Ethiopian Public Service University
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Ethiopian Public Service University 的分析概览
频道 Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 12 737 名订阅者,在 教育 类别中位列第 15 736,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 645 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 12 737 名订阅者。
根据 13 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 112,过去 24 小时变化为 2,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 34.81%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.93% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 4 434 次浏览,首日通常累积 2 029 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 30。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት”
凭借高频更新(最新数据采集于 14 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
12 737
订阅者
+224 小时
+217 天
+11230 天
帖子存档
ቀን ጥቅምት 6/2018 ዓ/ም
ማስታወቂያ ለአዲስ ተመዝጋቢዎች
ለዩኒቨርሲቲያችን አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ ቅዳሜ ጥቅምት 8/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ስለዩኒቨርሲቲው እና ስለሚሰጣችሁ አገልግሎት ገለጻ (Orientation) ስለሚሰጥ ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ዩኒቨርሲቲው
2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪያ፣ ከአየር ጤና መናኸሪያ፣ከአስኮ እና ከላምበረት መናኻሪያ ባሉ ቦታዎች እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንጠብቃችሁ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን፡፡
Official Announcement: Effective immediately, the Ethiopian Civil Service University will operate under its new name: Ethiopian Public Service University (EPSU).
Our updated name better encompasses our mission to serve the broader public sector. This change reflects our expanded focus on comprehensive public service education, research, and our new innovation center. We are also excited to announce a new mission of accepting students directly from grade 12. We look forward to continuing our service and academic distinction under this new identity. Stay tuned for more updates!
የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ
---------------------
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ በትምህርት ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ በቁልፍ ተግባራት የአፈጻጸም አመላካቾች / Key Performance Indicators/ ስምምነት መስከረም 30 ቀን 2018ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡
ስምምነቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎች እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆነ ስምምነቱም በዋናነት በትምህርት ዘርፉ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች መጠነ ሰፊ ለውጥ መመዝገቡን እና የዚህን ቀጣይነት ማረጋገጥ ፣በተለይ ዲጂታላይዜሽንን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወን እንደለበት ያመላከተ ሲሆን በቀጣይም የትምህርትን ጥራት፣ ተደራሽነትና አካታችነትን በማሳደግ የትምህር ስርአት ማዘመን የሁሉም ድርሻ እንደሆነ ተመላክቷል፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችም ይህን ስምምነት በልዩ ሁኔታ ትኩረት በመስጠት በቁርጠኝነት ለአፈጻጸሙ ድርሻቸዉን እንዲወጡ ጥሪ ተላልፏል፡፡
በ2018 የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መማር የሚፈልጉ በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ አመልካቾችን ይመለከታል፡፡
ለበለጠ መረጃ
http://www.ecsu.edu.et/download/file/fid/7339
