fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 271 مشترک است و جایگاه 6 112 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 369 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 271 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 05 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -16 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.47% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.83% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 351 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 261 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 271
مشترکین
-124 ساعت
+147 روز
-1630 روز
آرشیو پست ها
እኔ የምላችሁ አዳዲስ ሙሀደራ ቴሌግራም መለቀቅ አቆመዴ ብፈልግ አጣሁ እኮ እ?! ቻናል የለኝም ወይስ ምንድነዉ ነገሩ? እንድህ ዳእዋ የቀዘቀዘ ?

ክርክር አያስፈልግም.mp31.67 KB

…✍️በህይወቴ ከተማርኩት ነገር ውስጥ አንደኛው ለሰዎች መልካም  ነገር ብታደርግ ለመልካምነትህ ከሰዎች ዘንድ ምላሽ መጠበቅ ሊጎዳ እንደሚችል ነው። አንዳንዱ መልካም ስታደርግ ሞኝ እንደሆንክ ሊቆጥርህ ይችላል። ☞አንዳንዱ ደግሞ ከእሱ የሆነ ነገር ፈልገህ የምታደርግለት ይመስለዋል። ☞ሌላኛው ደግሞ ከምስጋና ይልቅ ጠላትህ ሊሆን ይችላል።  እናም እልሀለሁ ለመልካምነትህ ከሰዎች ምላሽን አትጠብቅ!ባገኘኸው አጋጣሚ ሁሉ ምላሹ ምንም ይሁን ምን መልካምነት አብሮህ ይሁን!  አላህ ይከፍልሀልና! = t.me/https_Asselefya1

ለምትወደው ሰው የሚወደውን ሁሉ ስጠው የሚፈልገውንም ፍቀድለት ካንተ ምንም አይቅር ሁሉን ቀማሽ አንድ ያጣል እንደሚባለው ፍቅርህን የሚያስተውለው ከጉዳቱ ጀርባ ነው አንተን ካልተረዳ አንተ ተረዳው መቼም እኔነት ሳይበልጥብህ በመስጠት ውስጥ ማግኘት አለና ስጠው እሱ ይለፍለት አንተም እለፍበት የምንም ነገር ጅማሬ የፍፃሜው ጀርባ ነው የጠየቀህ መልካም ከሆነ ጀርባውም መልካም ነው ነገሩ ግን መጥፈያ ከሆነ አንተንም ይዞ ስለሚጠፋ ሰጥተህ ብቻ ዘወር በል ሁሉን ፍቀድለት መልካም እና ክፉውን ግለፅለት ከወደደው መንገድ ይጓዝ አንተ ብቻ መስጠት መስጠት መስጠት መስጠት። =             

የመልስ ምት ይመችዎት አባታችን ሲመጣ እናወራለን ህእ¡

🤲ከአቅም በላይ የሆነ ነገር ለገጠመው! ከአነስ ኢብኑ ማሊክ (💚) ተይዞ: ረሱል (🤍) እንዲህ እያሉ ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللهمَّ لا سهلَ إلا ما جعلتَه سهلًا، وأنت تج
🤲ከአቅም በላይ የሆነ ነገር ለገጠመው! ከአነስ ኢብኑ ማሊክ (💚) ተይዞ:  ረሱል (🤍) እንዲህ እያሉ ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللهمَّ لا سهلَ إلا ما جعلتَه سهلًا، وأنت تجعلُ الحَزْنَ إذا شئتَ سهلًا﴾ “አላህ ሆይ! አንተ ቀላል ካደረግከው ነገር ውጭ ቀላል የለም፡፡ አንተ ሀዘንን ከሻህ ቀላል ታደርጋለህ፡፡” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ፡ 2886 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 👆 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️Telegeram 📞 Whatsup 👤Facebook  📸Instagram 💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok

_أتى_أمر_الله_فلا_تستعجلوه_تلاوة_قديمة_تفوق_الخيال_للشيخ_د_سعود.mp36.21 MB

«አንቱ ሰው ደስታ በራቀበት ዘመን እንዴት ፈገግ ይላሉ?» ብሎ ጠየቃቸው ከፊታቸው ላይ ፈገግታ የማይጠፋ የሆኑትን አባት። እሳቸውም፦«ደስታን ከሚሰጠኝ ስላልራቅኩ ነው ፈገግ የምለው።» አሉት። «እንዴት አንቱ ሰው?» «የኔ ልጅ ህይወት አላህ የመረጠልህን በመኖር የምትደሰትበት እንጂ የዓለምን ሁኔታ እየተመለከትክ የምታዝንበት አይደለም። ዓለም ምንም ትምሰል ደስታን ከሚሰጥህ ጌታህ ብቻ አትራቅ። ያኔ ፈገግታህ ከፊትህ አይጠፋም።» አሉት። =t.me/AbuSufiyan_Albenan