en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 271 subscribers, ranking 6 114 in the Religion & Spirituality category and 2 370 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 271 subscribers.

According to the latest data from 06 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -5 over the last 30 days and by -2 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.49%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.85% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 353 views. Within the first day, a publication typically gains 1 263 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 07 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 271
Subscribers
-224 hours
+127 days
-530 days
Posts Archive
እኔ የምላችሁ አዳዲስ ሙሀደራ ቴሌግራም መለቀቅ አቆመዴ ብፈልግ አጣሁ እኮ እ?! ቻናል የለኝም ወይስ ምንድነዉ ነገሩ? እንድህ ዳእዋ የቀዘቀዘ ?

ክርክር አያስፈልግም.mp31.67 KB

…✍️በህይወቴ ከተማርኩት ነገር ውስጥ አንደኛው ለሰዎች መልካም  ነገር ብታደርግ ለመልካምነትህ ከሰዎች ዘንድ ምላሽ መጠበቅ ሊጎዳ እንደሚችል ነው። አንዳንዱ መልካም ስታደርግ ሞኝ እንደሆንክ ሊቆጥርህ ይችላል። ☞አንዳንዱ ደግሞ ከእሱ የሆነ ነገር ፈልገህ የምታደርግለት ይመስለዋል። ☞ሌላኛው ደግሞ ከምስጋና ይልቅ ጠላትህ ሊሆን ይችላል።  እናም እልሀለሁ ለመልካምነትህ ከሰዎች ምላሽን አትጠብቅ!ባገኘኸው አጋጣሚ ሁሉ ምላሹ ምንም ይሁን ምን መልካምነት አብሮህ ይሁን!  አላህ ይከፍልሀልና! = t.me/https_Asselefya1

ለምትወደው ሰው የሚወደውን ሁሉ ስጠው የሚፈልገውንም ፍቀድለት ካንተ ምንም አይቅር ሁሉን ቀማሽ አንድ ያጣል እንደሚባለው ፍቅርህን የሚያስተውለው ከጉዳቱ ጀርባ ነው አንተን ካልተረዳ አንተ ተረዳው መቼም እኔነት ሳይበልጥብህ በመስጠት ውስጥ ማግኘት አለና ስጠው እሱ ይለፍለት አንተም እለፍበት የምንም ነገር ጅማሬ የፍፃሜው ጀርባ ነው የጠየቀህ መልካም ከሆነ ጀርባውም መልካም ነው ነገሩ ግን መጥፈያ ከሆነ አንተንም ይዞ ስለሚጠፋ ሰጥተህ ብቻ ዘወር በል ሁሉን ፍቀድለት መልካም እና ክፉውን ግለፅለት ከወደደው መንገድ ይጓዝ አንተ ብቻ መስጠት መስጠት መስጠት መስጠት። =             

የመልስ ምት ይመችዎት አባታችን ሲመጣ እናወራለን ህእ¡

🤲ከአቅም በላይ የሆነ ነገር ለገጠመው! ከአነስ ኢብኑ ማሊክ (💚) ተይዞ: ረሱል (🤍) እንዲህ እያሉ ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللهمَّ لا سهلَ إلا ما جعلتَه سهلًا، وأنت تج
🤲ከአቅም በላይ የሆነ ነገር ለገጠመው! ከአነስ ኢብኑ ማሊክ (💚) ተይዞ:  ረሱል (🤍) እንዲህ እያሉ ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللهمَّ لا سهلَ إلا ما جعلتَه سهلًا، وأنت تجعلُ الحَزْنَ إذا شئتَ سهلًا﴾ “አላህ ሆይ! አንተ ቀላል ካደረግከው ነገር ውጭ ቀላል የለም፡፡ አንተ ሀዘንን ከሻህ ቀላል ታደርጋለህ፡፡” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 2886 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 👆 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️Telegeram 📞 Whatsup 👤Facebook  📸Instagram 💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok

_أتى_أمر_الله_فلا_تستعجلوه_تلاوة_قديمة_تفوق_الخيال_للشيخ_د_سعود.mp36.21 MB

«አንቱ ሰው ደስታ በራቀበት ዘመን እንዴት ፈገግ ይላሉ?» ብሎ ጠየቃቸው ከፊታቸው ላይ ፈገግታ የማይጠፋ የሆኑትን አባት። እሳቸውም፦«ደስታን ከሚሰጠኝ ስላልራቅኩ ነው ፈገግ የምለው።» አሉት። «እንዴት አንቱ ሰው?» «የኔ ልጅ ህይወት አላህ የመረጠልህን በመኖር የምትደሰትበት እንጂ የዓለምን ሁኔታ እየተመለከትክ የምታዝንበት አይደለም። ዓለም ምንም ትምሰል ደስታን ከሚሰጥህ ጌታህ ብቻ አትራቅ። ያኔ ፈገግታህ ከፊትህ አይጠፋም።» አሉት። =t.me/AbuSufiyan_Albenan

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 - Statistics & analytics of Telegram channel @https_asselefya1