cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Housing in Addis Ababa የአዲስ አበባ ቤቶች

The interest of this Channel is giving continuous information about housing projects (40/60&20/80) & other Real Estates Updates.

Show more
Advertising posts
68 724Subscribers
+624 hours
+67 days
+53430 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ኢትዮጵያ አሁን ላይ ያሏት የሚሊየነሮች ቁጥር በአጠቃላይ 2,700 መድረሱን በዘርፉ ላይ የተደረገ አንድ ሪፖርት አመላከተ ኢትዮጵያ በአሁን ጊዜ ወደ 2,700 የሚጠጉ ሚሊየነሮች እንዳሏት የገለፀዉ ይህ የአፍሪካ ሀብት ሪፖርት ሀገሪቷ በዚህ የስነ ህዝብ እድገት ዉስጥ ጠንካራ እንድገት እንደሚኖረዉ ትንበያውን አስቀምጧል። በ 2024 የወጣዉ የአፍሪካ ሀብት ሪፖርት ዘጠኛ እትሙ ላይ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳዲስ ገበያዎችን የሚይዘው የአህጉሪቱ ሚሊየነር ህዝቧ በሚቀጥሉት አስርት አመታት ዉስጥ በ 65% ከፍ ሊል እንደሚችል ግምቱን አስቀምጧል ። አሁን ላይ በአፍሪካ ያለዉ አጠቃላይ የኢንቨስትመንት ሀብት 2.5 ትሪሊዮን ዶላር መድረሱ የተነገረ ሲሆን ኢትዮጵያ በዚህ ኢኮኖሚ እድገት ዉስጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጓ ነዉ ይህ ሀተታ የሚያመላክተዉ። capital
Show all...
👍 60😁 22 7🔥 1
#ለመረጃ የመጋቢት ወር ሀገር አቀፍ የዋጋ ግሽበት 26.2 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አሳወቀ። በወሩ ከተመዘገበው የዋጋ ግሽበት ፦ ➡️ ምግብ ነክ ዕቃዎች (food items) 29 በመቶ ድርሻ ይዘዋል። ➡️ ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች (Non-food Items) 22 በመቶ በመሆን ተመዝግቧል። በአጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ #በየካቲት_ወር ከነበረበት 28.2 በመቶ ወደ 26.2 በመቶ በመሆን መጠነኛ ቅናሽ ማሳየቱን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አመላክቷል።
Show all...
👍 40 6😢 6🔥 1
Good Morning
Show all...
👍 47 10🔥 5😁 5
👍 38😢 15 4
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የአገሪቱን የንግድ ባንኮች ባላቸውን ካፒታልና አሴት መሰረት በሶስት የተለያዩ ምድቦች መክፈሉ ተገለፀ። እንደ መረጃ መንጮች የአገሪቱ ባንኮች ከፍተኛ ምድብ፣ መካከለኛ ምድብ እና ዝቅተኛ ምድብ በማለት ተከፍለዋል ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአገሪቱ ጠቅላላ ባንኮች 49.5 በመቶ የሃብት መጠን እንዲሁም 48.7 በመቶ የተቀማጭ ገንዘብ በመያዝ ከፍተኛ ምድብ ላይ መቀመጥ እንዲችል የተደረገ ሲሆን ሌሎች አምስት ባንኮች በድምር ከአገሪቱ ጠቅላላ ባንኮች 28 በመቶ የሃብት መጠን እንዲሁም 29.4 በመቶ የተቀማጭ ገንዘብ በመሰብሰብ መካከለኛ ምድብ ተቀምጠዋል። በዚህ ደረጃ የተመደቡ ባንኮች አቢሲኒያ ባንክ ፣ ዳሽን ባንክ፣ሕብረት ባንክ ፣ አዋሽ ባንክ እና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ሲሆኑ የካፒታል መጠናቸው በድምር ባለፈው ሰኔ 2023 በጀት መዝጊያ ላይ 31 በመቶ መሆኑ ተገልጿል ። በዝቅተኛ ምድብ የተቀመጡት 24 ባንኮች ሲሆኑ 22.5 በመቶ የሃብት መጠን እንዲሁም 21.9 በመቶ ተቀማጭ ገንዘብ አላቸው የካፒታል መጠናቸው ከጠቅላላው የአገሪቱ ባንኮች 41.6 በመቶ መሆኑ ተገልጿል ።
Show all...
👍 92😁 19 10
ማስታወቂያ በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ ከዚህ ቀደም በ70/30 በማህበር ለመደራጀት ተመዝግባችሁ ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ የ20/80 እና 40/60 ተመዝጋቢዎች  ከሚያዝያ 8/2016 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 የስራ ቀናት ውስጥ አዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ  6ኛ ፎቅ የጋራ መኖሪያ እና ህብረት ስራ ማህበር ዳይሬክቶሬት ዘውትር በስራ ሰአት በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን፡፡ ማሳሰቢያ ፡- ቀደም ሲል 70 ፐርሰንት በባንክ አካውንት ገንዘብ አስገብታችሁ ከሆነ የባንክ እስቴትመንት ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ 70 ፐርሰንቱን ገቢ ያላደረጉ ከሆነ ለተመዘገቡበት የቤት አይነት ከሚያዝያ 8/2016 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 የስራ ቀናት ውስጥ ገንዘቡን በቀድሞ የ40/60 ወይም የ20/80 ቤት ቁጠባ አካውንት ላይ ገቢ በማድረግ  እና እስቴትመንት ይዛችሁ በመቅረብ ብቁ መሆኑን በአካል ቀርበው ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
Show all...
👎 49👍 36 10😁 8🥰 1
👍 83😁 47👎 7 5👏 4