en
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Open in Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel Ethiopian Public Service University

Channel Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 737 subscribers, ranking 15 736 in the Education category and 2 645 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 737 subscribers.

According to the latest data from 13 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 112 over the last 30 days and by 2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 34.81%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 15.93% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 4 434 views. Within the first day, a publication typically gains 2 029 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 30.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 14 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

12 737
Subscribers
+224 hours
+217 days
+11230 days
Posts Archive
ቀን ጥቅምት 6/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለአዲስ ተመዝጋቢዎች ለዩኒቨርሲቲያችን አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ ቅዳሜ ጥቅምት 8/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ስለዩኒቨርሲቲው እና ስለሚሰጣችሁ አገልግሎት ገለጻ (Orientation) ስለሚሰጥ ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ዩኒቨርሲቲው

2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪ
2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም  ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪያ፣ ከአየር ጤና መናኸሪያ፣ከአስኮ  እና  ከላምበረት መናኻሪያ  ባሉ ቦታዎች  እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንጠብቃችሁ  መሆኑን  ከወዲሁ እናሳስባለን፡

photo content

Official Announcement: Effective immediately, the Ethiopian Civil Service University will operate under its new name: Ethiopian Public Service University (EPSU). Our updated name better encompasses our mission to serve the broader public sector. This change reflects our expanded focus on comprehensive public service education, research, and our new innovation center. We are also excited to announce a new mission of accepting students directly from grade 12. We look forward to continuing our service and academic distinction under this new identity. Stay tuned for more updates!

የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢ
የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ በትምህርት ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ በቁልፍ ተግባራት የአፈጻጸም አመላካቾች / Key Performance Indicators/ ስምምነት መስከረም 30 ቀን 2018ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎች እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆነ ስምምነቱም በዋናነት በትምህርት ዘርፉ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች መጠነ ሰፊ ለውጥ መመዝገቡን እና የዚህን ቀጣይነት ማረጋገጥ ፣በተለይ ዲጂታላይዜሽንን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወን እንደለበት ያመላከተ ሲሆን በቀጣይም የትምህርትን ጥራት፣ ተደራሽነትና አካታችነትን በማሳደግ የትምህር ስርአት ማዘመን የሁሉም ድርሻ እንደሆነ ተመላክቷል፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችም ይህን ስምምነት በልዩ ሁኔታ ትኩረት በመስጠት በቁርጠኝነት ለአፈጻጸሙ ድርሻቸዉን እንዲወጡ ጥሪ ተላልፏል፡፡

photo content

photo content

በ2018 የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መማር የሚፈልጉ በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ አመልካቾችን ይመለከታል፡፡ ለበለጠ መረጃ http://www.ecsu.edu.et/download/file/fid/7339

photo content

ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች!! በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ እንኳን ደስ አለን!