en
Feedback
ማጣላ ዋላና ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስትያን

ማጣላ ዋላና ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስትያን

Open in Telegram

“በሕይወቴ ሳለሁ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ፥ ለአምላኬም በምኖርበት ዘመን ሁሉ እዘምራለሁ።” — መዝሙር 104፥33

Show more
3 773
Subscribers
-324 hours
+337 days
+16530 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+34
in 0 channels
August '26
+201
in 5 channels
Get PRO
July '26
+163
in 2 channels
Get PRO
June '26
+177
in 3 channels
Get PRO
May '26
+172
in 3 channels
Get PRO
April '26
+128
in 5 channels
Get PRO
March '26
+71
in 3 channels
Get PRO
February '26
+83
in 5 channels
Get PRO
January '26
+65
in 2 channels
Get PRO
December '25
+90
in 3 channels
Get PRO
November '25
+77
in 5 channels
Get PRO
October '25
+96
in 7 channels
Get PRO
September '25
+96
in 6 channels
Get PRO
August '25
+96
in 3 channels
Get PRO
July '25
+115
in 7 channels
Get PRO
June '25
+92
in 3 channels
Get PRO
May '25
+91
in 4 channels
Get PRO
April '25
+123
in 7 channels
Get PRO
March '25
+130
in 5 channels
Get PRO
February '25
+153
in 6 channels
Get PRO
January '25
+212
in 7 channels
Get PRO
December '24
+215
in 6 channels
Get PRO
November '24
+221
in 6 channels
Get PRO
October '24
+178
in 3 channels
Get PRO
September '24
+176
in 2 channels
Get PRO
August '24
+159
in 2 channels
Get PRO
July '24
+152
in 5 channels
Get PRO
June '24
+125
in 7 channels
Get PRO
May '24
+238
in 8 channels
Get PRO
April '24
+170
in 6 channels
Get PRO
March '24
+61
in 3 channels
Get PRO
February '24
+53
in 6 channels
Get PRO
January '24
+80
in 4 channels
Get PRO
December '23
+330
in 4 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
06 September+1
05 September+3
04 September+6
03 September+10
02 September+8
01 September+6
Channel Posts
እንኳን ለ4ኛው ዓመት የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት ጉባዔ በሠላም አደረሳችሁ❕ ሠላም የተወደዳችሁ የአንድ አምላክ ልጆች የሆናችሁ ወንድሞች እና እህቶች እንደምን ቆያችሁ❓ "ወጣቱ ብንያም በጕልበቱ በዚያ አለ፥" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በደቡብ ኢትዮጵያ ሰበካ በአረካ እናት አጥቢያ "የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት" የተሰኘ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ይገኛል። ይኸውም ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 01 ድረስ ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስሆን በዚህ ልዩ ግብዣ ላይም፦ ✅ የእግዚአብሐር ቃል፣ ✅ የህብረት እና የግል ዝማሬዎች፣ ✅ እንዲሁም የተለያዩ ወጣት ተኮር የሆኑ አዝናኝና አስተማሪ ዝግጅቶች ተሰናድተዋል። ስለሆነም ሁላችሁም መጥታችሁ የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጥሪ እናቀርባለን ተባረኩ❕ የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት

2
የማልፈልገው ሰው በውስጤ አለ አብሮኝ በሰላም በጤና እየኖረ ከአምላኬ ሊያርቀኝ ምሎ ተገዝቶ ሌተ ቀን ያደባል ባጎረስኩት ነክሶ ስቀልልኝ ስቀልልኝ ግሩም ፈሪሳዊ ውጬን ብጠነቀቅ ከክፉ ሰዎች አፍ ከዋዘኞች ብርቅ ትልቁ ጠላቴ ልሸሸው የማልችለው አብሮኝ የሚኖር ይኀው ስጋዬ ይኀው ስቀልልኝ ስጋዬን መሻቴት ስቀልልኝ ስቀልልኝ ሞት የሃጢአት ደመወዝ የስጋዬ መዝዝ ላንተ እንዳልታዘዝ አያድርገኝ ስቀልልኝ ቅዱስ የጽድቅ ባሪያ የመንፈስ ማደሪያ ልዑል ምታርፍበት ንጹህ ልብን ፍጠርልኝ መንፈስህ ያግኘኝ ጸጋህ ብቻ ፍቅርህ ብቻ ካንተ ጋር ልስማማ እንዳልጠፋ ያዘኝ ጌታ ያላንተ እንዳይሆን የተናጠል ጉዞ ኃይልህ በሌለበት መልክ ብቻ ሆኜ ባዶ አድርገኝ የጽድቅ ባርያ የመንፈስ ማደሪያ የሱስ የሱስ የሚሸት የሚያፈራ በሁሉ ወቅት መንፈስህ ያግኘኝ ጸጋህ ብቻ ፍቅርህ ብቻ ካንተ ጋር ልስማማ እንዳልጠፋ ያዘኝ ጌታ ስቀልልኝ ስጋዬን መሻቴት ስቀልልኝ ስቀልልኝ @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
1 152
3
ቃሉን የሚያስተምረኝ ወደ እውነት የሚመራኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል የኢየሱስን ፍቅር በልቤ የሚያኖርልኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል ሰላምን ደስታን እረፍትን የሚሰጠኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል በመከራ ጊዜ ሳዝን የሚያጽናናኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል በድካሜ ጊዜ ኃይልን የሚያበዛልኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል መጸለይ ሲሳነኝ የሚቀሰቅሰኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል ህይወትን የሚቀድስ ነፍሴንም የሚያድስ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል ወደ ሰማይም የሚያነጥቀኝ የጌታ የኢየሱስ መንፈስ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል መንፈስ ቅዱስ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ የሚባርክ የሚለውጥ ኃይል ነው ልቤን ከፍቼ ልቀበለው አንቀሳቅሰን ጌታ ሆይ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል የሚከለክልህ ሰው ክንዱ ይሰበራል አንተ በክብር ስትመጣ በፊትህ እንውደቅ ስምህ ይገለጥ በይፋ በየትም ይታወቅ የአምልኮ ነፃነት የመንፈስ ብርታት እልልታ ጭብጨባ ምስጋና ጩኸት የደስታ የምልጃ እንባ መራጨት በጭራሽ እንዳይቀር ጌታ አደራህን መልእክተኞች መስራቾች ያስተጋቡ ይዝመቱ በጌታችን ቅዱስ ቃል እየተበረታቱ ፍቅሩ የሚደርስ ለነፍሳት የኢየሱስ ነፃነት ከውኃ ዳግም ተወልዶ መንፈስ ቅዱስ ማግኘት @matalapochurch
2 477
4
ፊትህ [ዛሬ] መጥቻለሁ አንተን ፈልጌ መጥቻለሁ ክብርህን ናፍቄ |፪ እንዳልመለስ በባዶ እኔን አስበኝ እንዳልመለስ በከንቱ አቤቱ ማረኝ ከብዙ ሸክም ጋር ወደ አንተ መጥቼ ባዶ እንዳልመለስ ደጅህ ቆይቼ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝና አጽንተህ አቁመኝ ፍትህ እንደገና ያለ ገደብ ያለ ልክ መንፈስህ እንድወርድ ሰማይ ተከፍቶ ክብርህን እንዳይ አዎ እኔን ማረኝ ደዌው እንድፈወስ ዕውሩ እንድበራ ታላላቅ ታአምራት እንድሰራ አዎ እኔን ማረኝ ማረኝ እያልኩ ጥለህ አትሂድ ማረኝ እያልኩ የሱስ ሲልህ ትተህ አትሂድ የሱስ ሲልህ በህዝብህ መሃል አንተ እንድሰራ ሰማይ እንድከፈት ክብርህ እንድያበራ አብዝቼ ጮሃለሁ እኔን ማረኝ ብዬ ቶሎ እንድያገኘኝ ይቅርታህ ጌታዬ ያለ ገደብ ያለ ልክ. ከኃጢአቴ ብዛት ምህረትህ ይበልጣል ፍቅርህ ልዩ ነው በኔ ላይ በርትቷል ታምኜ ቆምያለሁ በምህረትህ ዛሬ ትምረኛለህ አሜን አልጠራጠርም ማረኝ እያልኩ ጥለህ አትሂድ ሰማይ ምድርን የሞላህ አንተ ነህ እሩቅ አይደለህም ቅርብ ነህ የተሰወረ የለም በአንተ ፊት እኔንም አይተህኛል የኔ አባት ዛሬ በፊትህ ተንበርክኬ ዛሬ ከእግሮችህ ስር ወድቄ ዛሬ ምህረትህን ለምናለሁ ዛሬ ማረኝ እልሃለሁ ማረኝና አቤቱ አድምኝ ማረኝና ኢየሱስ ባርከኝ ማረኝና እኔንም አስበኝ ምህረትህ በቶሎ ያገኝኝ @matalapochurch @matalapochurch
2 287
5
አልፈራም ከቶ እንዳልፈራ አድርጎኛል አልሰጋም ከቶ እንዳልሰጋ አድርጎኛል አያዝንም ልቤ እንዳያዝን ሆኖልኛል በኢየሱስ ሙሉ በሆነው በእርሱ ሁሉ ተሰጥቶኛል     ሁሉ ደህና ደህና ነው     የሞተውን አኣላየው     ሁሉ ሰላም ነው ሰላም    ግድ የለኝም ቢቀበርም እንኳን ከባድ እንኳን ችግር ሙቱ ይወጣል ከመቃብር ይህን ልቤ ጠንቅቆ ያውቃል በኢየሱስ ይታመናል አምነዋለሁ ባዶ ማሰሮ በቤቴ ሞልቶ አምነዋለሁ ነገሬ ሞቶ ተስፋውን አጥቶ አምነዋለሁ ባልተመለሰው ፀሎቴም ቢሆን አምነዋልለሁ በእርሱ ተስፋ አለኝ አልፈራም ነገን     ባዶ ማድጋ ሞልቶ ይፈስሳል     የሞተው ህያው ሆኖ ይቆማል     ይስተካከላል ከባዱ ነገር     ሁሉ ይሰምራል ቃልን ሲናገር አምነዋለሁ ተስፋ ሚያደርገው አያፍርምና አምነዋለሁ ሕይወቴ ያለው በእጁ ነውና አምነዋለሁ በአፉ ተናግሯል በእጁ ይፈጽማል አምነዋለሁ ሊወድቅ አይችልም ከቶ አንድም ቃል       ሁሌ መልካምን በሚያደርገው       በበጎነቱ በሚታወቀው       ትናንትናዬን በእርሱ አልፌአለሁ       አያሰጋኝም ሊመጣ ያለው @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
1 997
6
በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ አመሰግንሃለሁ ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል እኔ አመሰግንሃለሁ አመሰግንሃለሁ ምስጋና መልካም መልካም መልካም አምልኮ መልካም መልካም መልካም ዝማሬ ድል ማድረጊያ ጎዳና ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ ድል ማድረጊያዉ ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ ይጨመርለት እልልታዉ ቤቱን ይሙላው ደመናዉ የበዛ ክብር ሙገሳዉ @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
1 926
7
በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ አመሰግንሃለሁ ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል እኔ አመሰግንሃለሁ አመሰግንሃለሁ ምስጋና መልካም መልካም መልካም አምልኮ መልካም መልካም መልካም ዝማሬ ድል ማድረጊያ ጎዳና ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ ድል ማድረጊያዉ ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ ይጨመርለት እልልታዉ ቤቱን ይሙላው ደመናዉ የበዛ ክብር ሙገሳዉ @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
1
8
‎በወንድም ተባረክ ስምዖን የተሰራ የአምልኮ መዝሙር🎤 ✍እውቀት ሳይኖረኝ መረጠኝና እውቀት ሳይኖረኝ መረጣኝና ውዳቅውን ሰይንቅ አክበረኝ እኔን የሚወደኝ ተገኘና የሚጠቅም ሆንኩኝና ወደድከኝ @matalapochurch
1 835
9
አድስ መዝሙር ማደሪያህ ይድረስ የሾኔ ሐ/ቤ/ያን መዘምራን የልቤ ሸለቆ ተከፍቷል ለምስጋና በድንኳኔም ይሰማል የእልልታ የድል ዜማ ስለገባህ ኢየሱስ ዘልቀህ ወደ ቤቴ ሁሉ ደህና ሆነልኝ በመድሃኒቴ ስላደረክልኝ ምን እመልሳለሁ እንደ ሰርክ መስዋት እጆቼን አነሳለሁ ይብዛልህ አሁንም አሁንም እንደገና ብዙ ክብር ለአንተ የበዛ ምስጋና ይድረስ ወደ ማደሪያህ ይድረስ ያርግ ወደ ዙፋንህ ያርግ ምስጋናዬ በመላእክት ታጅቦ /2× ይሂድ ያውድ ሰማያት ደርሶ ጎልማሳነቴን እንደ ንስር ጉልበት አድሰሃል መሻቴንም ሁሉ መልካም ነገር አጥግበሃል ምስራቅ ከምዕራብ እንዴ ሚርቅ ኃጢያቴን አርቀሃል ምስጋናን ያፈልቃል ልቤ ምረትህን ይዘምራል ለኔ የዋልክልኝ ውለታህ ብዙ ነው በቃላት አይገለፅ ከሃሳቤም በላይ ነው በሥራህ ተደንቆ የልብ አይኔም በርቶ በመንፈስ ያመልካል ታምራትህን አይቶ ዝም የማያሰኘኝ ብዙ ምክንያት አለኝ አመስግን የምለኝ ካሰብኩት በላይ ስራህ አስገረመኝ መደነቅ ወረሰኝ ሰማያት ያዜሙ ምድርም እልል ትበል ሥራህን ትመስክር እንደ ዳዊት ቅኔን ነፍሴም ትቀኝልህ ለክብርህ ትዘምር ጠይቄ ሳልጠይቅም ብዙ ነው ያረክልኝ አረ እኔስ ላመስግንህ እዳ እንዳይኖርብኝ በቅዱሱ ጉባኤ ስዕለቴን እሰዋለሁ ምስጋናዬን ይዤ ወደ መቅደስህ ገባለሁ ኦሆሆ ለአምላክነትህ ኦሆሆ ለጌትነትህ ኦሆሆ ለቅድስናህ ኦሆሆ ለጌትነትህ ኦሆሆ ለቅድስናህ ይብዛልህ ለክብርህ ምስጋና አመልክሃለሁ ክብርህን እያየሁ ብርሃንህ በርቶ ደምቆ እያየሁ አመልክሃለሁ ፍትህን እያየሁ በመንፈስ ሆኘ ቅዱስ እላለሁ @matalapochurch2 @matalapochurch2
2 089
10
🎤 ዮናታን ፍቃዱ ዋላ ውሃን ፈልጋ እጅግ ተጠምታ እንድታገኘው የኔ የሱስ አንተን ብዬ መች አፍሬ መች አፍሬ የደረቀችው በለስ ምንጭ አግኝታ እንደምትረካ የሱስ ቤቴን አረከው ከወንዙ ዳር ካንተ ቦታ አሃ እረካሁኝ እሰይ እረካሁኝ የነፍሴን ጌታ ስላገኘሁኝ እረካሁኝ እረካሁኝ እንዲው በነፃ ስላገኘውኝ እረካሁኝ እረካሁኝ በድካም ህይወት ስመላለስ ስኖር ምድረበዳው ፀንቶብኝ አቅሜም ክዶኝ ነበር ውኃህን አጠጥተህ አነሳኸኝ እንደገና ተሻገርኩኝ ባንተ ብርታት መንፈስህ አፀናኝና እጅጉን የደከመ ምድረበዳው አይሎበት እጁን ሊሰጥ የቀረበ መራመድ መሄድ ከብዶት አቅመ ቢሱን ደካማ አረ እንደምን እረዳኸው በራሴማ አይሆንም ነበር ሀይል የሆነኝ መንፈስህ ነው @matalapochurch @matalapochurch
1 978
11
አድስ የአምልኮ መዝሙር መገዛት ክብሬ ነው ክብሬ ነው መገዛት የነፍሴን ዝማሬ በፊትህ ማምጣት ከሆነልህ ለአንተ ክብር ኢየሱስ መዘመር ማምለኬ ቀብተህ አቁመኝ ልሁን መልካም ባለ ቅኔ እንደገና እንደገና አመልክሃለሁ በህይወቴ ላይ ሃይልህን ደርብ እንጂ አነግስሃለሁ አመልክሃለሁ ከልቤ አነግስሃለሁ ከነፍሴ @matalapochurch @matalapochurch
2 217
12
የርህራሄ አባት ምህረትህ ለልጅ ልጅ ጎዶሎን ሚሞላ ሰፊ ነው ያንተ እጅ በእምነት በተስፋ ደጅህ እጠናለሁ የናዝሬቱ ኢየሱስ እፈልግሃለሁ የምትፈለግ አምላክ ነህ የምትፈለግ ጌታ ነህ ለሁሉ የሚበቃ ምህረት በእጅህ አለህ የተትረፈረፈ ፀጋ በእጅህ አለህ ፩) ነፍሴ ሁልጊዜ አንተን ብቻ ትፈልግሃለች የህይወት ውሃ ምንጭ ነህ ኢየሱስ ፍፁም የማትሰለች የልቤ ወዳጅ ፍለጋዬ የሱስ የኔ ጌታ እሰጥሃለው ንገስበት የልቤን ከፍታ *2 ፪) ሁሉ በሞላበት በተራራ ነህ አንተ ጥማቴ በወሰንከው ስፍራ በሸለቆ ደግሞ በረከቴ እገስግሳለሁ ወደፊት ግርማህን እንዳይ አስፈላጊ ነህ አንተ ለኔ ከምንም በላይ *2 እንጨት እና ውሃ በሌለበት ምድረበዳ ትፈልግሃለች ነፍሴ የሱስ አንተን ወዳ ለጥያቄ ሁሉ የኔ ወዳጅ መልስ ነህ በትውልዱ መሃል ዛሬም ትፈለጋለህ ክብርህን ላይ ናፍቃለሁ ፊትህን እፈልጋለሁ ናና ፈልግሃለሁ አንተን ተጠምቻለሁ የሱስ ፈልግሃለሁ ፫) ክብርህን በአይኔ በመቅደስህ ወዳለሁ አይ ዘንድ በአንተ ፍቅር ለዘላለም ልቤ እንዲነድ ይለወጥልኝ በፀጋህ ሀይል ድካሜ በብርታት የህይወቴ አምባ ኑር በልቤ ነህ የማትሰለች *2 እንጨት እና ውሃ .... እንደልጅነቴ ወራት አንተን እንዳገኘሁበት በልቤ ዙፋን ላይ ነግስህ የሱሴ ሁሌ እያየሁ ወደ ልቤ ተጠግቼ ከመንፈስህ ሀይል አግኝቼ በከፍታ ላይ መብረር የእውነት ለአንተ መኖር አማረኝ *2 ኢየሱስ ደግፈኝ Join us👇👇👇 @andiamlak01 @andiamlak01
1 923
13
Apostolic_mezmur#apostolic_song#Hosaina_main_church_mass_choir#.mp3
1 749
14
የሾኔ ምስጋና ሕብረት ዝማሬ ልትመለክ ይገባሃል በሰማይ ከፍታ ዙፋን ላይ ያለህ ማንም አይቀርብህም ያስፈራል ግርማህ ወደር የለው ክብርህ ብዙ ነው ኃይልህ ልዑል ሆይ ለስምህ ምስጋና ይሁንልህ ልትመለክ ይገባሃል እንደ አምላክነትህ ልትመለክ ይገባሃል በእውነት በመንፈስ ልትመለክ ይገባሃል እንደ ሃያልነትህ ልትመለክ ይገባሃል ደግሞ በፍርሃት ይገባሀል ምስጋናችን ይገባሀል እልልታችን ይገባሀል ዝማሬያችን ይገባሀል ስግደታችን @matalapochurch
4 032
15
አውቃለው የሚሳን እንደሌለህ አውቃለው የሚያቅት እንደሌለህ አውቃለው ሁሉንም ትችላለህ አውቃለው የኔ ጌታ አውቃለው እየሱስ ነህ አውቃለው ኤልሻዳይ አምላክ እንደሆንህ ተራራው በፊትህ መቆሙ ምንድነው ልታፈርሰው መዶሻው በእጅህ ነው ጨለማውም ቢሆን ትርጉም አልባ ነው በብርሃን ይተካል ስትናገርህው ያለቀውንና የተቆረጠውን ዳግም የምትቀጥል ተስፋ የታጣለትን እምነት የምትሆን የምትጨብጥ ለሞተው ህይወትን ደግመህ የምትሰጥ ጥቂት በጥቂቱ ጠብ ጠብ እያለ ነገሬ ተባርኮ ሞልቶ ይህው አለ ባንተ የእኔ ጌታ የሆነልኝ ነገር ልቤን ደስ አሰኘው ሞላኸው ከጥንትም ጀምሮ ክንድህ የታወቀ ሀያል እና ብርቱ ጠላትን ያደቀቀ እኔም በዘመኔ አይቼዋለው አልጠራጠርም እታመናለው @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
1 480
16
አየን እንደሰማን እንዲሁ አየን ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደሆንክ አየን      አየነው ማዳንህን      አየነው ክብርህን      አየን እውነትም ኢየሱስ አምላክ [ጌታ ነህ] ተራራው ተንዶ ሲሆነን ደልዳላ አየነው ዮርዳኖስ ሲሸሽ ወደሗላ በአምላክነትህ በመቻልህ ጉልበት ሁሉን አንተ ሰራህ ሁሉን አንተ አደረክ      መልካምነት ምግባርህ ነው      ለሁሉ ደግ ምታደርገው      ለፍጥረትህ ሁሉ ቸር      ስራህ ብዙ እግዚአብሔር ከባዱ ተሰርቶ ከቶ ያልተቻለው ታምራት ተደርጎ ሆኖልን አየነው እምነታችን ፀና በቃልህ ጠንክሮ ህያው በሆነው ቃል አየነው ተፈጥሮ     ጊዜ የሚታዘዝህ     ዘመን የሚገዛልህ     እንደ ጥንቱ ዛሬም አለህ     አርገህልን እያየንህ በሰማይ በምድር ዙፋንህ ፀንቷል አንተ ስትሰራ ማን ለምን ይላል በባህር መካከል መንገድ ሚሆንልህ ሁሉን ቻዩ አምላክ ድንቅ ነው ተግባርህ     አይተንሀል ስትሰራ     ተዐምራትህን ልናወራ     ስታቆመን  ስታፀና     ስትራራልን እንደገና ከእሳት ውስጥ ድምጽህን ሰምተናል አለፈህ ስትሰራ አይተናል ልናመሰግን መተናል @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
2 072
17
እንኳን ለ 18ተኛው ሐዋሳ ሚሊንየም ኮንፍረንስ በሰላም አደረሳችሁ የእግር ጉዞ እና ነሽብሸባ መዝሙሮችን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ 👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/YOfs8LZ3H2E?si=
እንኳን ለ 18ተኛው ሐዋሳ ሚሊንየም ኮንፍረንስ በሰላም አደረሳችሁ የእግር ጉዞ እና ነሽብሸባ መዝሙሮችን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ 👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/YOfs8LZ3H2E?si=3PtbRLUb3McAvgK- https://youtu.be/YOfs8LZ3H2E?si=3PtbRLUb3McAvgK-
1 627
18
ታላቅ የምስራች 🙌 ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦ 81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል! 5,3
ታላቅ የምስራች 🙌 ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦ 81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል! 5,383 ነፍሳት በንስሐ ወደ አባታቸው ጉያ ተመልሰዋል! 54,021 ነፍሳት ለመጀመሪያ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው በአዲስ ቋንቋ ተናግረዋል! 53,177 ሰዎች ከተለያየ ደዌና በሽታ ተፈውሰዋል! 281 አዳዲስ አጥቢያዎች በሀገረስብከቱ ውስጥ ተከፍተዋል። ይህን ሁሉ ላደረገው ለአምላካችን ለኢየሱስ ክብርና ምስጋና ውዳሴና ኃይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ለእርሱ ይሁን። አሜን! "ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።" (ት/ኢሳ 41፥4) ይሄ ደግሞ ቴሌግራም ቻናልችን ነው ይቀላቀሉን! 👉 @apostolic_tube2 @apostolic_tube2
1 835
19
ዘመኑ ደረሰ የተነገረው ኢዩኤል በትንቢት ይሆናል ያለው ሥጋ በለበሰ ፍጥረት ሁሉ ላይ የኋለኛው ዝናብ ሲዘንብ ልናይ ​ይወርዳል የተባለው የመንፈሱ ዝናብ ታላቅ ታናሽ አይልም ሁሉም ጋ ይዘንባል የደረቁ አጥንቶች ረስርሰው ነፍስ ዘርተው ይቆማሉ በመንፈስ ታላቅ ሰራዊት ሆነው ​ይወርዳል መንፈሱ አሁን /በኃይል ይወርዳል የተጠማችን ነፍስ ያረሰርሳል ይዘንባል ዝናቡ አሁን /በኃይል ይዘንባል ምድረበዳውንም ያለመልማል @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics @Apostolicsonglyrics
2 672
20
ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ
ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ ቁጥር 2 አልበም መለቀቁን ሲያበስር በታላቅ በደስታ ነው! አልበሙ እጃችሁ ባለው ስልክ ላይ በሚገኘው Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ ዝግጁ የሆነ ሲሆን በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት Apostolic Pay Bot ላይ፣ ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን በመተግበሪያው ላይ ማውረድ እንደምትችሉ እንገልፃለን። በዚሁ አጋጣሚ የApostolic Songs መተግበሪያ የተለያዩ ማሻሻያዎች የተደረጉበት ሲሆን ወደ Play Store ወይም App Store በመሄድ አፕዴት እንድታደርጉ እያስታወስን የመተግበሪያው ስሪትም (APP Version 4.4.8) መሆኑን ታረጋግጡ ዘንድ ከአክብሮት ጋር እናስታውሳለን! የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል ሚያዚያ 2018 ዓ.ም
1 854