en
Feedback
SECONDARY SCHOOL NEWS/2ኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃ Odeeffannoo Mana b/saa Sadarkaa 2ffaa

SECONDARY SCHOOL NEWS/2ኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃ Odeeffannoo Mana b/saa Sadarkaa 2ffaa

Open in Telegram

secondary school is government school in Addis Ababa ,Ethiopia which is located around UNESA near ODA bus highway to TuluDimitu. The school strives for educational quality.📚🖊🖍✏️🇪🇹

Show more
1 628
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-5030 days

Data loading in progress...

Attracting Subscribers
March '25
March '250
in 0 channels
February '25
+7
in 0 channels
Get PRO
January '25
+32
in 1 channels
Get PRO
December '24
+7
in 0 channels
Get PRO
November '24
+13
in 0 channels
Get PRO
October '24
+8
in 0 channels
Get PRO
September '24
+42
in 0 channels
Get PRO
August '24
+49
in 0 channels
Get PRO
July '24
+39
in 0 channels
Get PRO
June '24
+31
in 0 channels
Get PRO
May '24
+47
in 0 channels
Get PRO
April '24
+40
in 0 channels
Get PRO
March '24
+42
in 0 channels
Get PRO
February '24
+30
in 1 channels
Get PRO
January '24
+115
in 0 channels
Get PRO
December '23
+114
in 0 channels
Get PRO
November '23
+152
in 0 channels
Get PRO
October '23
+297
in 0 channels
Get PRO
September '23
+332
in 0 channels
Get PRO
August '23
+119
in 0 channels
Get PRO
July '23
+1 893
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
20 March0
19 March0
18 March0
17 March0
16 March0
15 March0
14 March0
13 March0
12 March0
11 March0
10 March0
09 March0
08 March0
07 March0
06 March0
05 March0
04 March0
03 March0
02 March0
01 March0
Channel Posts
ደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የተማራዎች ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል፣የሂሳብና እንግሊዝኛ ትምህርቶች ስትራቴጂዎች፣ በ2ኛ ሩብ ዓመት ድጋፍና ክትትል ግብረ መልስ ጽብረቃና 2ኛ ሩብ ዓመ
+6
ደራርቱ ቱሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የተማራዎች ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል፣የሂሳብና እንግሊዝኛ ትምህርቶች ስትራቴጂዎች፣ በ2ኛ ሩብ ዓመት ድጋፍና ክትትል ግብረ መልስ ጽብረቃና 2ኛ ሩብ ዓመት የስራ ግምገማ ላይ ከመምህራን ጋር እጅግ በጣም መግባባት የተሞላበት ውይይት በ11/04/2017ዓ.ም ተካሂዷል።

2
+1
img12202024_0002.pdf
1
3
https://www.youtube.com/live/hxxyudUEjYA?si=_0vxNnI4eTF9flgJ
633
4
AddisWalta በኢትዮ ጃፓን ህዳሴ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ23/03/2017ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ9-10ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል በተካሄደ የፈጠራ ስራ ውድድር 2ኛ በመውጣት ተሸላሚ
AddisWalta በኢትዮ ጃፓን ህዳሴ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ23/03/2017ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ9-10ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል በተካሄደ የፈጠራ ስራ ውድድር 2ኛ በመውጣት ተሸላሚ የሆነው እጅግ አስደማሚ ከሆነው ተማሪ ሀብታሙ ደምሴ ጋር የተደረገ አስተማሪ ቆይታ🙏🙏🙏
556
5
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=SOU2BiHc
157
6
No text...
685
7
No text...
592
8
No text...
560
9
No text...
471
10
No text...
457
11
No text...
434
12
No text...
482
13
ለሁሉም የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ር/መ/ራን ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩ መምህራን ነገ ማለትም 15/02/2017 ዓ.ም የማህደረ ተግባር ምዘና የሚመዘኑ ሰለሆነ የተደራጀ መረጃቸውን ይዘው ከቀኑ 8 ሰአት በተመደቡበት የምዘና ጣቢያ እንዲገኙ አድርጉ፡፡
424
14
DocScan_10_24_2024.pdf
357
15
No text...
371
16
የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ምደባ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው ፕሮግራም ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርታችሁን ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ይፋ ሆኗል። ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ምደባችሁን ማየት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፦ በድረ-ገፅ 👇 https://placement.ethernet.edu.et በቴሌግራም 👇 https://t.me/moestudentbot የተቋም ይቀየርልኝ ጥያቄ የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። #MoE @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library
402
17
I am inviting you to download telebirr SuperApp, register and make a transaction to get reward. https://superapp.ethiomobilemoney.et:38443/customer/mgm/index0902.html#/?notoolbar=true&CampaignId=MGM1635518748044544&inviterId=978602734720004&language=en&time=Sept-03-2024-Dec-02-2024
1
18
MOE FACEBOOK PAGE
MOE FACEBOOK PAGE
724
19
ማስታወቂያ የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫን ይመለከታል በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ መሙላት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር መስከረም 2017 2. ማስታወቂያ በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች በ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በRemedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል ብቻ እንድትልኩ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን። የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር መስከረም 2017
585
20
የመሬት መንቀጥቀጥ በሚያጋጥም ጊዜ መደረግ የሚገባቸዉ የጥንቃቄ እርምጃዎች 👉  ከቤት ውጭ ከሆኑ - ከዛፎች፣ ከሕንፃዎች፣ ከኤሌትሪክ ምሶሶዎች እና ሌሎች ወድቀው ጉዳት ሊያደርሱ ከሚችሉ ነገሮች መራቅ እና ገላጣ ሜዳ አካባቢ መቆየት። 👉በቤት ውስጥ ከሆኑ - በበር መቃኖች፣ በኮርነሮች እና ኮሪደሮች ተጠግቶ ማሳለፍ። ከእሳት ምድጃዎች፣ ከተሰቀሉ ፍሬሞች እና የግድግዳ ጌጦች፣ ከመጽሐፍ መደርደሪያዎች እንዲሁም ከመስኮት አካባቢ መራቅ። የጋዝ ምድጃዎችን በተቻለ ፍጥነት ማጥፋት ካልሆነም ከአካባቢው መራቅ። 👉  አሳንሰር (ሊፍት) በፍፁም አለመጠቀም። ከደረጃዎች አካባቢ መራቅ። 👉መኪና እያሽከረከሩ ከሆኑ- የኤሌትሪክ መተላለፊያ ምሶሶዎችን፣ ዛፎችና ሽቦዎች አካባቢ አለመቆም፣ የኤሌትሪክ መስመር ምሶሶዎች እና ሽቦዎች ተሽርካሪው ላይ ከወደቁ ከመኪናው ለመውጣት አለመሞከር፣ በተቻለ ፍጥነት ገላጣ ወደሆነ አካባቢ መኪናን ማቆም መሆናቸውን ከእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
598