ማጣላ ዋላና ሐዋርያዊት ቤተ-ክርስትያን
Open in Telegram
“በሕይወቴ ሳለሁ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ፥ ለአምላኬም በምኖርበት ዘመን ሁሉ እዘምራለሁ።” — መዝሙር 104፥33
Show more3 773
Subscribers
-324 hours
+337 days
+16530 days
Posts Archive
እንኳን ለ4ኛው ዓመት የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት ጉባዔ በሠላም አደረሳችሁ❕
ሠላም የተወደዳችሁ የአንድ አምላክ ልጆች የሆናችሁ ወንድሞች እና እህቶች እንደምን ቆያችሁ❓
"ወጣቱ ብንያም በጕልበቱ በዚያ አለ፥" በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ በሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን በደቡብ ኢትዮጵያ ሰበካ በአረካ እናት አጥቢያ "የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት" የተሰኘ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ይገኛል።
ይኸውም ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 01 ድረስ ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስሆን በዚህ ልዩ ግብዣ ላይም፦
✅ የእግዚአብሐር ቃል፣
✅ የህብረት እና የግል ዝማሬዎች፣
✅ እንዲሁም የተለያዩ ወጣት ተኮር የሆኑ አዝናኝና አስተማሪ ዝግጅቶች ተሰናድተዋል።
ስለሆነም ሁላችሁም መጥታችሁ የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጥሪ እናቀርባለን ተባረኩ❕
የአረካ ሳሌም ወጣቶች የወንጌል ኅብረት
የማልፈልገው ሰው በውስጤ አለ
አብሮኝ በሰላም በጤና እየኖረ
ከአምላኬ ሊያርቀኝ ምሎ ተገዝቶ
ሌተ ቀን ያደባል ባጎረስኩት ነክሶ
ስቀልልኝ
ስቀልልኝ
ግሩም ፈሪሳዊ ውጬን ብጠነቀቅ
ከክፉ ሰዎች አፍ ከዋዘኞች ብርቅ
ትልቁ ጠላቴ ልሸሸው የማልችለው
አብሮኝ የሚኖር ይኀው ስጋዬ ይኀው
ስቀልልኝ
ስጋዬን መሻቴት ስቀልልኝ
ስቀልልኝ
ሞት የሃጢአት ደመወዝ
የስጋዬ መዝዝ
ላንተ እንዳልታዘዝ
አያድርገኝ ስቀልልኝ
ቅዱስ የጽድቅ ባሪያ
የመንፈስ ማደሪያ
ልዑል ምታርፍበት
ንጹህ ልብን ፍጠርልኝ
መንፈስህ ያግኘኝ
ጸጋህ ብቻ ፍቅርህ ብቻ
ካንተ ጋር ልስማማ
እንዳልጠፋ ያዘኝ ጌታ
ያላንተ እንዳይሆን
የተናጠል ጉዞ
ኃይልህ በሌለበት
መልክ ብቻ ሆኜ ባዶ
አድርገኝ የጽድቅ ባርያ
የመንፈስ ማደሪያ
የሱስ የሱስ የሚሸት
የሚያፈራ በሁሉ ወቅት
መንፈስህ ያግኘኝ
ጸጋህ ብቻ ፍቅርህ ብቻ
ካንተ ጋር ልስማማ
እንዳልጠፋ ያዘኝ ጌታ
ስቀልልኝ
ስጋዬን መሻቴት ስቀልልኝ
ስቀልልኝ
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
ቃሉን የሚያስተምረኝ ወደ እውነት የሚመራኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
የኢየሱስን ፍቅር በልቤ የሚያኖርልኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
ሰላምን ደስታን እረፍትን የሚሰጠኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
በመከራ ጊዜ ሳዝን የሚያጽናናኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
በድካሜ ጊዜ ኃይልን የሚያበዛልኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
መጸለይ ሲሳነኝ የሚቀሰቅሰኝ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
ህይወትን የሚቀድስ ነፍሴንም የሚያድስ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
ወደ ሰማይም የሚያነጥቀኝ የጌታ የኢየሱስ መንፈስ መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገኛል
መንፈስ ቅዱስ ሁሉንም የሚችል የአምላክ እስትንፋስ
የሚባርክ የሚለውጥ ኃይል ነው ልቤን ከፍቼ ልቀበለው
አንቀሳቅሰን ጌታ ሆይ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል
የሚከለክልህ ሰው ክንዱ ይሰበራል
አንተ በክብር ስትመጣ በፊትህ እንውደቅ
ስምህ ይገለጥ በይፋ በየትም ይታወቅ
የአምልኮ ነፃነት የመንፈስ ብርታት
እልልታ ጭብጨባ ምስጋና ጩኸት
የደስታ የምልጃ እንባ መራጨት
በጭራሽ እንዳይቀር ጌታ አደራህን
መልእክተኞች መስራቾች ያስተጋቡ ይዝመቱ
በጌታችን ቅዱስ ቃል እየተበረታቱ
ፍቅሩ የሚደርስ ለነፍሳት የኢየሱስ ነፃነት
ከውኃ ዳግም ተወልዶ መንፈስ ቅዱስ ማግኘት
@matalapochurch
ፊትህ [ዛሬ] መጥቻለሁ አንተን ፈልጌ
መጥቻለሁ ክብርህን ናፍቄ |፪
እንዳልመለስ በባዶ እኔን አስበኝ
እንዳልመለስ በከንቱ አቤቱ ማረኝ
ከብዙ ሸክም ጋር ወደ አንተ መጥቼ
ባዶ እንዳልመለስ ደጅህ ቆይቼ
እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝና
አጽንተህ አቁመኝ ፍትህ እንደገና
ያለ ገደብ ያለ ልክ መንፈስህ እንድወርድ
ሰማይ ተከፍቶ ክብርህን እንዳይ አዎ
እኔን ማረኝ ደዌው እንድፈወስ ዕውሩ
እንድበራ ታላላቅ ታአምራት እንድሰራ
አዎ እኔን ማረኝ ማረኝ እያልኩ ጥለህ
አትሂድ ማረኝ እያልኩ የሱስ ሲልህ
ትተህ አትሂድ የሱስ ሲልህ
በህዝብህ መሃል አንተ እንድሰራ
ሰማይ እንድከፈት ክብርህ እንድያበራ
አብዝቼ ጮሃለሁ እኔን ማረኝ ብዬ ቶሎ
እንድያገኘኝ ይቅርታህ ጌታዬ ያለ ገደብ ያለ ልክ.
ከኃጢአቴ ብዛት ምህረትህ ይበልጣል
ፍቅርህ ልዩ ነው በኔ ላይ በርትቷል
ታምኜ ቆምያለሁ በምህረትህ ዛሬ
ትምረኛለህ አሜን አልጠራጠርም ማረኝ እያልኩ ጥለህ አትሂድ
ሰማይ ምድርን የሞላህ አንተ ነህ
እሩቅ አይደለህም ቅርብ ነህ
የተሰወረ የለም በአንተ ፊት እኔንም አይተህኛል
የኔ አባት ዛሬ በፊትህ ተንበርክኬ
ዛሬ ከእግሮችህ ስር ወድቄ ዛሬ
ምህረትህን ለምናለሁ ዛሬ ማረኝ እልሃለሁ
ማረኝና አቤቱ አድምኝ ማረኝና ኢየሱስ ባርከኝ
ማረኝና እኔንም አስበኝ ምህረትህ በቶሎ ያገኝኝ
@matalapochurch
@matalapochurch
አልፈራም ከቶ እንዳልፈራ አድርጎኛል
አልሰጋም ከቶ እንዳልሰጋ አድርጎኛል
አያዝንም ልቤ እንዳያዝን ሆኖልኛል
በኢየሱስ ሙሉ በሆነው በእርሱ ሁሉ ተሰጥቶኛል
ሁሉ ደህና ደህና ነው
የሞተውን አኣላየው
ሁሉ ሰላም ነው ሰላም
ግድ የለኝም ቢቀበርም
እንኳን ከባድ እንኳን ችግር
ሙቱ ይወጣል ከመቃብር
ይህን ልቤ ጠንቅቆ ያውቃል
በኢየሱስ ይታመናል
አምነዋለሁ ባዶ ማሰሮ በቤቴ ሞልቶ
አምነዋለሁ ነገሬ ሞቶ ተስፋውን አጥቶ
አምነዋለሁ ባልተመለሰው ፀሎቴም ቢሆን
አምነዋልለሁ በእርሱ ተስፋ አለኝ አልፈራም ነገን
ባዶ ማድጋ ሞልቶ ይፈስሳል
የሞተው ህያው ሆኖ ይቆማል
ይስተካከላል ከባዱ ነገር
ሁሉ ይሰምራል ቃልን ሲናገር
አምነዋለሁ ተስፋ ሚያደርገው አያፍርምና
አምነዋለሁ ሕይወቴ ያለው በእጁ ነውና
አምነዋለሁ በአፉ ተናግሯል በእጁ ይፈጽማል
አምነዋለሁ ሊወድቅ አይችልም ከቶ አንድም ቃል
ሁሌ መልካምን በሚያደርገው
በበጎነቱ በሚታወቀው
ትናንትናዬን በእርሱ አልፌአለሁ
አያሰጋኝም ሊመጣ ያለው
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር
መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር
መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር
በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ
መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ
መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ
አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ
ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ
ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ
በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል
ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ
ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ
በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ
ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ
የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ
ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ
አመሰግንሃለሁ
ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ
በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ
ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት
አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት
መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ
ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ
ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል
ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል
እኔ አመሰግንሃለሁ
አመሰግንሃለሁ
ምስጋና መልካም መልካም መልካም
አምልኮ መልካም መልካም መልካም
ዝማሬ
ድል ማድረጊያ ጎዳና
ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ
በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው
የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ
ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ
ድል ማድረጊያዉ
ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ
ይጨመርለት እልልታዉ
ቤቱን ይሙላው ደመናዉ
የበዛ ክብር ሙገሳዉ
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
በእየለቱ እንደ አዲስ በሚሆነው ነገር
መገረሚያዬ ነህ ጌታዬ እግዚአብሔር
መገረሚያዬ ነህ የእኔ አንተ የእኔ እግዚአብሔር
በህይወቴ እንደ አዲስ በሚሆነው ሁላ
መደነቂያዬ ነህ ኢየሱስ የእኔ ጌታ
መደነቂያዬ ነህ አንተ የእኔ ጌታ
አኖርከኝ ከልለህ መራኸኝ ተጠንቅቀህ
ከበበኝ ማዳንህ በዛ ቸርነትህ
ይበቃኝ ነበረ የበራልኝ ፊትህ
በምህረት በፍቅርህ እኔን መቀበል
ጠጋ አድርገህ ድምጽህን እያሰማኸኝ
ደግሞ እንዲህ በእርጋታ የምታኖረኝ
በሕይወቴ ለሊቶች ምስጋና እየወጣ
ይገርመኛል ስቆም ልቤ እየበረታ
የሚረዳኝ ጸጋ የሚያግዘኝ መንፈስ
ጎሎብኝ አያውቅም ተባረክ ኢየሱስ
አመሰግንሃለሁ
ሁሌ እየበራ ሁሌ እየደመቀ
በሚሄድ ፊትህ ፊት እጣዬ ወደቀ
ዘለዓለሜን የክብር ተስፋ የሞላበት
አረክልኝ ጠገብኩ በሰማይ በረከት
መዳኔ ሳያንሰኝ ሕይወትን ማግኘቴ
ክብርህን እያሳየኝ በእየለት ሕይወቴ
ነገሬ በሙሉ ለምስጋና ሆኗል
ሌላውም ስለእኔ ደስ ብሎት ይስቃል
እኔ አመሰግንሃለሁ
አመሰግንሃለሁ
ምስጋና መልካም መልካም መልካም
አምልኮ መልካም መልካም መልካም
ዝማሬ
ድል ማድረጊያ ጎዳና
ስለሆነው ብቻ አይደለም ስለተደረገዉ
በሁሉ ጌታን ማመስገን መልካም ነው
የድልም ሁሉ ሚስጥር ማሸነፊያዉ
ምስጋና ነው የተዘጋዉን ማስከፈቻዉ
ድል ማድረጊያዉ
ይብዛ ይብዛ ምስጋናዉ
ይጨመርለት እልልታዉ
ቤቱን ይሙላው ደመናዉ
የበዛ ክብር ሙገሳዉ
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
አድስ መዝሙር
ማደሪያህ ይድረስ
የሾኔ ሐ/ቤ/ያን መዘምራን
የልቤ ሸለቆ ተከፍቷል ለምስጋና
በድንኳኔም ይሰማል የእልልታ የድል ዜማ
ስለገባህ ኢየሱስ ዘልቀህ ወደ ቤቴ
ሁሉ ደህና ሆነልኝ በመድሃኒቴ
ስላደረክልኝ ምን እመልሳለሁ
እንደ ሰርክ መስዋት እጆቼን አነሳለሁ
ይብዛልህ አሁንም አሁንም እንደገና
ብዙ ክብር ለአንተ የበዛ ምስጋና
ይድረስ ወደ ማደሪያህ ይድረስ
ያርግ ወደ ዙፋንህ ያርግ
ምስጋናዬ በመላእክት ታጅቦ /2×
ይሂድ ያውድ ሰማያት ደርሶ
ጎልማሳነቴን እንደ ንስር ጉልበት አድሰሃል
መሻቴንም ሁሉ መልካም ነገር አጥግበሃል
ምስራቅ ከምዕራብ እንዴ ሚርቅ ኃጢያቴን አርቀሃል
ምስጋናን ያፈልቃል ልቤ ምረትህን ይዘምራል
ለኔ የዋልክልኝ ውለታህ ብዙ ነው
በቃላት አይገለፅ ከሃሳቤም በላይ ነው
በሥራህ ተደንቆ የልብ አይኔም በርቶ
በመንፈስ ያመልካል ታምራትህን አይቶ
ዝም የማያሰኘኝ ብዙ ምክንያት አለኝ አመስግን የምለኝ
ካሰብኩት በላይ ስራህ አስገረመኝ መደነቅ ወረሰኝ
ሰማያት ያዜሙ ምድርም እልል ትበል ሥራህን ትመስክር
እንደ ዳዊት ቅኔን ነፍሴም ትቀኝልህ ለክብርህ ትዘምር
ጠይቄ ሳልጠይቅም ብዙ ነው ያረክልኝ
አረ እኔስ ላመስግንህ እዳ እንዳይኖርብኝ
በቅዱሱ ጉባኤ ስዕለቴን እሰዋለሁ
ምስጋናዬን ይዤ ወደ መቅደስህ ገባለሁ
ኦሆሆ ለአምላክነትህ
ኦሆሆ ለጌትነትህ
ኦሆሆ ለቅድስናህ
ኦሆሆ ለጌትነትህ
ኦሆሆ ለቅድስናህ
ይብዛልህ ለክብርህ ምስጋና
አመልክሃለሁ ክብርህን እያየሁ
ብርሃንህ በርቶ ደምቆ እያየሁ
አመልክሃለሁ ፍትህን እያየሁ
በመንፈስ ሆኘ ቅዱስ እላለሁ
@matalapochurch2
@matalapochurch2
🎤 ዮናታን ፍቃዱ
ዋላ ውሃን ፈልጋ እጅግ ተጠምታ እንድታገኘው
የኔ የሱስ አንተን ብዬ መች አፍሬ መች አፍሬ
የደረቀችው በለስ ምንጭ አግኝታ እንደምትረካ
የሱስ ቤቴን አረከው ከወንዙ ዳር ካንተ ቦታ
አሃ እረካሁኝ
እሰይ እረካሁኝ
የነፍሴን ጌታ ስላገኘሁኝ እረካሁኝ እረካሁኝ
እንዲው በነፃ ስላገኘውኝ እረካሁኝ እረካሁኝ
በድካም ህይወት ስመላለስ ስኖር
ምድረበዳው ፀንቶብኝ አቅሜም ክዶኝ ነበር
ውኃህን አጠጥተህ አነሳኸኝ እንደገና
ተሻገርኩኝ ባንተ ብርታት መንፈስህ አፀናኝና
እጅጉን የደከመ ምድረበዳው አይሎበት
እጁን ሊሰጥ የቀረበ መራመድ መሄድ ከብዶት
አቅመ ቢሱን ደካማ አረ እንደምን እረዳኸው
በራሴማ አይሆንም ነበር ሀይል የሆነኝ መንፈስህ ነው
@matalapochurch
@matalapochurch
አድስ የአምልኮ መዝሙር
መገዛት ክብሬ ነው ክብሬ ነው መገዛት
የነፍሴን ዝማሬ በፊትህ ማምጣት
ከሆነልህ ለአንተ ክብር ኢየሱስ መዘመር ማምለኬ
ቀብተህ አቁመኝ ልሁን መልካም ባለ ቅኔ
እንደገና እንደገና አመልክሃለሁ
በህይወቴ ላይ ሃይልህን ደርብ እንጂ አነግስሃለሁ
አመልክሃለሁ ከልቤ
አነግስሃለሁ ከነፍሴ
@matalapochurch
@matalapochurch
የርህራሄ አባት ምህረትህ ለልጅ ልጅ
ጎዶሎን ሚሞላ ሰፊ ነው ያንተ እጅ
በእምነት በተስፋ ደጅህ እጠናለሁ
የናዝሬቱ ኢየሱስ እፈልግሃለሁ
የምትፈለግ አምላክ ነህ
የምትፈለግ ጌታ ነህ
ለሁሉ የሚበቃ ምህረት በእጅህ አለህ
የተትረፈረፈ ፀጋ በእጅህ አለህ
፩) ነፍሴ ሁልጊዜ አንተን ብቻ ትፈልግሃለች
የህይወት ውሃ ምንጭ ነህ ኢየሱስ ፍፁም የማትሰለች
የልቤ ወዳጅ ፍለጋዬ የሱስ የኔ ጌታ
እሰጥሃለው ንገስበት የልቤን ከፍታ *2
፪) ሁሉ በሞላበት በተራራ ነህ አንተ ጥማቴ
በወሰንከው ስፍራ በሸለቆ ደግሞ በረከቴ
እገስግሳለሁ ወደፊት ግርማህን እንዳይ
አስፈላጊ ነህ አንተ ለኔ ከምንም በላይ *2
እንጨት እና ውሃ በሌለበት ምድረበዳ
ትፈልግሃለች ነፍሴ የሱስ አንተን ወዳ
ለጥያቄ ሁሉ የኔ ወዳጅ መልስ ነህ
በትውልዱ መሃል ዛሬም ትፈለጋለህ
ክብርህን ላይ ናፍቃለሁ ፊትህን እፈልጋለሁ
ናና ፈልግሃለሁ አንተን ተጠምቻለሁ
የሱስ ፈልግሃለሁ
፫) ክብርህን በአይኔ በመቅደስህ ወዳለሁ አይ ዘንድ
በአንተ ፍቅር ለዘላለም ልቤ እንዲነድ
ይለወጥልኝ በፀጋህ ሀይል ድካሜ በብርታት
የህይወቴ አምባ ኑር በልቤ ነህ የማትሰለች *2
እንጨት እና ውሃ ....
እንደልጅነቴ ወራት አንተን እንዳገኘሁበት
በልቤ ዙፋን ላይ ነግስህ የሱሴ ሁሌ እያየሁ
ወደ ልቤ ተጠግቼ
ከመንፈስህ ሀይል አግኝቼ
በከፍታ ላይ መብረር
የእውነት ለአንተ መኖር
አማረኝ *2
ኢየሱስ ደግፈኝ
Join us👇👇👇
@andiamlak01
@andiamlak01
Apostolic_mezmur#apostolic_song#Hosaina_main_church_mass_choir#.mp313.45 MB
አውቃለው የሚሳን እንደሌለህ
አውቃለው የሚያቅት እንደሌለህ
አውቃለው ሁሉንም ትችላለህ
አውቃለው የኔ ጌታ አውቃለው እየሱስ ነህ
አውቃለው ኤልሻዳይ አምላክ እንደሆንህ
ተራራው በፊትህ መቆሙ ምንድነው
ልታፈርሰው መዶሻው በእጅህ ነው
ጨለማውም ቢሆን ትርጉም አልባ ነው
በብርሃን ይተካል ስትናገርህው
ያለቀውንና የተቆረጠውን
ዳግም የምትቀጥል ተስፋ የታጣለትን
እምነት የምትሆን የምትጨብጥ
ለሞተው ህይወትን ደግመህ የምትሰጥ
ጥቂት በጥቂቱ ጠብ ጠብ እያለ
ነገሬ ተባርኮ ሞልቶ ይህው አለ
ባንተ የእኔ ጌታ የሆነልኝ ነገር
ልቤን ደስ አሰኘው ሞላኸው
ከጥንትም ጀምሮ ክንድህ የታወቀ
ሀያል እና ብርቱ ጠላትን ያደቀቀ
እኔም በዘመኔ አይቼዋለው
አልጠራጠርም እታመናለው
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
አየን እንደሰማን እንዲሁ አየን
ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደሆንክ አየን
አየነው ማዳንህን
አየነው ክብርህን
አየን እውነትም ኢየሱስ አምላክ [ጌታ ነህ]
ተራራው ተንዶ ሲሆነን ደልዳላ
አየነው ዮርዳኖስ ሲሸሽ ወደሗላ
በአምላክነትህ በመቻልህ ጉልበት
ሁሉን አንተ ሰራህ ሁሉን አንተ አደረክ
መልካምነት ምግባርህ ነው
ለሁሉ ደግ ምታደርገው
ለፍጥረትህ ሁሉ ቸር
ስራህ ብዙ እግዚአብሔር
ከባዱ ተሰርቶ ከቶ ያልተቻለው
ታምራት ተደርጎ ሆኖልን አየነው
እምነታችን ፀና በቃልህ ጠንክሮ
ህያው በሆነው ቃል አየነው ተፈጥሮ
ጊዜ የሚታዘዝህ
ዘመን የሚገዛልህ
እንደ ጥንቱ ዛሬም አለህ
አርገህልን እያየንህ
በሰማይ በምድር ዙፋንህ ፀንቷል
አንተ ስትሰራ ማን ለምን ይላል
በባህር መካከል መንገድ ሚሆንልህ
ሁሉን ቻዩ አምላክ ድንቅ ነው ተግባርህ
አይተንሀል ስትሰራ
ተዐምራትህን ልናወራ
ስታቆመን ስታፀና
ስትራራልን እንደገና
ከእሳት ውስጥ ድምጽህን ሰምተናል
አለፈህ ስትሰራ አይተናል ልናመሰግን መተናል
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
ታላቅ የምስራች 🙌
ከFeb/2025 እስከ March/2026 በአንድ አመት ውስጥ በኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን፦
81,369 አዳዲስ ነፍሳት ለኃጢአታቸው ስርየት በኢየሱስ ስም ተጠምቀዋል!
5,383 ነፍሳት በንስሐ ወደ አባታቸው ጉያ ተመልሰዋል!
54,021 ነፍሳት ለመጀመሪያ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው በአዲስ ቋንቋ ተናግረዋል!
53,177 ሰዎች ከተለያየ ደዌና በሽታ ተፈውሰዋል!
281 አዳዲስ አጥቢያዎች በሀገረስብከቱ ውስጥ ተከፍተዋል።
ይህን ሁሉ ላደረገው ለአምላካችን ለኢየሱስ ክብርና ምስጋና ውዳሴና ኃይል ከዘላለም እስከ ዘላለም ለእርሱ ይሁን። አሜን!
"ይህን የሠራና ያደረገ፥ ትውልድንም ከጥንት የጠራ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር፥ ፊተኛው በኋላኞችም ዘንድ የምኖር እኔ ነኝ።" (ት/ኢሳ 41፥4)
ይሄ ደግሞ ቴሌግራም ቻናልችን ነው ይቀላቀሉን!
👉 @apostolic_tube2
@apostolic_tube2
ዘመኑ ደረሰ የተነገረው
ኢዩኤል በትንቢት ይሆናል ያለው
ሥጋ በለበሰ ፍጥረት ሁሉ ላይ
የኋለኛው ዝናብ ሲዘንብ ልናይ
ይወርዳል የተባለው የመንፈሱ ዝናብ
ታላቅ ታናሽ አይልም ሁሉም ጋ ይዘንባል
የደረቁ አጥንቶች ረስርሰው ነፍስ ዘርተው
ይቆማሉ በመንፈስ ታላቅ ሰራዊት ሆነው
ይወርዳል መንፈሱ አሁን /በኃይል ይወርዳል
የተጠማችን ነፍስ ያረሰርሳል
ይዘንባል ዝናቡ አሁን /በኃይል ይዘንባል
ምድረበዳውንም ያለመልማል
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
@Apostolicsonglyrics
ሰላም ለቅዱሳን በሙሉ!
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በምስራቅ አያት አጥቢያ የህብረት መዘምራን የተዘጋጀውን “ዛሬም ኢየሱስ ሙላቴ” የተሰኘውን የህብረት ዝማሬ ቁጥር 2 አልበም መለቀቁን ሲያበስር በታላቅ በደስታ ነው!
አልበሙ እጃችሁ ባለው ስልክ ላይ በሚገኘው Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ ዝግጁ የሆነ ሲሆን በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት Apostolic Pay Bot ላይ፣ ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን በመተግበሪያው ላይ ማውረድ እንደምትችሉ እንገልፃለን።
በዚሁ አጋጣሚ የApostolic Songs መተግበሪያ የተለያዩ ማሻሻያዎች የተደረጉበት ሲሆን ወደ Play Store ወይም App Store በመሄድ አፕዴት እንድታደርጉ እያስታወስን የመተግበሪያው ስሪትም (APP Version 4.4.8) መሆኑን ታረጋግጡ ዘንድ ከአክብሮት ጋር እናስታውሳለን!
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን
ኦዲዮቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ሚያዚያ 2018 ዓ.ም
