን ጉዳይ… "የሹፌሮች አንደበት"የተባለ ገፅ ያጋለጠው የህዝብ እና ሾፌሮች ግድያን ያስመለከተ በማስረጃ የተደገፈ ዝርዝር በብዙዎች እየተደነቀ ነው። ይህ ቡድን በ2017 ዓ.ም ብቻ በየጎዳናው ታግተው ድራሻቸው የጠፋ እና የተገደሉ ሹፌር እና እረዳቶች ዝርዝርን ይፋ አድርጓል። ያገባደድነውን 2018 ዓ.ም መረጃም እያጠናቀረ መሆኑን ሰምተናል። ይሄው በ2017 ዓም የታገቱ የተገደሉ ሾፌር ረዳት ተሳፋሪዎች ዝርዝር ከ 04/01/2017 ዓም እስከ 03/13/2017 ዓም ድረስ ባለው የ13 ወር የአንድ አመት ጊዜ በጉዞ ላይ ባሉበት እገታ እና ግድያ የተፈፀመባቸው ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች በዝርዝር ይዘን መጠናል ይህ ቁጥር እና ዝርዝር በገፃችን በገፃችን የተጋሩትን ብቻ የያዘ ነው። የተደሉ 116 ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች የታገቱ 608 ሾፌሮች ረዳቶች እና ተሳፋሪዎች ናቸው ዝርዝሩ ከስር አለ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የአሽከርካሪ ረዳት እና ተሳፋሪ ዝርፊያዎች እገታ እና ግድያዎች እየተስፋፉ ቢሄዱም ችግሩን በመረዳት የጉዳቱን መጠን በማየት በችግሩ ግዝፈት ልክ የመፍትሄ እርምጃወች ህግን የማስከበር ስራወች ተሰርተዋል ማለት አይቻልም። ገፃችን ይህንን ዝርዝር ለማውጣት ለረጅም ጊዜያት የለፋበት ነው የአንድ አመት ፖስት ተመልሶ ማየት እና መለየት አድካሚ ቢሆንም የጉዳቱ መጠን በዝርዝር በቁጥር ሲቀመጥ ትኩረትን ሊያገኝ ይችላል በሚል ተስፋ እና ምኞት ይህንን ለማጋራት ወስነናል። በ2017 ዓም የታገቱ ሆነ የሞቱ አሽከርካሪ ረዳት እና ተሳፋሪ ቁጥሩ ከዚህ ሊያልፍ ይችላል እኛ ይዘን የወጣነው በገፃችን ደርሰው የተጋሩትን ብቻ ነው። ከመስከረም እስከ መስከረም 🟥በ03/13/2017 ይህ አሽከርካሪ ያሬድ አበበ ይባላል የአይሱዙ ሹፌር ሲሆን በትናንትናው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በ03/13/2017 ዓም ከቡሌ ሆራ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ባለችው በ ጉጂ ዞን ሱሮ ወረዳ ደዶሌ ቀበሌ ከተማ ውስጥ ተገድሏል። ሞት 1 🟥በቀን 03/13/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ከጋሸና ወደ ወልድያ ሲጎዝ የነበረው አሽከርካሪ ከአሁንተገኝ እና ከቀበሮ ሜዳ መሀል በአጋቾች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ30/12/2017 ዓም በአማራ ክልል በማኅከላዊ ጎንደር በማክሰኝት ፀዳ መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል ጠዳ ከተማ ለመግባት 500 ሜትር አካባቢ ባለው ርቀት አንድ የቦቴ ሹፌር የታጠቁ ዘራፊዎች አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ28/12/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከ መትሐራ ወለንጭቴ መከል አንድ አሽከርካሪ በዘራፊ በታጠቁ ወንበዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ26/12/2018 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ ወረዳ ሙሴባምብ አለፍ ብሎ ደበዝ ተብሎ በሚጠራ የመንገድ ክፍል አንድ ሾፌር ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 26/12/17 ከጠዋቱ 1:45 አካባቢ በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ወጣ ብሎ ደርባ መንገድ 20 የሚሆኑ ፋርም ሰርቪስ ውስጥ የነበሩ ሰራተኞች በታጣቂ ተወስደዋል። እገታ20 🟥በ25/12/2017 በኦሮሚያ ክልል ከመተሀራ ወለንጪቲ መሀከል 1 ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 24/12/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በጫንጮ እና ሙከጡሪ መሀከል አብዲ የሚባል አሽከርካሪ በዘራፊ ወንበዴዎች በግፍ በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥 በ በ24/12/2017 በኦሮሚያ ክልል ከጫንጮ ሙከጡሪ መሀከል ዱበር አካባቢ 3 ሹፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 24/12/2017 ዓም በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞ ከወረታ ደብረታቦር መንገድ በተለምዶ ወጅ(ሺፈራው) መገንጠያ ሚባል ቦታ ላይ 4 ሾፌሮች ከጧቱ 2:30 እስከ 3:00 ባለው ስዓት ውስጥ ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ23/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን ጎንደር መንገድ ከእንፍራዝ አዲስ ዘመን መሀል አርኖ ሰብሀ አካባቢ ብዛት ያላቸው መኪኖች በጥይት ተመተዋል አንድ ሹፌር ተገድሎ አሁን መገኘቱን እስከሬን የሚያነሳ መጥፋቱን መልዕክት ደርሶናል ነዳጅ የጫኑ ቦቴወች ታንከራቸው ተመቶ እየፈሰሰ ዘይት ስኳር የጫኑ ጭነቱ ተዘርፏል። ሞት 1 🟥በ21/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ከደጀን ወደ አባይ በርሀ ጭፍንጭፍ መዳረሻ ዘራፊዎች መኪና ሲያስቆሙ ረዳቱ ታኮ ለማድረግ ሲወርድ ተኩሰው በጥይት ገለውታል ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል። ሞት 1 እገታ 1 🟥በ18/12/2017 በአማራ ክልል ከአብራ ጅራ መተማ መንገድ ሽመለጋራ 1 ሹፌር 1 ረዳትተገድለዋል ድምር ሞት 2 🟥በ 19/12/2017 ዓም ትግራይ እንትጮ መኪናው በጥይት ተመቶ በመገልበጡ 13 ተሳፋሪዎች ህይወታቸውን አጠዋል። ሞት 13 🟥በ14/12/2027 በኦሮሚያ ክልል የታታ ባስ ሾፌር አሊደሮ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥09/12/2017ዓም የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ሾፌር ሱሉልታ መዳረሻ በጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 ⛔️በ 14/11/2017 አማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ እና ቢኮሎ መሀል አምቦ መስክ ላይ 1 ሾፌር ከእነ ረዳቱ ታግቷል። እገታ 2 ⛔️በ14/11/2017 ዓም በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን በመራዊ እና በቢኮሎ አባይ መሀከል አምቦመስክ ላይ 1 የኦባማ 1 የቸልቶ ካሶኒ ሾፌር ከእነ ረዳታቸው ታግተዋል። እገታ 4 ⛔️በ 18/11/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን በመራዊ እና ቢኮሎ መካከል አቦመስክ የላይ 1 ሹፌር ከእነ ረዳቱ ታግቷል። እገታ 2 ⛔️በ19 /11/2017 በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ ቢኮሎ መሀል አምቦመስክ ላይ 1 ሹፌር ከእነ ረዳት ታግተዋል። እገታ 1 ⛔️በ 24/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ቢኮሎ አባይ መራይ መሀል 1 የካሶኒ 1 የኤ ፍ ኤስ አር ሹፌር ከእነረዳታቸው ታግተዋል። እገታ 4 ⛔️በ 30/11/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከቢኮሎ አባይ እና መራዊ መሀል መራይ ለመግባት ትንሽ ሲቀር 3 አሽከርካሪዎች እና ረዳቶች ከቀኑ 7:00 ሰአት አካባቢ ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 ⛔️በ06/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ከመራዊ ቢኮሎ መሀከል አቦመስክ ላይ 3 ሹፌር ከእነ ረዳት ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 ⛔️በ 07/12/2017 ዓም በአማራ ክልል ከመራይ ቢኮሎ መሀከል አምቦ መስክ በሚባል ቦታ 1 የካሶኒ ቸልቶ 1 ሲኖ ኤፍኤስ አር ሾፌር ከነረዳታቸው ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 03 /12/2017 ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በድባጤ ወረዳ እና ረዳት ሹፌር እና ረዳት ላይ ግድያ ተፈፅሟል። ሞት 2 🟥በ 03/12/2017 በአማራ ክልል ከአዴት ገረገራ መንገድ ጮጮበር ሚባል አካባቢ 3 የባጃጅ ሾፌሮች ታግተዉ ተወስደዋል። እገታ 3 በ 30/11/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከድሬ ደዋ አዋሽ መንገድ ጭሮ ( አሰበ ተፈሪ) መግቢያ ኮሎሎ በሚባለው ቦታ የሶስት መኪና ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 3 🟥በ 30/11/2017 በኦሮሚያ ክልል ከ ጎሀፅዮ እና ቱሉሚልኪ መሀል ታታ ባስ ተሳፋሪወች ሙሉ ተሳፋሪወች ታግተው ተወስደዋል። 1 ሙሉ ባስ እገታ 44

🟥በ26/01/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል በፍቸ እና ገብሩ ጉራቻ መሀከል ደገም የሚባል ልዩ ቦታ ላይ ከቀኑ 10 ሰአት የታጠቁ ወንበዴዎች ሹፌር እና ረዳቱን ገድለዋል። ሞት 2 🟥በ26/01/2017 ዓ/ም በአማራ ክልል በጎንደር ታች አርማጭሆ ኩርቢ አካባቢ 1 ሾፌር ታግቶ ተወስዷል :: እገታ 1 🟥በ 16 /01/2017 ከመሸ በአማራ ክልል ከወረታ እና ሀሙሲት መሀከል በሚገኘው ጉማራ አካባቢ አንድ ሾፌር ተገድሏል። ሞት1 🟥በ 13/01/2017 ከቱሉቦሎ 50 ኪሎ ሜትር ርቀት አጨበር የሚባል ጉራጌ ዞን አቅራቢያ ትላንትና ከቀኑ 9 ሰአት የህዝብ ተሽከርካሪ አቃጥለውታል 20 ሰዎች አግተው ወስደዋል። እገታ 20 🟥በ10/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ደራ አካባቢ ጌታቸው መገርሳ የተባለን ሹፌር አግተው 1,000,000 ብር ከተቀበሉ በኋላ ገድለውታል። ሞት1 🟥በ05/01/2017በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን አለምሳጋ ላይ የታጠቁ አካላት መኪናውን በማስቆም ተሳፋሪን በመዝረፍ ሹፌሩን በጥይት ገድለዋል። ሞት1 🟥በ05/01/2017 በደቡብ ኢትዮጽያ ክልል አላባ ቄረንሶ የሚባል ልዩ ቦታው ወደ ወላይታ መውጫ 5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ሙዝ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ አሽከርካሪ በዘራፊዎች በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 🟥በ04/01/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2 ይህንን በዝርዝር ይዘን ብቅ ያልንበት ምክንያት የጉዳታችን የበደል የሞታችን መጠን ምን ያህል እንደሆነ በማሳየት የሚመለከተው አካል ትኩረት ሰጦ ችግሮቻችን እንዲቀርፍ ግድያውን እንዲያስቆም ለማመላከት ነው። ፎቶው በግፍ በስራ በጉዞ ከተገደሉት ውስጥ በጥቂቱ ነው ነፍስ ይማርልን። ፍትህ ፍትህ ፍትህ

🟥በ 25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል በወለንጪቲ እና መተሀራ መሀከል ልዩ ቦታው ሀሪቦና የሚባል ቦታ ላይ የታጠቁ ወንበዴዎች ጥላሁን የሚባልን ሾፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ 19/04/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ከሳንጃ ከተማ በቅርብ ርቀት አንድ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ 18 /04/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን ከመሸንቲ እና መራዊ መሀከል ቆጥቆጥማ ላይ 2 የካሶኒ ሾፌሮች ታፍነው ታግተው ተወስደዋ። እገታ 2 🟥በ18/4/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረታቦር ወረታ መሀከል ከአለም በር እና ወጅ መካከል አንድ የቦቴ ሾፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ18/4/2017 በአማራ ክልል አንድ የቦቴ ሾፌር ከጎንደር ጭልጋ ገንዳውሀ መተማ መንገድ ልዩ ስሙ ደረቅ አባይ የሚባል ቦታ ላይ በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 15/4/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከጋይንት ወጣ ብሎ ጨጨሆ ወርቅ ዋሻ የሚባል አካባቢ 2 ሹፌሮች ከእነ ረዳቶቻቸው ታግተዋል። እገታ 4 🟥15 /04 /2017 በአማራ ክልል ማህከላዊ ጎንደር ማክሰኝት እና ፀዳ መሀከል ረዳቱ በዘራፊዎች በጥይት በመመታቱ ህይወቱ ሲያልፍ ሾፌሩ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኝ ነበር። ሞት 1 🟥በ 17/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መንገድ ከነጋዴ ባህር እና ገንዳዋ ማህከል ኩመር የሚባል ከተማ አንድ የተሳቢ ሾፌር እና ረዳት ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 17/04/2017 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሸ መሀል አራት ሾፌሮች መገደላቸውን ሁለት ሾፌሮች የት እንደደረሱ አለመታወቁን አንድ ቆስሎ መትሀራ ህክምና ላይ መሆኑን መረጃ ደርሶናል :: ሞት 4 እገታ 2 🟥በ 13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ገብረጉራቻ አካባቢ የአንድ አውቶብስ ተሳፋሪዎች እና አንድ ሌላ የተሳቢ ሾፌርን አግተው ወስደዋል። 1 ሙሉ አውቶብስ ተሳፋሪ 43 ሰው 2 ሾፌር 🟥በ11/04/2017 ከሶረቃ እና ዳንሻ መሀከል ማይደሌ የሚባል አካባቢ 2 ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር እና አለም በር መሀከል አንድ የተሳቢ እና የ FSR በድምሩ 2 ሾፌሮችን አፍነው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ13/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከመተሀራ ወለንጪቲ መንገድ አንድ የሲኖ ገልባጭ አሽከርካሪ ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ11/04/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ደምበጫ እና የጨረቃ መሀከል ጠዋት 1:40 ላይ የካሶኔ ሾፌር በወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ11/4/2017ዓ.ም በጋንቤላ ክልል ድማ ወደ ካፋ ዞን ጨና ወረዳ ጭነት አራግፎ እየተመለሱ ባለበት ሁኔታ 1ሾፌር እና ረዳት በወንበዴዎች በጥይት ተገድለዋል። ሞት 2 🟥በ02/04/2017 በአማራ ክልል ታጭ አርማጭሆ ዞን ፈረስ መግሪያ ከተማ ላይ አንድ የገልባጭ ሴኖ ሾፌር አግተው ከወሰዱ በኋላ 120,000 ብር ከቤተሰብ ተቀብለው ረዳት እና ሾፌሩን ገድለው ጥለዋቸዋል :: ሞት 2 🟥በ05/04/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ጭልጋ (አይከል) መሀከል 2ሾፌሮች 2 ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴወች ተገድለዋል :: ሞት 4 🟥04/04/17በአማራ ክልል ከእንፍራዝ እና አርኖ መሀከል ጉዛራ አካባቢ ሾፌር ረዳቶች ታግተዋል። እገታ 2 🟥02/04/2017 በትግራይ ክልል ከመቀሌ ወደ ወልድያ መስመር በመጓዝ ላይ የነበረን አሽከርካሪ ሂዋኔ ወጣ ብሎ በላንድ ክሩዘር መኪና የተደራጁ ሽፍታ መፍቻ ስጠን ብለው በማስቆም ገንዘባቸውን ዘርፈው እሱ አልበቃ ብሎ ጫካ አስገብተው ግድያ ፈፅመዋል። ሞት 1 🟥በ 01/04/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ አሸሬ ባለው የመንገድ ክፍል 2 አሽከርካሪዎች ሲታገቱ አንደኛው በጥይት ጎማው እና ሞተሪኖ ተመቶበት ሊያመልጥ ችሏል :: እገታ 2 🟥01/04/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል የፊት ጎማ በመምታት ሾፌሩን በማገት ወስደዋል። እገታ 1 🟥0//04/ 2017 በአማራ ክልል ጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከደጎማ ወደ ማክሰኝት በመምጣት ላይ ያለን 1 አሽከርካሪ ዘራፊ አጋቾች በጥይት ገድለውታል። ሞት 1 🟥29/03/2017 በአፋር ክልል አዋሽ 7 እና መተሀራ መሀል ብሬከሩ ላይ መከላክያ በቅርብ ርቀት ባለበት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥24/03/17 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ መሀከል በትናንትናው ዕለት ሁለት ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ22/03/2017 ከአዋሽ ሚዛን ኬላዎችን እንዳለፍን ወደ ቦርደ መንገድ 4 ሾፌሮች በወንበዴዎች ታፍነው ታግተው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ21/03/2017 በአማራ ክልል በማኸከላዊ ጎንደር በታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ እና በፈንድቃ መሀከል አንድ ሾፌር ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 10/03/2017 በትግራይ ክልል ሽረ አቅራቢያ በለስ የሚባል አካባቢ ዘራፊወች ቢራ ጭኖ እየተጓዘ የነበረ ሹፌር ገድለዋል። ሞት 1 🟥በ02/03/17 በኦሮሚያ ክልል መትሀራ እና አዋሽ መሀል 4 ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥በ 3/02/2017 በአማራ ክልል ባ/ዳር እና መሸንቲ መሀል ሁለት ሹፌሮች ታግተዉ ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ18/02/2017 ዓም በኦሮሚያ ክልል ከአዲስ አበባ ከተማ በ25 ኪሎ ሜትር ርቀት በሱሉሉታ እና በጫንጮ መካከል የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አሳፍሮ ይሄድ የነበረን ፐብሊክ ባስ ሾፌሩን በመግዳል አውቶብስ ውስጥ የነበሩትን በሙሉ አፍነው ወስደዋል። ሞት 1 1 ሙሉ ባስ እገታ 33 🟥በ17/02/2017 በኦሮሚያ ክልል በመተሀራ እና ወለንጪቲ መሀከል ሀሪቦና የሚባል ልዩ ቦታ ላይ በታጠቁ ዘራፊወች ሹፌሩ ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል ረዳቱ ቆስሎ ህክምና ላይ ይገኛል :: ሞት 1 🟥በ14/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ጭሮ ወጣ ብሎ አልበረከቴ ቁልቁለት ላይ ኬላውን ወረድ ብሎ በዴሳ መገንጠያ ወደታች 4 ሾፌፎችን ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 4 🟥14/02/2017 ዛሬ በአማራ ክልል ከገንዳውሀ ጭልጋ መሀከል ከነጋዴ ባህር ወጣ ብሎ ኩመር አካባቢ የታጠቁ ዘራፊዎች በከፈቱት ተኩስ አንድ የተሽከርካሪ ረዳት ህይወቱ አልፏል። ሞት 1 በ12/02/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከክምር ድንጋይ ደብረ ታቦር መንገድ ጋሳኝ መግቢያ ካለው ክሬሸር ላይ 3 የካሶኒ ሾፌሮች ከእነ ረዳቶች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ 6 🟥በ11/02/2017 በአማራ ክልል በምስራቅ ጎጃም አባይ በርሀ ኩራር አካባቢ 1 የ FSR ከነረዳቱ ታግቶ ዛሬ ከፍተኛ ገንዘብ ተከፍሎ መለቀቃቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ10/02/2017 ዓም በአማራ ክልል በምዕራብ ጎጃም ዞን ከአዲስ አበባ ቡና ጭኖ በመምጣት ላይ ባለበት ሂደት ፍኖተ ሰላም አካባቢ በዘራፊ ወንበዴዎች በጥይት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ05/02/2017 በደቡን ክልል ከሀላባ እና ከአድሎ መሀል ዘራፊ ወንበዴዎች እርሱን በጥይት ህይወቱን አጥፍተው መኪና ላይ ያገኘትን ንብረት ዘርፈው ሄደዋል :: ሞት 1 🟥በ04/02/2017 በኦሮሚያ ክልል ከወለንጪቲ መተሀራ መሀከል አውራጎዳና ወጣ ብሎ 1 የ FSR እና ሌላ ሲኖ ሼልቶ ሹፌሮችን አፍነው ወስደዋቸዋል :: እገታ 2

🟥በ01/07/2017 በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ከጎንደር መተማ መንገድ ላይ ደረቅ አባይ በሚባለው አካባቢ የታጠቁ ዘራፊወች በጥይት ገድለውታል :: ሞት 1 🟥29/06/2017 በአማራ ክልል ወሎ ባቲ ልዩ ጎጥ ቆረማ የሚባል አካባቢ የአምቡላንስ ሹፌር በታጠቁ አካላት ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ29/06/2017 በአማራ ክልል ከጋይንት ደብረ ታቦር ማህከል ጋሳኝ ከተማ ላይ 7ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል :: እገታ 7 🟥በ27/06/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አበይ በርሀ ኩራር ልዩ ስሙ ከገብርኤል ዝቅ ብሎ አንድ የሐበሻ ቢራ የጫነ ሹፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ25/06/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን ከወረታ ደብረ ታቦር መንገድ ወጂ ላይ መንገዱን በተሽከርካሪ ሙሉ ለሙሉ በመዝጋት 28 ረዳት እና ሾፌሮችን አግተው ወስደው ከ10 እስከ 50 ሽህ ብር አስልከው ለቀዋል። እገታ 28 🟥24/06/17 በአማራ ክልል ደብረ ታቦር ወጣ ብሎ ኬላ አለ እሱን 2 ኪሎ ሜትር ርቆ አንድ የተሳቢ ሽፌር ታግቷል። እገታ 1 🟥በ24/06/17 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ከወረታ አለም በር መሀል ወጂ ተብሎ በሚጠረው ከተማ ዳር 1 ሾፌር ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ20/06/2017 በአማራ ክልል ከምስራቅ ጎጃም ዞን ከደንበጫ ማርቆስ መንገድ 2 የ ካሶኒ ሹፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 2 🟥በ20/06/2017 በኦሮሚያ ክልል ከዝዋይ ሞጆ ፈጣን መንገድ ቆቃ ድልድዩን ትንሽ አለፍ እንዳልን 1 የአይሱዙ ሾፌሩንም ረዳቱንም አግተው ወስደዋል። እገታ 2 🟥በ 19/06/2017 በአማራ ክልል በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ሹፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥በ10/06/2017 በአማራ ክልል ከአዲስ ዘመን እና እንፍራዝ ሰብአ አካባቢ 1 ሹፌር 2 ረዳቶችን አፍነው አግተው ይዘው ሄደዋል የአንደኛው መኪና ሹፌር ሩጦ ሲያመልጥ ረዳቱን ይዘው ሄደዋል መኪናውን በቆመበት ሳልባቲዮውን ጎማውን በጥይት መተውታል። እገታ 3 🟥በ10/06/2017 ከመተሀራ ወደ አዋሽ ስትወጣ የመጀመሪያው ብሬከር ልደርስ ስትል አንድ የቲማንቲም አይሱዙ እና የዶልፊን በሽፍታ ተመተው የተረፉት ታግተዋል።:: ሞት 2 እገታ 10 🟥በ08/06/2017 በኦሮሚያ ክልል በመትሀራ እና አዋሽ 7 መሀከል የአምቡላንስ ሹፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ 07/06/2017 በአማራ ክልል በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና አሸሬ መሀከል ፍልውሀ አካባቢ የህዝብ ተሽከርካሪ ለማገት ሲሞክሩ መኪናው ሊያመልጥ ሲሞክር አጋችች ጥይት በመተኮስ የአንድ ተሳፉሪን ህይወት አትጥፍተዋል :: ሞት 1 🟥በ06/06/2017በአማራ ክልል ታች አርማጭሆ አሸሬ ከተማ ተገንጥለህ ዶጋው /ጭርክኝ/ የሚባል አካባቢ አንድ ሹፌር ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ 05/06/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ከጎንደር መተማ መስመር አውላላ አካባቢ አንድ የኦባማ ሹፌር እና ረዳት አግተው ብር ከተቀበሉ በኋላ ሾፌር እና ረዳቱን በአሳዛኝ ሁኔታ ገለዋቸዋል :: ሞት 2 በ30/05/2017 ከጎንደር -ደባርቅ መስመር ገደብየ አካባቢ የህዝብ መኪና አባዱላ ሹፌሩን አፍነው ወስደዋል። እገታ 1 🟥በ 27/05/2017 ከሶሮቃ እርጎየ ባለው የመንገድ ክፍል አንድ ሹፌር በዘራፊዎች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥28/05/2017 በአማራ ክልል ከጎንደር ደባርቅ ባለው የመንገድ ክፍል በወቅን እና በገደብየ መሀከል 2 የቦቴ ሾፌሮች በዘራፊዎች ታፍነው ተወስደዋል እገታ 2 🟥በ22 /05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አባይ በርሀ ከድልድዩ ወደ ደጀን ባለው የመንገድ ክፍል ኩራር ዝቅ ብሎ ገልባጭ ሊሳን አስቁመው ሹፌሩ እሮጦ አመለጠ አብሮት የነበረውን ጓደኛውን አግተው ይዘውት ሄደዋል። እገታ 1 🟥በ22/05/2017 በአማራ ክልል በደብረ ታቦር አለም በር መሀከል ባለው የመንገድ ክፍል አለም ሳጋ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ 2 የተሳቢ 1 የአይሱዙ ሹፌር በዘራፊወች ታፍነው ተወስደዋል :: እገታ 3 🟥በ19/05/2017 ዘይት ጭኖ ከባህር ዳር ወደ ጎንደት እየተጓዘ የነበረ አይሱዙ መኪና ከባህር ዳር ወጣ ብሎ ጎምባት አካባቢ ሹፌር እና ረዳቱን በማፈን መኪናውን ባህር ዳር ወስደው ጭነቱን አራግፈው አቁመውት ሄደዋል :: እገታ 2 🟥በ 19/05/2017 አዳርቃይ ከተማ መግቢያ ላይ ልዩ ስሙ እንዞ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ 2 ካሶኒ የ2 Fsr ሹፌሮቹ እና ረዳቶቹ ታግተው ተወስደዋ። እገታ 8 🟥በበ15/05/2017 በታች አርማጭሆ በሳንጃ እና በሙሴባምብ መሀከል 1 FSR ሾፌር በዘራፊወች ታፍኖ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ013 /05/2017 በሳንጃ እና አሸሬ ማህከል ከአሸሬ ወጣ ብሎ አንድ የካሶኔ ሾፌር ላይ ዘራፊወች ለማገት ባደረጉት ሙከራ ሾፌሩን በጥይት መተውታል ሆስፒታል በህክምና ላይ ይገኛል :: ጉዳት 1 🟥በዚሁ እለት በ13/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ሙሴባምብ መሀል አንድ የህዝብ ተሽከርካሪ አባዱላን በማስቆም ሾፌሩን እና ረዳቱን አፍነው ወስደዋል :: እገታ 2 🟥ዛሬ በ14/05/2017 በአማራ ክልል ከሳንጃ እና ፈንድቃ መሀከል አንድ ኤክስኪዩቲቭ የቤት መኪና ይዞ እየተጓዘ የነበረን ነጋዴ ለማፈን ባደረጉት ሙከራ በጥይት ተኩሰው ገድለውታል :: ሞት 1 🟥በ13/05/2017 በአማራ ክልል በሰሜን ጎጃም ዞን መሸንቲ ከተማ አካባቢ 2 ሾፌሮችን በማገት 2ቱ መኪኖች አንዱ ሰሊጥ አንዱ በቆሎ የጫኑ ሲሆን መኪኖች በሌላ ሾፌር ተነድተው የት እንደተወሰዱ ማወቅ አልተቻለም። እገታ 2 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍልቅልቅ ወደ ደጀን ይጓዝ የነበረ ሾፌር አባይን ተሻግሮ ኩራር አካባቢ ታግቶ ተወስዷል። እገታ 1 🟥በ12/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር ዞን በሀሙሲት እና በወረታ መሀከል ጉማራ አካባቢ 2 የቦቴ ሾፌሮች ታፍነው ተወስደዋል። እገታ2 🟥በ7/05/2017 ከመተማ ጎንደር መንገድ አውላላ አካባቢ በሽፍቶች በተተኮሰ ጥይት የሹፌሩ እና የ2 ተሳፋሪዎች ህይወት ማለፉን አልፏል ግድያ 3 🟥በ 09/05/2017 ከ አጣዬ ወደ ማጀቴ ሽንኩርት ለመጫን እየሄደ የነበረ አሽከርካሪ በወንበዴወች ጥይት ተመቶ ህይወቱ አልፏል ሞት 1 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ መሀከል 1 አሽከርካሪ ተገድሏል ሞት 1 🟥በ02/05/2017 በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ከነቀምቴ ከተማ አቅራቢያ ከ24 ወጣ ብሎ 5 የተሳቢ ሾፌሮች ታግተው ተወስደዋል። እገታ 5 🟥02/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ከደብረ ታቦር ጋሳኝ ባለው የመንገድ ክፍል 5 ቦቴ ሾፌሮች ታግተዋል። እገታ 5 🟥ዛሬ በ 03/05/2017 በአማራ ክልል በደቡብ ጎንደር በሀሙሲት እና ወረታ 1 ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1 🟥በ03/05/2017 በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በደብረ ታቦር እና ጋሳኝ መሀከል ልዩ ስሙ ሎሚዱር የሚባል አካባቢ 5 ከነዳጂ አመላላሽ የቦቴ ሹፌርች በዘራፊ ታግተዋል። እገታ 5 🟥24/04/17 በዛሬው ዕለት ከጎንደር ባህር ዳር ባለው የመንገድ ክፍል እንፍራንዝ አካባቢ ከጠዋቱ 1 ሰአት 2 አሽከርካሪዎች ታግተው መወሰዳቸው መረጃ ደርሶናል :: እገታ 2 🟥በ25/04/2017 በኦሮሚያ ክልል ከያያ ጉሌ ወደፊቼ በመጓዝ ላይ እያለ ነው የተገደለው አሸብር ተስፋዬ የሚባል ሾፌር ተገድሏል። ሞት 1