fa
Feedback
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

رفتن به کانال در Telegram

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

کانال ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍ (@moamediamoresh) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 11 303 مشترک است و جایگاه 16 955 را در دسته اخبار و رسانه‌ها و رتبه 2 969 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 11 303 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 11 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -111 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 8.48% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 6.45% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 959 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 729 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 6 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ፣ የትግል ልሳን ነን፣ ይከተሉን፣ "ነፃ ሀሳብ ለነፃነት" መርኸ መስመራችን ነው!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 12 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانه‌ها تبدیل کرده‌اند.

11 303
مشترکین
-524 ساعت
-197 روز
-11130 روز
آرشیو پست ها
"#እርስበርስ በምንጠላላው ልክ ጠላቶቻችንን አንጠላም" አርበኛ ዘመነ ካሴ ይሔ ከላይ ያለው መልዕክት በአንክሮ ትኩረት በሰጠ አንቀፅ ውስጥ ተፅፎ ያገኘሁት መልዕክቱ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ የተላከ እንደ
+1
"#እርስበርስ በምንጠላላው ልክ ጠላቶቻችንን አንጠላም" አርበኛ ዘመነ ካሴ ይሔ ከላይ ያለው መልዕክት በአንክሮ ትኩረት በሰጠ አንቀፅ ውስጥ ተፅፎ ያገኘሁት መልዕክቱ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ የተላከ እንደሆነ ተጠቅሶ በአርበኛ አስረስ ማረ ገፅ ተለጥፎ ነው። መልዕክቱ ቢገርመኝ ቆርጨ አስቀረሁትና ኃሳቤን አጋራኋችሁ። በቀጥታ መልዕክቱ ለራሳቸው የሚያገለግል ጠንካራ ተግሳፅ ሆኖ አግኝቸዋለሁ። ተማሩበት!…ለካ ራስን ገሳጭነት እንዲህም ይገለጣል? ሁለቱም፣ ለራስ ጓድ ባላቸው ጭካኔ ልክ የአምሓራን ጠላቶች የማይጠሉ መሪዎች ናቸውና! እስክንድርን በሚጠሉበት ልክ… አብይ አህመድን አረጋ ከበደን ሽመልስ አብዲሳን ጌታቸው ረዳን አቦይ ስብሓትን ደብረ ፂዮንን አይጠሉም!

የየመን ሁቲ አማፅያን የኤደን አልመድብ ሰርጥን በተቆጣጠሩበት ቅፅበት ኢስራኤል የኢራን ኒኩሌር የመታጠቅ ሙከራ እና የግንባታዋ መጠናደርን አጋለጡ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታኒያሁ ኢራን እንደገ
የየመን ሁቲ አማፅያን የኤደን አልመድብ ሰርጥን በተቆጣጠሩበት ቅፅበት ኢስራኤል የኢራን ኒኩሌር የመታጠቅ ሙከራ እና የግንባታዋ መጠናደርን አጋለጡ‼️ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታኒያሁ ኢራን እንደገና የኑክሌር መሣሪያዎችን እየገነባች መሆኑን አስታወቁ። ​ፕሬዚዳንት ትራምፕ ቀደም ብለው እንዳስታወቁት ኢራን በድጋሚ በኑክሌር መሣሪያ እራሷን ለማስታጠቅ እየሞከረች ነው ብለው ነበር።

ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

#ነገስታቱ፣ ለወለጋ ኦሮሞ የጣሉበት ውለታ! አምሓራ በወለጋ ከሚጨፈጨፍባት ወለጋ የአምሓራ ነገስታት በአዳሪ ት/ቤት አስገብተው ያስተማሯቸው የወለጋ ኦሮሞዎች ዝርዝርን ሙክታሮቢች ገፅ ላይ ባነበብኩ ጊዜ፣ በብዙ ተከዝኩ። ዛሬ እነዚያ የወለጋ ልሂቃን ተደራጅተው ፖርቲ አቋቁመው፣ ለዩንቨርሲቲ ትምህርት የወጡ አምሓሮችን አግተው እንደ ፍሪዳ አርደው ገድለዋል፣ ድራሻቸው እንዲጠፋ አድርገዋል። በወለጋ የአምሓራ ደም እንደጎርፍ እንዲፈሴ እያደረጉ ቀጥለዋል። ወለጋ፣ አምሓራ ምን በደለሽ? ነገስታቱስ ምን አጠፉ? ታሪክ ለፍርድ ከፊታችሁ በሀቀኞች ክርታስ ተከትቦ ሲያጋልጣችሁ ይኖራል። የንፁሃን አምሓሮች ደም ግን፣ በወለጋ ከፍ ብሎ ይጮሓል! ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡

ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡ ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

"#የገዳ ሥርዓት፦ የጀኖሳይድ ጥንተ መሰረት፣ የዘር ማጥፋት ቅድመ ጀማሪ ኦሮሞ ወለድ የመግደል ሥርዓት ነው‼️" የእውነት አባት ፣ የታሪክ ተመራማሪው ፣ የሰብዓዊ መብት ተሞጋችና ጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱ‼️ እውነት እንናገር ካልን ምንልክ ኢትዮጵያን አንድ ከማድረጋቸው በፊት የራሳቸው ባላባቶች እና የአካባቢ ገዢዎች የሚፈጽሙት ግፍ እጅግ በጣም ይከፋል። ለማሳያ በጣም አሁን "ጡት ቆረጠ እንዲ አደረገን ፈጀን" እያሉ የሚያላዝኑ የኦሮሞ ልሂቃን የራሳቸው ገዳ ስርዓት ከበደለው በላይ ሚንልክ በድሏል? እውነት እንናገር አንድ የገዳ ሹም ከገደልክ አንተ ተገደህ ከቅድመ አያትህ ቀጥታ የተወለዱት ልጆች የልጅ ልጆቻቸው በሙሉ ይገደላሉ። በገዳ ስርዓት አንድ ሰው ከራሱ ጎሳ ውጪ ያለውን ኦሮሞ የመግደል ሙሉ መብት አለው። ወደ 200 የሚሆኑ ንዑስ ጎሳዎች አሉ። አንድ ኦሮሞ ሚስት ለማግባት ሰው ገሎ ብልት ካላመጣ በስተቀር ሚስት አያገባም። በገዳ ስርዓት ሹመት ለማግኘትም ሰው ገልህ ብልትህን ካላቀረብክ በምንም አይነት ስልጣን አታገኝም። አሁን ገዳን "የዲሞክራሲ" ተምሳሌት አድርገው ለአለም ዲሞክራሲን በመጀመሪያ የፈጠርን ነን እስከማለት ደርሰዋል። በ1955 ዓ.ም ከተጻፈው መጽሐፍ ያገኘሁት "ኦሮሞ ሚስቶቹን ተለዋውጦ ይገናኛል" ይላል። ይሄን ያስቀረው የሚኒሊክ አስተዳደር ነው። ከክርስቲያን ተምረው ነው። ክርስቲያኑ ሴት ክቡር ናት እንደ ማርያም ትከበራለች ብለው ሲናገሩ ሰምተው ሰልጥነው ነው። ዛሬ "ከኔ ሚስት ጋር ልደር" የሚል ኦሮሞ ያለ አይመስለኝም። ከዚህ ደረጃ ወጥተዋል። ዛሬ ኦሮሞ ዶክተር ነው ፕሮፌሰር ነው። ሌላው ቆዳ ለብሶ ነበር ግብርና አያውቅም። ልብስ መልበስ የተማረው ከክርስቲያኑ ህዝብ አብሲኒያውያን ነው። ክርስቲያን ሲባል በዚያን ጊዜ አማራ ማለት ነው። በሬ ማረድ አያውቅም በጦር ወግቶ በሬ ገለው እየገፈፈ የሚበላ በሬው ሲወድቅ ደሙን ግንባሩ ላይ ይቀባ ይጠጣል ነበር። ያ ሁሉ ቀርቷል። ኦሮሞ ቁጥሩ ብዙ ነው ነገር ግን የኔን ትንሽ ወንጣት የሚያህል የሙዚቃ መሳሪያ የለውም። ዛሬ የአማራን ማስቆ ክራር መለከት እምብልታ ዋሽንት በገና ይዞ በቴሌቪዥን ቀርቦ በኦሮሞኛ ዘፍኖ የዘፋኙን ስም በአማርኛ ለመጻፍ ይጠየፋል። ልብሱም የአማራ የሀገር ባህል ልብስ። ስለዚህ ሚኒሊክ ብቻ ሳይሆን እያንዳንዱ አማራ ለኦሮሞ ባለ ውለታ ነው። የስነ-ጽሁፍ ግንዛቤ የለውም ፊደል ምን እንደሆነ አያውቅም እኛም ወለንጓም ከፋም ስዳማም አናውቅም የተማርነው ከሴማውያን ነው። ሴማውያን ደግሞ አማራ ትግሬና ሌሎችም ናቸው። ዛሬ የኦሮሞን ጣት ይዞ ዶክተር ፕሮፌሰር የሚባሉትን ያስተማረው የኔታ ነው። የኔታ ማነው? አማራ። ዛሬ የኢትዮጵያ ታሪክ አካል በመሆኑ ኩራት ሊሰማው ሲገባ ኢትዮጵያን ለመበታተን መሞከሩ በጣም የሚያሳፍርና የሚያናድድ ነው። ሲዳማም ውላይታም ከምባታም ሀዲያም ደራሳም ኮንሶም ቡሜም ሱርማም እንደዚሁ ልብስ እንኳን መልበስ የማያውቁ ነበሩ። አሁንም በባህል ወቅት የሚለብሰው ሽመና ስራ ነው። እነ ከምባታ እነ ሃዲያ ቆዳ ነው የሚለብሱት። ዛሬ በአማራ ስም በሀገር ባለውለታዎች የተሰየሙ ትምህርት ቤቶችን ስማቸውን ሁሉ እየቀየሩ ይሄ ክህደት የራሱን ንጹህ ህሊና እንጂ አማራን አይጎዳውም። ታሪክ እንደሆነ አይጠፋም። ማስረጃው አለ። በተለይ የኦሮሞ አባባህሪ ባይኖሩ ኖሮ ኦሮሞ እራሱ ከየት እንደመጣ ማወቅ ነበር። አባይን አሁን ኦሮሞ መኮነን አለበት ባለውለታቸው ናቸው ታሪክ ስፋው ያቆዩ። #ሥርዓትነቀልለውጥ #AmharaResistance #AmharaGenocide መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

ጃንሆይ በተፈሪ መኮንን ያስተማሯቸው የመጀመሪያዎቹ የወለጋ ኦሮሞዎች ታሪክ #ሙክታሮ|ቪች የአዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በ1918 ዓ.ም ከወለጋ ወደ አዲስ አበባ ስለመምጣታቸው፤ እኔ አማኑኤል አብርሐም መጋቢት 8 ቀን 1905 ዓ.ም በወለጋ ክ/ሐገር በግምቢ አውራጃ፣ በቦጂ ወረዳ፣ በባቦ ቀበሌ በንቲ አደሬ በተባለ ስፍራ በአያቴ ማልሞ ቤት ተወለድኩ፡፡ አባቴ አብርሃም ታቶ ጉርሙ ሲሆኑ እናቴ ደግሞ ቀናቱ ማልሞ ገመ ይባላሉ፡፡ 12 አመት ከመንፈቅ ሲሆነኝ ለትምህርት ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡ የወለጋው ገዢ ደጃዝማች ገብረ ማርያም (ኩምሳ ሞረዳ) በ1915 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ሲያርፉ ልጃቸው ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ተኳቸው፡፡ ደጃ/ገብረ ማርያም ከመሞታቸው በፊት በጊቢያቸው አካባቢ አንድ ት/ቤት ከፍተው በአማርኛና በፈረንሳይኛ ት/ት ይሰጥበት ነበር፡፡ በዚህ ት/ቤት 6 ወር ያህል እንግሊዝኛ ፊደል ከቆጠርኩ በኋላ በ1918 ዓ.ም ወደ አዲስ አበባ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመሄድ መልካም እድል አጋጠመኝ፡፡ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን አዲስ አበባ ላይ ተፈሪ መኮንን የተሰኘ ዘመናዊ ት/ቤት አሰርተው ሚያዝያ 17 ቀን 1917 ዓ.ም ተመረቀ፡፡ አላማቸው ከመላ ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማሰባሰብ በዘመናዊ ት/ት እንዲሳተፉ ማድረግ ስለነበር ደጃ/ሀብተ ማርያምም የወለጋን ልጆች ወደ አዲስ አበባ ለት/ት እንዲልኩ ታዘዙ፡፡ እሳቸውም የመኳንንቶቻቸውን፣ የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የአሽከሮቻቸውን 23 ልጆች መርጠው ወደ አዲስ አበባ እንዲላኩ ወሰኑ፡፡ የተመረጡት ልጆች በ1918 ዓ.ም ከመስቀል በኋላ በፊታውራሪ ቀነአ ወንድም በፊታውራሪ አባ ጉርሙ ኃላፊነት በከብትና በእግር ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ፡፡ በጥቅምት ወር 1918 ዓ.ም አዲስ አበባ ደርሰን ጉለሌ ደጃ/ሀብተ ማርያም ጊቢ ሰፈርን፡፡ በአአ የደጃ/ሀብተ ማርያም ወኪል የነበሩት ፊታ/ኪዳነ ማርያም ወደ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄደው የወለጋ ልጆችን መምጣት በመናገራቸው፣ ጥቅምት 9 ቀን 1918 ዓ.ም ከሰአት በኋላ አልጋ ወራሽ ጊቢ ሄድን፡፡ በላይኛው ጊቢ ፊት በር ተሰልፈን ፈረንሳይኛ ለጀመሩ አረንጓዴ፣ እንግሊዝኛ ለጀመሩ ቢጫ፣ አማርኛ ለጀመሩ ቀይ ሪቫን ተሰጥቶን በ3 ተከፍለን አልጋ ወራሽን ስንጠብቅ በአጀብ መጡ፡፡ አልጋ ወራሽም ከአገራችን ወጣን፣ ከቤተሰብ ተለየን በማለት ሀሳብ አይግባችሁ፡፡ በሚቻለን ሁሉ እናት አባት ሆነን እንጠብቃችኋለን የሚል አበረታች ንግግር አደረጉልን፡፡ በማግስቱ ወደ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት ሄደን፣ አስተዳዳሪው ሐኪም ወርቅነህ በአዳሪ ተማሪነት ተቀበሉን፡፡ የወለጋ ልጆች የመጀመሪያዎች አዳሪ ተማሪዎች የመሆን እድል አገኘን፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ የአአ እና የዳር አገር ሌሎች ተማሪዎች ተቀላቀሉን፡፡ በመጀመሪያ ጊዜ ምግቡ በሙሉ በአልጋ ወራሽ ጊቢ እየተሰናዳ ይላክልን ነበር፡፡ ስኳር ብለን የሰየምነው ከረሜላና ጣፋጭ ምግብ ለወለጋ ልጆች እየተባለ በልዑል ራስ ተፈሪ ትዕዛዝ በየጊዜው ይመጣልን ነበር፡፡ የአዳሪ ተማሪዎች ቁጥር እየበዛ ሲመጣ ማዕድ ቤቶች ተሰርተውና አስተዳዳሪዎች ተቀጥረው ምግባችን በት/ቤቱ ምድር ቤት መዘጋጀት ጀመረ፡፡ በየሳምንቱ ሐሙስ የአልጋ ወራሽ ሚስት እሜቴ ወ/ሮ መነን እንጀራ ወጥና የማር ብርዝ ይዘው እየመጡ ባንዱ ገበታ ተቀምጠው ግብር ያበሉን ነበር፡፡ ልዑል አልጋ ወራሽ ገበታ ላይ እንዳለን እየመጡ በመካከላችን በመዘዋወር፣ አንዳንድ ልጆችን በማነጋገር ያበረታቱን ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ሁለቱም ልዑላን እንደ አባትና እንደ እናት እየተንከባከቡን፣ በአለምና በደስታ እንማር ጀመር፡፡ በአዲስ አበባው ተፈሪ መኮንን ት/ቤት የመጀመሪያዎቹ አዳሪ ተማሪዎች በመሆን በ1918 ዓ.ም ከወለጋ መጥተው በአዳሪ ተማሪነት የገቡት 23 ተማሪዎች ስም አባተ ቀነአ፣ አብዲሳ ጉደታ፣ አቦሴ ዱፌራ፣ አጋ ነገዎ፣ ወ/ማርያም ነመራ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ዋቅጅራ ሰርዳ፣ ዋቅጅራ ኤጀታ፣ አለማየሁ ቂጣታ፣ ደስታ ወ/ኢየሱስ፣ ጃለታ እፋ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ገለታ ነገዎ፣ ጎበና አያና፣ ሙሉጌታ ገ/መስቀል፣ በቀለ ማሙዬ፣ በቀለ ቴሶ፣ ባህሩ ካባ፣ ተገኝ ኪ/ማርያም፣ ተፈራ በየነ፣ ተፈራ እስጢፋኖስ፣ ተፈራ ጉታና አማኑኤል አብርሃም፣ ይባላል፡፡ ከነዚህ ውስጥ ባህሩ ካባ ለአውሮፕላን ነጂነት ት/ት ፈረንሳይ ተልኮ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አገር ቤት ተመልሶ በማገልገል ላይ ሳለ በፋሽስት እጅ ወድቆ እንግልት ደርሶበታል፡፡ ወ/ማርያም ነመራ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት የርስት የውል የግብርናና የቴክኒክ ዋና ዳይሬክተር እንዲሁም ከ1956 ዓ.ም በኋላ የጅማ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዋና ሹምና ቀጥሎም የፊታውራሪነት ማእረግ ተሰጥቶት በአገር ግዛት ሚ/ር የማዘጋጃ ቤቶች ክፍል ዋና ዳይሬክተር ሆኖ አገልግሏል፡፡ ዋቅጅራ ሰርዳ ከጠላት ወረራ በፊት ወደ ፈረንሳይ ተልኮ ከሳን ሲር የጦር አካዳሚ በሌተናልነት ማእረግ ተመርቆ ተመልሷል፡፡ በሻለቃ ማእረግ የኢሉባቦርና የወለጋ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ በኮሎኔልነት ማእረግ የሐረርጌ ጦር ሰራዊት አዛዥ፣ እስከ ሜጀር ጄኔራልነት በመድረስ ልዩ የታማዦር ሹምና በእስራኤልን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆኖ እስከመሾም ደርሷል፡፡ አለማየሁ ቂጤታ በአገር ግዛት ሚ/ር ውስጥ በአርሲ በጅማና ኢሉባቦር በጠቅላይ ጸሀፊነትና ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በፊታውራሪነት ማእረግ የደቡብ ክፍላተ አገራት ምክትል እንደራሴ ሆኖ አገልግሏል፡፡ ጎበና አያና ለከፍተኛ ት/ት ወደ ፈረንሳይ አገር ተልኮ ትምህርቱን አጠናቆ በመመለስ የባሌ አውራጃ ገዢ የነበሩት የደጃ/ነሲቡ ዛማኔል ረዳት ሆኖ አገልግሏል፡፡ አማኑኤል አብርሃም በተለያዩ አገራት በአምባሳደርነት ያገለገለ ሲሆን የተለያዩ የሚኒስቴር መ/ቤቶችንም በሚኒስትርነት መርቷል፡፡ ጃለታ እፋ፣ አባተ ቀነአ፣ ገለታ ነገዎ፣ ወዳጆ ሾካ፣ ጃለታ ዴቲ፣ ተፈራ ጉታ፣ በቀለ ቴሶ፣ ተፈራ በየነ፣ ተገኝ ኪ/ማርያምና በቀለ ማሙዬ ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አቅርጠዋል፡፡ ዋቅጅራ ኤጀታ ትምህርቱን አጠናቆ ወለጋ በመመለስ የውትድርና ትምህርት ሲሰጥ ቆይቶ በጠላት ወረራ ዘመን ከታሰረበት ለማምለጥ ሲሞክር ተገድሏል፡፡ ደስታ ወ/ኢየሱስ የአውሮፕላን ነጂነት ት/ት በመከታተል ላይ ሳለ በፋሺስት ተገድሏል፡፡ አብዲሳ ጉደታ ትምህርቱን ጨርሶ ወደ ወለጋ በመመለስ ደጃ/ሐብተማርያም ጋ ሰርቷል፡፡ አቦሴ ዱፌራ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ በአሰበ ተፈሪ ከአዛዥ ወርቅነህ ጋር ሰርቷል፡፡ በፋሽስት ወረራ ዘመንም በድሬደዋ ምድር ባቡር እየሰራ በጅቡቲ ካሉ የኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በመጻጻፍ በውስጥ አርበኝነት አገልግሏል፡፡ ፋሺስት ከተባረረ በኋላ ደግሞ በእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ተመድቦ አገልግሏል፡፡ ምንጭ፣ አማኑኤል አብርሃም፣ የሕይወቴ ትዝታ፣ አአዩ ፕሬስ፣ 1992 ዓ.ም፣ ገጽ 1-10፣ 268-270 የፎቶ መግለጫ፣ በምስሉ ላይ የሚታዩት በ1915 ዓ.ም የሞቱት አባታቸውን ደጃ/ኩምሳ ሞረዳን በመተካት የወለጋ ገዢ የነበሩት ደጃዝማች ሀብተ ማርያም ሲሆኑ ምስሉ የተገኘውም ከመጽሀፉ ነው፡፡

#በገዳ የወረራ ዘመቻ ጭራሽኑ ከምድረ ገፅ የጠፉ ብሔሮች ኦሮሞዎች በ1522 ዓ.ም. ወደ ማዕከላዊ እና ደጋማው ሰሜን የኢትዮጵያ ምድር ከገቡ ጊዜ ጀምሮ የከብት ጭራ እየተከተሉ በመጓዝ ነባር ሰላማዊ የኢትዮጵያ ብሔሮችን አጥፍተዋል፣ ወደ ሰሜን ተራሮች እና ሸንተረር በመመሸግ ራሳቸውን ያተረፉትንም አዳክመዋል። በኦሮሞ ዘንድ በኩራት እና ትምክህትነት የሚተረከው ገዳ ማህበር መመሪያ መሰረት ‘ገበሮ’ እና ‘ሞጋሳ’ በሚሉት መውረሪያ ስልታቸው የበርካቶችን ባህል፣ ቋንቋ፣ ሃይማኖት ብሎም ጥቅል ማንነት አጥፍተዋል፣ አንዳንዶቹን ወርሰው የራስ አስመስለዋል። ዛሬ በወሎ፣ በሸዋ፣ በአርሲ፣ በቢዛሞ፣ በኡጋዴን ኦሮምኛ የሚናገሩትና በዳሳ፣ ጃቢሳ ቅብጢሳ የሚባሉት የሰው ዘሮች ትውልዳቸው ወደ ኋላ ቢዘረዘር በእርግጠኝነት ስማቸው ኦሮምኛ አይደለም እነርሱም በደም ጥራት ኦሮሞዎች አይደሉም። በሞጋሳና ገበሮነት ማንነታቸውን የተነጠቁ ናቸው። አሁን፣ ኦሮሞ ብሎ ራሱን የሚጠራው ጎሰኛ ቡድን በትክክል ወደ ኋላ ሰባት ቤት የሚጠራ የደም ማንነቱ ከጠራ የኦሮሞ ግንድ የተገኜ አይደለም። በኦሮሞ ተወላጁ የነጋሶ ጊዳዳ ጥናት መሰረት በሰዮ ወለጋ ቢዛሞ አካባቢ ብቻ ሞጋሳ የተሰኜው የኦሮሞ ገዳ አሲሚሌሽን ፕላትፎርም ከአሥር በላይ ነባር የኢትዮጵያ ነገዶችን በአስገዳጅ ኦሮሞነት ቀንበር ህልው ነገዶችን አጥፍቷል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ #ካንቺ፣ #ኮንቺ፣ #ሙጩኮ፣ #ጋንቃ፣ #ወራጎ፣ #ዳምታ፣ #ካዛ፣ #አጋዲ፣ #ገበቶ፣ #መጀንግ፣ #ክወራ፣ #ክዋማ እና #ቡሳሴ ተጠቅሰዋል፡፡። በሌሎች ያልተቋጩ ጥናቶች መሰረት ደግሞ 28 ነባር ብሔሮች በኦሮሞ ወረራ ጠፍተዋል። (ይኼን በቀጣይ እመለስበታለሁ) እነኝህ ነገዶች ከነቋንቋቸውና ሌሎች ማንነቶቻቸው ቁጥራቸው ቀስ በቀስ እንዲቀንስና ፈፅሞ እንዲጠፉ የተደረጉት የገዳ ማህበር ባመጣው ወረራ እና የአሲሜሌት አስገዳጅ የሞጋሳ እና ገበሮ ትግበራ እንደሆነ ዶክተር ሀብታሙ ተገኘ ‘በራራ ቀዳሚት አዲስ አበባ’ በተሰኘው በከፍተኛ ምርምር እና ጥናት ማስረጃ በደጎሱት መፅሀፋቸው አብራርተዋል፡፡ ኦሮሞ ለረጅም ዘመን በተሻገረው የወረራና የመስፋፋት ፍላጎት የተለያዩ ብሔሮችን እያጠፋ ነው። በተለይም ከ8 ዓመት በፊት ጀምሮ ኦሮሞ ያልሆኑትን ሁሉ በመግደል፣ ንብረታቸውን በመዝረፍና በማቃጠል እየተፈፀመ ያለው እንቅስቃሴ ተቋርጦ የነበረውን የኦሮሞ ጭካኔ መር የገዳ 'ገዳይ' የወረራ ዘመቻ ለማስቀጠል እየተፈፀመ ያለ እድርጊት ነው፡ መስከረም 1/2019 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

"#እኔ አልተሻገርኩም" ======================= በላኤ ሰብ ነጋሽ በዙፋኗ አንብራ ግፍን በምታዘንብ አክብዳ መከራ ባጨቀዬች ምድሯን በዶፍ የአምሓራ ደም በከረፋች አድባር በፀለመች ዓለም
"#እኔ አልተሻገርኩም" ======================= በላኤ ሰብ ነጋሽ በዙፋኗ አንብራ ግፍን በምታዘንብ አክብዳ መከራ ባጨቀዬች ምድሯን በዶፍ የአምሓራ ደም በከረፋች አድባር በፀለመች ዓለም የጠጅ ሳር ማዕዛ ወይም የጤና አዳም የሽንኩርቱ ቁሌት፣ አደይ አይሸተኝም ለእኔ… እዮሃ አበባዬም እንቁጣጣሽ የለም!!! ሀቁን ልንገራቹ? ዘመኔም አልባተም፣ መስከረሜ አልጠባም፡፡ ፈርዖን ሰጥሞልኝ፣ እኔ አልተሻገርኩም!!! የበጉ፣ የዶሮ፣ የገብያው ጫጫታ የተስፈኞች ሙግት፣ የዲናር ሁካታ ችቦ ሚደምቅበት የህፃናት ሆታ ተሽፍኖብኛል በወገኔ ዋይታ። ሀቁን ልንገራቹ? እኔ አልተሻገርኩም፣ ጎልያድ ተገንድሶ በቃሉ አልፎከርኩም፣ ፈርዖን ሰጥሞልኝ፣ ፋሲካን አልያዝኩም፣ የራሄል  ዶፍ እንባን ገደብ አላየሁም። አዎ ፣አልተሻገርኩም ሰንሰለት በጥሼ በድል አልፎከከርኩም ያ፣ የተከፈለው #ሓራ ኃያል ነገድ በቃለ ተንስዑ በአላማዊ ገመድ ፍትሓ ፍኖቱ ፍርጡም የፋኖ ክንድ ካላየሁ ሲራመድ፣ ካላየሁ ሲገመድ በዐንድ መስመር አሓድ… በምፁም! በፍፁም፣ እውነቱ፣ ቢመርም ሀቁን ልንገራቹ? እኔ አልተሻገርኩም። Yihune Awoke Assefa 2015 ዓ.ም መስከረም 1 ጳጉሜ 5/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 https://t.me/Moamediamoresh# https://t.me/Moamediamoresh

#እንኳን አደረሳችሁ!
#እንኳን አደረሳችሁ!

"ቤተክርስቲያን ገንብታችኋል" ተብለው ተገደሉ‼️ በጅጅጋ ከተማ ባለፈው ቤተ ክርስቲያንን ሰርታችኋል ተብለው ከታሰሩት ምዕመናን መካከል አንዱ አቶ መሳይ መኮንን የተባሉት በደረሰባቸው ድብደባ ህይወታቸ
"ቤተክርስቲያን ገንብታችኋል" ተብለው ተገደሉ‼️ በጅጅጋ ከተማ ባለፈው ቤተ ክርስቲያንን ሰርታችኋል ተብለው ከታሰሩት ምዕመናን መካከል አንዱ አቶ መሳይ መኮንን የተባሉት በደረሰባቸው ድብደባ ህይወታቸው ማለፉ ተሰምቷል እጅግ አሳዛኝ ነው ቀብራቸው በሚካኤል ቤተ ክር ተፈጽሟል አክራሪ ውሃቢይ ጅሃዲስት የፈለገውን ልብስ ቢለብስ ክርስቲያን ከማጥፋት አይቆጠብም በህግ ቁጥጥር የዋለን ሰው መገድል ከህግ መተላለፍ ፍጹም አክራሪነት ነው ለቤተሰብ ወዳጅ ዘመዶቹ ፅናቱን ይስጣችሁ ነፍሱን ይማረው

በዚህ አዲስ ዓመት መባቻ ላይ፣ በትግላችን ማዕከል የምናስባቸው እና የደማቸው ጥሪ የሚያስቆጣን ወገኖቻችን መኖራቸውን አንዘነጋም። ​በሃይማኖታቸው ምክንያት መከራና ሰቆቃ እየደረሰባቸው ያሉ የክርስትና እና የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ ቤተ-እምነቶቻቸው ሲደፈሩ እና ሲቃጠሉ የታገሱት የመከራ ፅዋ ሞልቶ እየፈሰሰ ነዉ። ​በየማጎሪያው ያለ ፍርድ በበቀል እና በተረኝነት ስሜት የታጎሩ የፖለቲካ እና የማንነት እስረኞች፣ በማሰቃያ ክፍሎች ውስጥ አካላቸው የጎደለ እና ህይወታቸው ያለፈ ወገኖቻችን ፍትህ የማግኘት መብታቸውን ማስከበር የትግላችን አንዱ ግብ ነው። ​ በልማት ስም ከቀያቸው የተፈናቀሉ፣ ንብረታቸው የወደመባቸው፣ የአገዛዙን ጥቃት በመሸሽ ስደት ሀገር የሚሰቃዩ ወገኖቻችን ወደ ቀደመ ቀያቸው ተመልሰው በክብር እና በነፃነት የሚኖሩበት ሁኔታ እንዲፈጠር እንታገላለን። በመጨረሻም ትግላችን የህልውናችንን ዋስትና በብረት ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን፣ የሁሉም ብሔሮችና ብሔረሰቦች እኩልነት፣ ህግ የበላይነት እና ፍትህ የሰፈነባትን፣ የትኛውም ዜጋ በቋንቋው እና በማንነቱ የማይገፋባትን ከነባር ስልጣኔዋ፣ ታሪካ እና ባህሏ ያልተቃረነች ፍትሃዊ ኢትዮጵያን የመገንባት ስልታዊ ግብ አለው። ያለፈው አመት ለአማራም ሆነ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝቦች ወሳኝ የሆነ ዕድል ተፈጥሯል፤ የያዝነው አመት ደግሞ ይህን የትብብር ዕድል ተጠቅመን ህልውናችንን የምናረጋግጥበት፣ የጠላት የማጥፊያ አቅሞቹን ሰብረን በአሸናፊነት በአዲስ ፖለቲካዊ መድረክ ሀገርን ወደ ተሟላ እና ዘላቂ ሰላም ለማሸጋገር የምንሰራበት ይሆናል። በድጋሚ መልካም አዲስ ዓመት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ

በሀገራችን በከፍተኛ የእርስ በእርስ መጠራጠር ብሎም መገፋፋት ውስጥ እንዲኖሩ ከፍተኛ ሴራ የተሰራባቸው ህዝቦች የጠላትን እንዲሁም የውጭ ሀይሎችን ጸረ ትብብር ጫና ተቋቁመው በአብሮነት ለመቆም መነሳት የአመቱ ብሎም የክፍለ ዘመኑ ትልቅ ድል ነው። በዚህም የህዝቦችን የተሳሰረ ዕጣ ፈንታ ከጋራ የህልውና ስጋት ባሻገር ለሀገር ግንባታ በጋራ መስራት የሚቻልበትን ፖለቲካዊ መደላድል ለመፍጠር ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል። በመሆኑም እንደ አማራ ሕዝብ ሁሉ ለሕልውናቸው፣ ለባህላቸው፣ ለማንነታቸውና ለፍትሕ የሚታገሉ ሌሎች የኢትዮጵያ ወንድምና እህት ሕዝቦች በጋራ መቆማቸውንና መተሳሰራቸውን የሚያውጁበት ታሪካዊ ወቅት ላይ እንገኛለን። ፬. በህዝባችን እና በሰራዊታችን ተጋድሎ የከሸፉት የአገዛዙ የስልጣን ማራዘሚያ ፕሮጀክቶች ያለፈው 2018 ዓ. ም ፖለቲካዊ መዋቅሩን በወታደራዊ አገዛዝ እየለወጠ ያለዉ ዘረ-ፈጁ አገዛዝ በምርጫ ስም ህጋዊ የጭፍጨፋ እውቅና እና ካርድ ለማግኘት እንዲሁም በብሔራዊ ምክክር ስም ግለሰባዊ ቅዠቶችን የብሔራዊ ምክክር ውጤት ለማድረግ በቢሊዬኖች የሚቆጠር ገንዘብን በማባከን በሰፊው የደከመበት ዓመት ነበር። ይሁን እንጅ የአማራ ህዝብን ጨምሮ መላው ኢትዮጵያዊ ባደረገው ተጋድሎ እና የነቃ እንቅስቃሴ ምክንያት አገዛዙ በምርጫ ስም ዓለምን ማታለል የማይችልበትን ይልቁንም ምርጫን ስልጣን ላይ ለመቆዬት የሚጠቀምበት የማጭበርበሪያ ስልት መሆኑን ማሳዬት ተችሏል። በምርጫም ሆነ በምክክር ስም የህልውና አደጋ የተደቀነበትን ህዝብ የህልዉና ጥያቄ ማዳፈን እንደማይቻል ተረጋግጧል። በመሆኑም ያለፈው ዓመት አገዛዙ ብሔራዊ አጀንዳወችን ለይስሙላ በማጉላት፣ ያልተደረገ ምርጫን እንደተደረገ በማስመሰል እንዲሁም በተጧጧፈ ጦርነት ውስጥ ሆኖ ብሔራዊ ምክክር በሚል ስም ስልጣንን ህጋዊ ቅቡልነት ያለው ለማድረግ ያደረጋቸው ሙከራወች ሙሉ በሙሉ የከሸፉበት መሆኑ በታሪክ የሚታወስ ነው። ይህ አዲስ ዓመት ተራ የዘመን መለወጫ ብቻ ሳይሆን የአማራን ህዝብ ከምድር ገጽ ለማጥፋት፣ ታሪኩን ለመደምሰስ፣ ሀብቱን ለመዝረፍ እና ስነ-ህዝባዊ አወቃቀሩን ለመቀየር በአገዛዙ የታወጀውን የዘር ማጥፋት ጦርነት በመመከት፣ የህዝባችንን ፍጹም አሸናፊነት የምናበስርበት ታሪካዊ ምዕራፍ እንዲሆን እየተመኘን ተከታዮችን ጥሪወች እናቀርባለን! ፩) ለመላው የአማራ ህዝብ:- አረመኔያዊውን ግፍና መከራ በትዕግስትና በጀግንነት እያሸነፍክ ላለኸው ኩሩ ሕዝባችን፣ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍትሕ፣ የዕረፍትና የታሪካዊ ክብርህ መመለሻ ዓመት እንዲሆንልህ ንቅናቄያችን ከትላንት በተሻለ መልኩ ደምና አጥንቱን ከስክሶ ህልውና እና ነጻነትን ለማስከበር ከምንጊዜውም በላይ ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኑን ዛሬም እንደ ትላንቱ ያረጋግጣል። ስለሆነም የምታደርገውን ሁሉን አቀፍ ድጋፍና ደጀንነት ከምንግዜውም በላይ አጠናክረህ እንድትቀጥል ታሪካዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን። የትኛውም ስትራቴጂም ሆነ ታክቲክ አንድነትን አያክለውም፤ አንድነትን የሚያሳጣ አማራጭ በምንም መመዘኛ ተገቢ፣ አስፈላጊ አለያም ጠቃሚ ሊሆን አይችልም። ህዝባዊ አንድነት፣ መዋቅራዊ አንድነት እና የአመራር አንድነት የትግላችን አይተኬ ስትራቴጂካዊ አቅሞቻችን ናቸው። በየትኛውም ጊዜ በተለይ ደግሞ በዚህ ወቅት አንድነትን የትግሉ ስትራቴጂካዊ አቅም መሆኑን ተረድተን አቅማችንን እንጠብቅ። ከዚህ በተቃራኒ የሆነ አካሄድ እና አሰላለፍ በጋራ እንታገል። አማራን በንዑስ ማንነት እና የጥቅም ትስስር በትኖ፣ የጀመረውን ዘር ማጥፋት በስኬት ለማጠናቀቅ ጠላት ከፋፍሎ ሊያጠፋን እየሰራ እንደሆነ ተረድተን አማራ ከብዙ አመታት በኋላ ያገኘውን ብሔራዊ አንድነት በጥንቃቄ ልንጠብቅ እና ከአቆርቋዥ ከፋፋዮች በጽናት ልንከላከለው ይገባል። በተጨማሪም አማራው የህዝብ እና የድርጅት አንድነት ባሳካበት አመት ህዝቡን ከከበባ እና ንጥልነት አውጥቶ በሀገር ውስጥ ካሉ ብሔራዊ ሀይሎች ጋር መተባበር መቻሉ ለአማራም፣ ለሌላውም ብሎም ለሀገር ትልቅ ዕድልን አስገኝቷል። ይህን መልካም ዕድል እና ተስፋ መንከባከብ ይገባል። ፪) ለአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራርና አባላት፦ አማራ ተገፍቶ እና ተበድሎ የሚጠፋ ህዝብ ሳይሆን፣ በመከራ ውስጥ ታድሶ፣ የብረት ምሽግ ሆኖ የሚነሳ የጽናት አምድ ነው! የታጠቁ ድሮኖች፣ የተደረደሩ ታንክና መድፎች የተበላሹ የፕሮፓጋንዳ ማሽኖች የጊዜያዊ ጉልበት ምልክቶች እንጂ የህዝብን የእውነት እና የፍትህ ፍላጎት አይሰብሩም። የጠላቶቻችን ውድቀት ተቃርቧል፤ የብልፅግናን አገዛዝ አረመኔያዊ ጥቃት መክታችሁ፣ የሕዝባችሁን ሕልውና ለማስከበር በዱር በገደሉ የምታሳዩት የጀግንነት ታሪክ በአሁኑ ትውልድ ብቻ ሳይሆን፣ በመጪውም ትውልድ ዘንድ ታሪክ በወርቅ ቀለም የሚከትበው አኩሪ ገድል መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። አዲሱ 2019 ዓ.ም የሕዝባችንን ከሕልውና አደጋ አውጥተን፣ ነፃነት እና እኩልነትን የምናረጋግጥበት እንዲሁም ወንጀለኞችን ለፍርድ አደባባይ የምናቀርብበት የድል ዓመት እንዲሆን፣ ከምንጊዜውም በላይ ከፍተኛ አደራና ቃል-ኪዳናችንን የምናድስበት ዘመን እንዲሆን እንመኛለን። ፫) ለጸረ አገዛዝ ብሔራዊ ሀይሎች ካለፉት ስምንት አመታት የተማርነው ወሳኝ እውነት በተራ ለመበላት ወረፋ የምንጠብቅበት ጊዜ እና ሁኔታ ላይ አለመሆናችን ነው። እናም ሁሉም ህዝባዊ ሀይል ለህልውናው በአንድ የጋራ ጠላት ላይ በሁሉም ግምባር የቆመበት ምዕራፍ ለዚህ ለትውልዶች ለተደገሰው ጦርነት የመጨረሻው ምዕራፍ ነው፤ ለህዝቦች የአሸናፊነት ምዕራፍ። እናም ቀጣዩ አመት በትብብር አቅም የህልውና አደጋን በመመከት ጠላትን ጨርሶ በማስወገድ እልህ አስጨራሽ ተጋድሎ የምናደርግበት አመት ነው። ለዚህም የተጀመሩ መልካም የትብብር ተግባራትን በማስቀጠል፣ የጠላትን የፕሮፓጋንዳ ጥቃት ለመመከት በህዝባዊነት እንድንሰራ መልዕክታችንን ለማስተላለፍ እንወዳለን። የህዝቦችን እና የብሔራዊ ሀይሎች መልካም ግንኙነት ለጠላት ትልቅ አደጋ በመሆኑ ይህን ለማፍረስ የሚሰራቸውን ተግባራት ለመቀልበስ የህዝብን አቅም በጋራ መጠቀም ይገባል። ለዚህም የትብብሩን ተስፋዎች መንከባከብ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ህዝቡ እና ሁሉም ብሔራዊ ሀይሎች በሁሉም ረገድ የጠላትን መግቢያ በሮች ለመድፈን የጋራ ርብርብ ልናደርግ ይገባል። ፬) ለአፍሪካውያንና ለመላው የዓለም ሕዝብ፦ በኢትዮጵያ ምድር እየተፈጸመ ያለውን አረመኔያዊ የሰብአዊ መብት ረገጣና የዘር ማጥፋት ወንጀል ዓለም በዝምታ ሊመለከተው አይገባም። የጭቁን ሕዝቦችን የነፃነት ድምፅና ትግል በሁሉም መስክ ሊደገፍ የሚገባዉ ነው። ​የአማራ ህዝብ የህልውና እና የፍትህ ጥያቄ ከዓለም አቀፍ ህጎች (IHL) እና ከህግ የበላይነት ጋር የተጣጣመ ነው። በምስራቅ አፍሪካ፣ በአፍሪካ ቀንድ እና በቀይ ባህር ቀጠና ዘላቂ መረጋጋት እና የንግድ መስመር ሰላም ሊመጣ የሚችለው የህዝባችን ሰብአዊ፣ ታሪካዊ እና ፖለቲካዊ መብቶች ሲከበሩ ብቻ ነው። ያልተረጋጋች ኢትዮጵያ ለቀጠናው ስጋት ናት፤ የህዝባችንን ትግል መደገፍ ደግሞ በቀጠናው ህጋዊነትን፣ ፍትህን እና ዘላቂ ሰላምን የመትከል ብቸኛው መንገድ ነው። በመሆኑም የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላም እና መረጋጋትን የሚያውከውን የብልፅግና አገዛዝን ማስወገድ ለሰላማዊ የንግድ እና ፖለቲካ እንቅስቃሴ ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን በማመን አገዛዙን ባለመደገፍ እና ለተጋድሏችን ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ በመስጠት የበኩላችሁን ድርሻ እንድትወጡ እንጠይቃለን። ፭) ለአገዛዙ የሰቆቃ ሰላባወች:-

አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ! መስከረም 01/ቀን 2019 ዓ.ም መላው የአማራ ህዝብ እና ኢትዮጵያዊያን፣ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ አመራርና አባላት፣ የብልፅግናን አገዛዝ በየግንባሩ የምትታገሉ ፀረ ብልፅግና ኃይሎች፣ አፍሪካውያን ወንድሞቻችንና ለመላው የዓለም ሕዝብ፤ ድርጅታችን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) እንኳን ለ2019 ዓ.ም አደረሳችሁ፣ አደረሰን ይላል! ሀገራችን ኢትዮጵያ አዲሱን ዓመት እየተቀበለች ያለችው የቀውስ አገዛዙ በነደፈው የጥፋት ፕሮጀክት ምክንያት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ምስቅልቅል ውስጥ ሆና ነው። የህዝባቸውን ህልውና ባስቀደሙ ብሔራዊ ኃይሎች እና በኢትዮጵያዊነት ላይ ሁለንተናዊ አደጋ በደቀነው የአገዛዙ ኃይል መካከል በሚደረግ ጦርነት ምክንያት በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ የእልቂት እና የቀውስ ምዕራፍ ውስጥ እንገኛለን። ከሀገራዊ ቀውሱ ባሻገር ብልፅግና በጎረቤት ሀገራት የውስጥ ሰላም ላይ ጭምር በደቀነው አደጋ ምክንያት የቀይ ባህር ከባቢን ጨምሮ የቀጣናው መልክዓ ፖለቲካ በዘላቂ አለመረጋጋት ውስጥ እንዲገባ ሆኗል። እንደ ሀገር ሙሉ ሉዓላዊነታችንን ለታዳጊ ኢምፔሪያሊስቶች በማከራዬት ኢትዮጵያን ተላላኪ መንግስት ያደረገው አረመኔያዊ አገዛዝ የሥልጣን ዕድሜውን ለማራዘም ብቻ የውስጥ ጦርነቶችን ከማፋፋም አልፎ፣ አደገኛ ቀጣናዊ ቀውሶችን እያወለደ አገሪቱን ወደማያባራ ቀጠናዊ ጦርነት በመምራት ወደ ጥልቁ ገደል ለመክተት እየተንደረደረ ይገኛል። ዘመኑ ባፈራቸው የቴክኖሎጂ መሣሪያዎች ሁሉ ንጹኃንን በድሮን መደብደብ፣ በታሪካዊ ከተሞችና በሃይማኖት ቦታዎች ላይ ከባድ መሣሪያ በመተኮስ፣ ኢትዮጵያዊያንን በማንነታቸው ማሳደድ፣ ማሰርና ማፈናቀል የአገዛዙ መገለጫዎች ከሆኑ ውለው አድረዋል። አገዛዙ የኢትዮጵያንን ማንነት እና ወጥ ስልጣኔ ምልክት የሆነውን ዘመን መለወጫን ጊዜን ለመለወጥ በምክክር ኮሚሽን ስም አጀንዳ በማድረግ ከኢትዮጵያዊ ማንነታችን እና ከታሪካችን ጋር የተጋጨ መሆኑንም አሳይቶናል። በተለይም በአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነው ሁለንተናዊ የህልውና አደጋ ስሁት ትርክትን እና አጥፊ ፖሊሲዎችን እና ስልቶችን መነሻ ያደረገም ጭምር መሆኑ ይታወቃል። የአማራ ህዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ያደረገውን ሰላማዊ ትግል እና የለውጥ ተስፋ እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ስልጣን ላይ የወጣው አገዛዝ የአማራን ሕዝብ ከምድረ-ገጽ ለማጥፋት ሁሉን አቀፍ ጦርነት እያደረገ ይገኛል። ለጨቋኞች ተንበርክኮ የማያውቀው የአማራ ሕዝብም የአገዛዙን የህልውና አደጋ ቀንበር ለመስበር በጽናት መራር ትግል እያደረገ ባለበት በዚህ ወቅት ዘርፈ ብዙ ድሎችንም ማስመዝገብ ችሏል። የጠላትን ወረራ በመመከት የተደረጉት ወታደራዊ ተጋድሎዎች በጦረኝነት ለወረራ የመጣውን ሰራዊት የውጊያ አቅም እና ሞራል በተደጋጋሚ መስበር ችለዋል። በዚህም የአማራ ህዝብ በመሪ ድርጅቱ አማካኝነት የገጠመውን የዘር ማጥፈት ጦርነት እየመከተ ይገኛል። ባለፈው አመት በተለያየ ቦታ የተገኘቱት የውጊያ ድሎች ባሻገር በተለይ በስልጠና ዘርፍ የታየው ሽህ ክንዶችን በአንዴ አሰልጥኖ ማስመረቅ የተቻለበት በመሆኑ በትግሉ ወቅት ትልቅ አቅም መጨመር ችሏል። ከእነዚህ እና መሠል ድሎች ባሻገር 2018 አመት ምህረት በአማራ ህዝብ ትግል ወሳኝ ስትራቴጂካዊ ድሎችም ተመዝግበዋል። ፩. የአፋብን ውልደት ትግሉ ባልተማከሉ አደረጃጀቶች ውስጥ መቆዬቱ የራሱ ታክቲካዊ ፋይዳ የነበረዉ ቢሆንም አቅምን የሚከፋፍል በመሆኑ የአደረጃጀት አንድነትን ማረጋገጥ ግዴታ ነበር። የአማራ ህዝብም በታሪኩ እና በትግል ሂደቱ መራር በሆነ መንገድ የተረዳው ተጨባጭ እውነት ቢኖር አንድነት መተኪያ የለሽ ስትራቴጂካዊ አቅም መሆኑን ነው። በአማራነት የመደራጀትና የመታገል ጉዳይ ግለሰባዊ እና ጠባብ ቡድናዊ ፍላጎትን፤ ትናንሽና መለስተኛ ቅራኔና ፀብን፥ ኩርፊያና ልዩነትን መተውና ለወል ፍላጎታችን መሰለፍን ይጠይቃል። ከትናንትም ሆነ ከዛሬ ነገሮቻችን መካከል መርጦ መዘንጋት እና ለይቶ ማንሳትን፣ ስለጋራ አማራዊ ፍላጎታችን በአንድ መስመር መሰለፍን ይጠይቃል። ይህንን የማይታበል ሀቅ በመቀበል የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ምስረታን ማሳካታችን የአመቱ ዋነኛ ፖለቲካዊ ስኬት ነበር። በዚህ ውስጥ የትግሉ ስትራቴጂካዊ አቅሞችን በማሰባሰብ እና በአንድ ድርጅታዊ ማዕቀፍ ስር ህልውናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ትግል ውስጥ ሁሉም አቅሞች እንዲውሉ ለማድረግ መድላድሉን መፍጠር ተችሏል። ይህም የአመቱ ስኬት ብቻም ሳይሆን በቀጣይ ጊዜያት ለሚያደርጋቸው ትግሎች ወሳኝ ስትራቴጂካዊ አቅም ሆኖ የሚቀጥል ነው። ፪. የዓለምን ትኩረት የሳበው ተጋድሏችን አፋብን ከምስረታው ማግስት በሁሉም ዕዞቹ ውስጥ ከትግሉ መነሻ ጀምሮ የነበረውን ህዝባዊ ድጋፍ የትግል ግለቱን ለማስቀጠል እንዲያስችል በሁሉም አካባቢዎች የተደረጉት ህዝባዊ መድረኮች ወሳኝ ህዝባዊ ንቅናቄ ፈጥረዋል። በነዚህ መድረኮች ህዝቡ በአጀንዳዎቹ ላይ የበለጠ ግልጸኝነት በመፍጠር፣ የትግሉን አላማ ለማሳካት ያለውን ቁርጠኝነት እና መነሳሳት ያሳየበት ነበር። በዚህም የአደረጃጀት አንድነቱን፣ ህዝባዊ ደጀኑን በአላማ በማስተሳሰር መሬት ላይ ይበልጥ መትከልና ማጽናት ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪ የአማራ ህዝብ የትግልን አላማዎች በሀገር ውስጥ ብሎም በአለምአቀፍ ማህበረሰብ ዘንድ፣ በተመሳሳይ በአንድ ድምጽ በስፋት ማሰማት ተችሏል። ለአማራ ህዝብ ጥሪ ለወትሮው ጆሮ ባለመስጠት የምስክርነት እና የትርጓሜ ግፍ ሲፈጸምበት ቢኖርም ዛሬ ግን በተለያዩ ሀገራት፣ በተለያዩ ቋንቋዎች አማራ ለራሱ እውነት መመስከር ብሎም ማስረዳት ችሏል። በዚህም በአማራ ህዝብ ትግል ዙሪያ በተዛባ መልክ ተስፋፍተው የኖሩ ትርክቶችን ለማረም ጥቂት ዕድል ተገኝቷል። የአማራ ህዝብ መደመጥ በመቻሉም ህዝቡን ነጥሎ ለማጥቃት እና ለማስጠቃት ከዳግመ ጣሊያን ወረራ ጀምሮ የተተከሉ የጥላቻ ግምብ ለማፍረስ እና ጥርጣሬን አስወግዶ በህዝቦች መካከል መልካም ግንኙነት ለመፍጠር የሚያስችል ድልድይ እየተፈጠረም ይገኛል። ፫) የፖለቲካ ርዕደ መሬት የፈጠረው የትብብር ማዕቀፍ ዘረ ፈጁን አገዛዝ በማስወገድ በፋሽስታዊ ዕሳቤ ተተክሎ የኖረውን የትውልዶች ጦርነት በህዝባዊ ትግላችን መቀልበስ እና ህልውናን በዘላቂነት ማረጋገጥ አንደኛው ተልዕኳችን ነው። አማራን ለማጥፋት የተነሳው ዘረ ፈጅ አገዛዝ ሌሎች ህዝቦችንም በጉልበት ጨፍልቆ ከመግዛት አልያም ከመጥፋት ውጭ ሌላ አማራጭ አላስቀመጠም። ለዚህም እንዲመቸው የህዝቦች የጎንዮሽ መልካም ግንኙነት እንዲበላሽ እና ቅራኔወች እንዲሰፉ በሙሉ አቅሙ እየሰራ ይገኛል። ይሁንና እርስ በዕርስ እንዲተላለቁ የተደገሰላቸው ህዝቦች እና ብሔራዊ ሀይሎች የጥፋት ትርክት እና ሴራን አክሽፈው፣ ለህልውናቸው ሲሉ የጋራ ጠላትን በጋራ ለመታግል መግባባታቸዉን የሚያውጁበት የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል። በየትኛውም የዓለም ማዕዘን ተከስተው የነበሩ ፀረ-ህዝብ አገዞች የተገረሰሱት የጋራ እጣ ፋንታን በሚጋሩ ፀረ ጭቆና የትግል ኃይሎች ነው። ይህ መሠረታዊ እውነት ህዝባዊ አላማን አንግበው በሚታገሉ ብሔራዊ ሕዝባዊ ኃይሎች መካከል ያሉትን ልዩነቶች ተቀራርበው እንዲሰሩ አስችሏል። በእርግጥም እንኳንስ የሁሉም ህዝቦች ብሎም ሀገር የህልውና አደጋ ውስጥ ወድቀው አይደለም፤ የአንድ ማህበረሰብ የህልውና አደጋ ብቻዉን ህዝባዊ ኃይሎች እንዲተባበሩ የሚያስገድድ በቂ ምክንያት ነው።