fa
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

رفتن به کانال در Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Ethiopian Public Service University

کانال Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 12 736 مشترک است و جایگاه 15 736 را در دسته آموزش و رتبه 2 645 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 12 736 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 13 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 112 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 2 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 34.81% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 15.93% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 434 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 029 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 30 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

12 736
مشترکین
+224 ساعت
+217 روز
+11230 روز
آرشیو پست ها
ቀን ጥቅምት 6/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለአዲስ ተመዝጋቢዎች ለዩኒቨርሲቲያችን አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ ቅዳሜ ጥቅምት 8/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ስለዩኒቨርሲቲው እና ስለሚሰጣችሁ አገልግሎት ገለጻ (Orientation) ስለሚሰጥ ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ዩኒቨርሲቲው

2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪ
2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም  ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪያ፣ ከአየር ጤና መናኸሪያ፣ከአስኮ  እና  ከላምበረት መናኻሪያ  ባሉ ቦታዎች  እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንጠብቃችሁ  መሆኑን  ከወዲሁ እናሳስባለን፡

photo content

Official Announcement: Effective immediately, the Ethiopian Civil Service University will operate under its new name: Ethiopian Public Service University (EPSU). Our updated name better encompasses our mission to serve the broader public sector. This change reflects our expanded focus on comprehensive public service education, research, and our new innovation center. We are also excited to announce a new mission of accepting students directly from grade 12. We look forward to continuing our service and academic distinction under this new identity. Stay tuned for more updates!

የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢ
የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ በትምህርት ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ በቁልፍ ተግባራት የአፈጻጸም አመላካቾች / Key Performance Indicators/ ስምምነት መስከረም 30 ቀን 2018ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎች እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆነ ስምምነቱም በዋናነት በትምህርት ዘርፉ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች መጠነ ሰፊ ለውጥ መመዝገቡን እና የዚህን ቀጣይነት ማረጋገጥ ፣በተለይ ዲጂታላይዜሽንን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወን እንደለበት ያመላከተ ሲሆን በቀጣይም የትምህርትን ጥራት፣ ተደራሽነትና አካታችነትን በማሳደግ የትምህር ስርአት ማዘመን የሁሉም ድርሻ እንደሆነ ተመላክቷል፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችም ይህን ስምምነት በልዩ ሁኔታ ትኩረት በመስጠት በቁርጠኝነት ለአፈጻጸሙ ድርሻቸዉን እንዲወጡ ጥሪ ተላልፏል፡፡

photo content

photo content

በ2018 የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መማር የሚፈልጉ በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ አመልካቾችን ይመለከታል፡፡ ለበለጠ መረጃ http://www.ecsu.edu.et/download/file/fid/7339

photo content

photo content

ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች!! በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ እንኳን ደስ አለን!