💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot
Show more📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀
Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 277 subscribers, ranking 6 138 in the Religion & Spirituality category and 2 373 in the Ethiopia region.
📊 Audience metrics and dynamics
Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 277 subscribers.
According to the latest data from 01 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -27 over the last 30 days and by 13 over the last 24 hours, overall reach remains high.
- Verification status: Not verified
- Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 16.17%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
- Post reach: On average, each post receives 2 308 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
- Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
📝 Description and content policy
The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
“« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر»
قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله
ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ
↓↓↓↓↓↓
@Ass_selefyaa_bot
@Ass_selefyaa_bot”
Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 02 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.
እነዛ ደስታን የናፈቁ ልቦች ማዘናቸዉ ትዝ እስከማይላቸዉ ድረስ በደስታ ሙላቸዉ።»
=
t.me/https_Asselefya1ብይን የማትበቃዉ ለእነዚህ አለ። በንጉሳንና በሕዝቦቻቸዉ መካከል ያለዉ አል ወሳኢጥ(ምልጃ) ከሚከተሉት ሶስቱ በአንዱ አይነት መልኩ ይሆናል።
الوجة الأول : إمَّا لِإخْبَارِهِم مِنْ أحْوالِ النَّاسِ بِمَا لَا يَعْرِفُونَهُ .
وَمَنْ قَالَ إنَّ الله لَا يَعْلَمُ أحْوَالَ عِبَادِهِ حَتَّی يُخْبِرَهُ بِتِلْكَ بَعْضُ الْمَلَائكَةِ أوْ الْأنْبِيَاءُ أَوْ غَيْرُهُمْ : فَهُوَ كَافِرٌ بَلْ هُوَ -- سُبْحَانَهُ -- يَعْلَمُ السِرَّ وأخْفَی لَا تَخْفَی عَلَيْهِ خَافِيَةٌ فِي الْأرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ . ﴿وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ﴾ يَسْمَعُ ضَجيِجَ الْأصْواتِ بِخْتِلَافِ الُّغَاتِ عَلَی تَفَنُّنِ الْحَا جَاتِ لَا يَشْغَلُهُ سَمْعٌ عَنْ سَمْعٍ وَلِا تُغَلِّطُهُ الْمسَائِلُ . وَلَا يَتَبَرَّمُ بِئِالْحَاحِ الْمُلِحِّينَ .
⎘ አንደኛዉ አይነት፦ (ንጉሶች ) የማያዉቁትን የሰወች ሁኔታ ለመናገር ነዉ። አላህ የባሮቹን ሁኔታ አያዉቅም የተወሰኑ መላእክት ወይም ነብያት ወይም ሌላ አካል እስኪነግረዉ ድረስ ያለ። ከሐድ ካፊር ነዉ። እንደዉም አላህ ድብቅና ሽሽግ ነገር ያዉቃል። በምድርም ሆነ በሰማይ ስዉር ነገር አትሰወርበትም። እርሱ ሰሚዉ ተመልካቹ ነዉ። የድምፀን ጫጫታ ይሰማል። በተለያዩ ቋንቋዎች፣ በተለያዩ ጉዳዮች፣ አንዱን ከመስማት አንዱ አያስቸግረዉም። ጥያቄም አይቀላቀልበትም። (በፀሎት) ተዋዳቂ መዋደቅ አይሰላችም።
الْوَجْهُ الثَّنِي : أَنْ يَكُونَ الْمِلَكُ عَاجِزًا عَنْ تَدْبِرِ رَعِيَّتِهِ ٜ وَدَفْعِ أَعْدَائِهِ ٜ إَلَّا بِأَعْوَانِ يُعِينُنَهُ - فَلَا بُدَّ لَهُ مِنْ أَنْصَارٍ وَأَعْوَانٍ لِذُلِّهِ وَعَجْزِهِ ٜ وَاللهُ سُبْحِانَهُ - لَيْسَ لَهُ ظَهِيرٌ وَلِيٌ مِنْ الذُّلِّ ٜ
⎘ ሁለተኛዉ አይነት፦ ንጉሶች በአጋዥ ረዳቶች ቢሆን እንጅ የሚያስተዳድራቸዉን አካላት ማስተዳደር፤ ጠላቶችንም መከላከል ስለሚያቅተዉ ለዉርደቱና ለደካማነቱ አጋዥና ረዳት የግድ ያስፈልጋል። አላህ ግን ለእርሱ አጋዥም ከዉርደትም ረዳት የለዉም።
{ قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ لَا یَمۡلِكُونَ مِثۡقَالَ ذَرَّةࣲ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰتِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِ وَمَا لَهُمۡ فِیهِمَا مِن شِرۡكࣲ وَمَا لَهُۥ مِنۡهُم مِّن ظَهِیرࣲ }
አላህ እንድህ ይላል፦ እነዚያ ከአላህ ሌላ አማልክት ብላችሁ የምታስቧቸዉን ጥሩ። በሰማያትም በምድርም ዉስጥ የብናኝ ክብደት ያህል ምንንም አይችሉም። ለእርሱም በሁለቱም ዉስጥ ምንም ሺርክና የላቸዉም። ከእነርሱም ለእርሱ ምንም አጋዥ የለዉም በላቸዉ ። (ሰበእ: 22)
✍ ይቀጥላል ኢንሻ አላህ .....!
╭┈──── •📚•
╰┈➢ t.me/https_Asselefya1
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
