ru
Feedback
Ethiopian Public Service University

Ethiopian Public Service University

Открыть в Telegram

ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Ethiopian Public Service University

Канал Ethiopian Public Service University (@epsutelegram) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 12 737 подписчиков, занимая 15 736 место в категории Образование и 2 645 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 12 737 подписчиков.

Согласно последним данным от 13 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 112, а за последние 24 часа — 2, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.81%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 15.93% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 434 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 2 029 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 30.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ፐብሊክ አገልግሎት ልህቀት በተግባር ተኮር እውቀት

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 14 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.

12 737
Подписчики
+224 часа
+217 дней
+11230 день
Архив постов
ቀን ጥቅምት 6/2018 ዓ/ም ማስታወቂያ ለአዲስ ተመዝጋቢዎች ለዩኒቨርሲቲያችን አዲስ ተመዝጋቢዎች በሙሉ ቅዳሜ ጥቅምት 8/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ስለዩኒቨርሲቲው እና ስለሚሰጣችሁ አገልግሎት ገለጻ (Orientation) ስለሚሰጥ ሁላችሁም እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ዩኒቨርሲቲው

2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪ
2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ መርሀ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2018 ዓ.ም  ከ (መርካቶ) ፣ ከቃሊቲ መናኻሪያ፣ ከአየር ጤና መናኸሪያ፣ከአስኮ  እና  ከላምበረት መናኻሪያ  ባሉ ቦታዎች  እናንተን ለመቀበል አውቶብሶችን አዘጋጅተን የምንጠብቃችሁ  መሆኑን  ከወዲሁ እናሳስባለን፡

photo content

Official Announcement: Effective immediately, the Ethiopian Civil Service University will operate under its new name: Ethiopian Public Service University (EPSU). Our updated name better encompasses our mission to serve the broader public sector. This change reflects our expanded focus on comprehensive public service education, research, and our new innovation center. We are also excited to announce a new mission of accepting students directly from grade 12. We look forward to continuing our service and academic distinction under this new identity. Stay tuned for more updates!

የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢ
የኢሲሰዩ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም የፊርማ ስነሥርዓት አካሄደ --------------------- የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉሥ ታደሰ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ በትምህርት ሚኒስቴር በተዘጋጀዉ በቁልፍ ተግባራት የአፈጻጸም አመላካቾች / Key Performance Indicators/ ስምምነት መስከረም 30 ቀን 2018ዓ.ም ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ 47 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የቦርድ ሰብሳቢዎች እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆነ ስምምነቱም በዋናነት በትምህርት ዘርፉ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች መጠነ ሰፊ ለውጥ መመዝገቡን እና የዚህን ቀጣይነት ማረጋገጥ ፣በተለይ ዲጂታላይዜሽንን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወን እንደለበት ያመላከተ ሲሆን በቀጣይም የትምህርትን ጥራት፣ ተደራሽነትና አካታችነትን በማሳደግ የትምህር ስርአት ማዘመን የሁሉም ድርሻ እንደሆነ ተመላክቷል፡፡የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችም ይህን ስምምነት በልዩ ሁኔታ ትኩረት በመስጠት በቁርጠኝነት ለአፈጻጸሙ ድርሻቸዉን እንዲወጡ ጥሪ ተላልፏል፡፡

photo content

photo content

በ2018 የትምህርት ዘመን በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ መማር የሚፈልጉ በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ አመልካቾችን ይመለከታል፡፡ ለበለጠ መረጃ http://www.ecsu.edu.et/download/file/fid/7339

photo content

photo content

ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝቦች!! በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ እንኳን ደስ አለን!