ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 277 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 138 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 373 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 277 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -27، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 13، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.17‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 308 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 02 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 277
المشتركون
+1324 ساعات
-147 أيام
-2730 أيام
أرشيف المشاركات
ትናንት በህይወት ነበረች ዛሬ ወደ አሄራ ሄደች። የሶሻል ሚዲያ አካውንቷ ሁሉንም ጥላ ወደ እውነተኛው አለም ተሻገረች። ነገ እኛም ያው ነን። ሚዲያ ለሸወደን፣ ከአሄራ ላዘናጋሁ፣ ከኢባዳና ከኢልም ላራ
ትናንት በህይወት ነበረች ዛሬ ወደ አሄራ ሄደች። የሶሻል ሚዲያ አካውንቷ ሁሉንም ጥላ ወደ እውነተኛው አለም ተሻገረች። ነገ እኛም ያው ነን። ሚዲያ ለሸወደን፣ ከአሄራ ላዘናጋሁ፣ ከኢባዳና ከኢልም ላራቀን ይህ ትልቅ ትምህርት ነው። ነገ አንተም ጥለኸው ትሄዳለህ። ነገር ግን በሚዲያ የሰራኸው ማንኛውም ነገር፣ በስልክህ የተፃፃፍከው፣ መጥፎ የተመለከትከው ሁሉ ተመዝግቧል። ዛሬውኑ ተውበት በማድረግ በስልካችን በአጠቃላይ ሚዲያን ለኸይር ለመልካም ነገር ብቻ በመጠቀም ከስህተታችን ደግሞ ወደ አላህ እንመለስ።

ቅስም ሰባሪ ዜና ወደ ሚድያ ብቅ ስል ያየሁት የኔ እህት አላህ ይዘንልሽ ማረፊያሽን ጀነት ያድርገዉ! ማመን ራሱ አልቻልኩም እስከ አሁን በቅርበት ባላቃትም እዚሁ ቴሌግራም አያታለሁ ብዙ ጊዜ እጅግ ብርቱ እህት ነበረች አላህ ይዘንላት ሁላችንም ተጓዥ ነን ጥለን የምንሄደዉ አሻራ በጥሩ የሚያስነሳን ወይስ በመጥፎ ? እድሉ አለን እራሳችንን እንመርምር ከመጓዛችን በፊት الهم إنا نسألك حسن الخاتمة اللهم لا تقبضنا من الدنيا إلا وأنت راضٍ عنا .. اللهم حُسن البقاء وحُسن الرحيل وحسن الأثر يـارب. =

إنا لله وإنا إليه راجعون ~ በቴሌግራም ቻናሎች እና ግሩፖች ላይ የዳዕዋ እና የፈትዋ ፕሮግራሞች እንዲሰናዱ ከሚያደርጉ ቀዳሚና ፊትለፊት ተሰላፊ እህታችን ነበርሽ። አላህ መልካም ስራሽን
إنا لله وإنا إليه راجعون ~ በቴሌግራም ቻናሎች እና ግሩፖች ላይ የዳዕዋ እና የፈትዋ ፕሮግራሞች እንዲሰናዱ ከሚያደርጉ ቀዳሚና ፊትለፊት ተሰላፊ እህታችን ነበርሽ። አላህ መልካም ስራሽን በመልካም ሚዛንሽ ላይ ያኑርልሽ! እሷ ዛሬ ወደ አኼራ ብትሄድም፤ መልካም ስራዎቿ ግን ህያው ሆነው ይኖራሉ። وَما مِنْ كاتِبٍ إِلَّا سَيَبْلَى وَيَبْقى الدَّهْرُ ما كَتَبَتْ يَداهْ فَلا تَكْتُبْ بِكَفِّكَ غَيْرَ شَيْءٍ يَسُرُّكَ فِي الْقِيامةِ أَنْ تَراهْ «ማንኛውም ፀሐፊ ያልፋል፣የፃፈው ነገር ግን ለዘላለም ይኖራል።ስለዚህ ነገ በአኼራ ሊያስደስትህ ከሚችል ነገር ውጭ አንዳችም ነገር በእጅህ አትፃፍ።» እንዳለው ገጣሚው። ዛሬ እሷ ብትሞትም የፃፈቻቸው ፅሁፎች፣ ሼር ያደረገቻቸው ትምህርቶች እና የመከረቻቸው ምክሮች ግን ሶደቀተል ጃሪያ ሁነው ይኖራሉ። የዚህ ቻናል ባለ-ቤትም አንድ ቀን ወደማይቀረው አኼራ ይሄዳል። የዛኔ…አንድ አቡ ሱፍያን የሚባል ወንድም ነበረን…መልካም ባይሆንም ለመልካም ነገር ሰበብ ለመሆን የሚሞክር፣ የረባ እውቀት ሳይኖረው የሚያውቃትን ለማስታወስ የሚጥር፣ የምናውቀውን የሚደግምልን ሰው ነበር ብላችሁ በመልካም ዱዓችሁ አስተውሱኝ። አወ! ድንገት የሞቴ ዜና ከደረሳችሁ ይቅር በሉኝ ፣ነዉሬን ደብቁልኝ፣በእዝነት ዱአ አደርጉልኝ፣ጓደኝነትን አስታዉሱ፣ተሳስቼ ቢሆን እኳን ስተቴን እርሱት፣ጥሩ ጎኔን አስታዉሱ። አላህ ለእህታችን ዙልፋ ናስር  ቀብሯን የጀነት ጨፌ ያድርግላት፣ ለቤተሰቦቿና ለወዳጅ ዘመዶቿ ደግሞ መፅናናትን ይስጣቸው! t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

بَعْضُ الهُمُومِ جَلَاؤُهَا فِي الدَّمْعِ، وَبَعْضُ الجِرَاحِ شِفَاؤُهَا فِي الوَجَعِ ")! =

ያ ሡበነከ ረቢ አንዳንድ እህቶች ይሄ ፎቃ ያዘኝ የምትሉት ነገር ከሙነሺዶች አልቆላችሁ አሁን ደግሞ ዲኑን ማገልገል የያዙ ወንድሞች ኡስታዞችንም አፈቀርኩ አበድኩ የምትሉት ፍቅር ይሄ ከሆነስ በአፍንጫዬ ይውጣ ውይይ ፍቅር እንዲህ ያርክሡህ በጣም ያሳዝናል በዚህ ልክ ማርከሡን እውነተኛ ፍቅር ማለት ... ለነገሩ ለማይገባችሁ ምኑን እገልጽላችኋለሁ ሸይጧን ለተላወጣቸው አይገባቸውም ለማንኛውም አሏህን ፍሩ ለክብራችሁ በአትጨነቁ ለፈጠራችሁ አሏህ እንኳ የጎመዘር ፍሬ ያክል ፍራሃት አጣችሁ ወንድሞችም ስነ ስርአታችሁን አንድ ሴት ተንስታ እራሷን ስላረከሠች ሁሉም እሷ ናቸው ማለት አይደለም አሏህ ልቦና ይስጣችሁ አሏሁመ ሠብረክ!!!! https://t.me/Asabiqunabilekeyrati44

🌐 «ሴት ልጅ በባሏ ቤት ውስጥ ያለባት ግዴታና ተጠያቂነት በሰፊው ተዳሶበታል።» 📍ሴቶች አዳምጣችሁ ወደ ተግባር ቀይሩት። 🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩt.me/Sadik_Ibnu_Heyru

የቴሌግራም  ቻናል ኦነር እና አድሚኖች በሙሉ የሱና ቻናል ያላችሁ የቻናላችሁን ሊንክ admin ወይም owner መሆናችሁን የሚያሳይ screenshot በመላክ በውስጥ መስመር አናግሩን ቼክ አድርገን vip መሰብሰቤያ ትገባላችሁ ማሳሰቢያ ከላይ በተጠቀሰው ተረድታችሁ ኑ @twhidfirst1 @twhidfirst1

😵🤔🙁😝😤☹️🙁☹️ 🛜የመጀመሪያው ፕሮግራማችን ▶️ 🙁☹️😭🙁😭🙁☹️🙁 🎤ተጀመረ ገባ ገባ በሉ       ተ🎁              ጀ▶️                   መ ▶️                           ረ▶️ ገባ ገባ በሉ ባረከሏሁ ፊኩም! ሊንኩን ለሌሎችም ሼር አድርጉት‼  ➘  ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘  ➘ ➘ ➘ t.me/tdarna_islam?livestream t.me/tdarna_islam?livestream

ኢላሂ.... «እነዛ  ደስታን የናፈቁ ልቦች  ማዘናቸዉ ትዝ እስከማይላቸዉ ድረስ  በደስታ ሙላቸዉ።» = t.me/https_Asselefya1

🔖 الواسطة بين الحق والخلق አል ዋሲጠህ በይነል ሐቂ ወል ኸልቅ  【ክፍል  ❶❹】 أنواع الوسائط المردودة !! 🛑👉 ተቀባይነት የሌላቸዉ አዳራሽ አይነቶችوَفِي الْقُرْآنِ  مِنْ الرَّدِّ عَلَی  هَؤُلَاءِ  .  مَا لَمْ تَتَّسِعُ لَهُ هَذِهِ الْفَتْوَی  . فَإنَّ الْوَسَائِطَ الَّتِي  بَيْنَ الْمُلُوكِ  وَبَيْنَ النَّاسِ :  يَكُونُونَ عَلَی أَحَدِ وُجُوهٍ ثَلَاثَةٍ : ቁርአን ላይ ይህች ብይን የማትበቃዉ ለእነዚህ አለ። በንጉሳንና በሕዝቦቻቸዉ  መካከል ያለዉ አል ወሳኢጥ(ምልጃ) ከሚከተሉት ሶስቱ በአንዱ አይነት መልኩ ይሆናል። الوجة الأول :   إمَّا لِإخْبَارِهِم  مِنْ أحْوالِ النَّاسِ بِمَا لَا يَعْرِفُونَهُ . وَمَنْ قَالَ إنَّ الله لَا يَعْلَمُ أحْوَالَ عِبَادِهِ حَتَّی يُخْبِرَهُ بِتِلْكَ بَعْضُ الْمَلَائكَةِ أوْ الْأنْبِيَاءُ  أَوْ غَيْرُهُمْ : فَهُوَ كَافِرٌ بَلْ هُوَ -- سُبْحَانَهُ -- يَعْلَمُ  السِرَّ وأخْفَی لَا تَخْفَی  عَلَيْهِ خَافِيَةٌ فِي الْأرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ . ﴿وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ﴾  يَسْمَعُ ضَجيِجَ الْأصْواتِ  بِخْتِلَافِ الُّغَاتِ عَلَی تَفَنُّنِ  الْحَا جَاتِ لَا يَشْغَلُهُ سَمْعٌ عَنْ سَمْعٍ وَلِا تُغَلِّطُهُ  الْمسَائِلُ . وَلَا يَتَبَرَّمُ بِئِالْحَاحِ الْمُلِحِّينَ . ⎘ አንደኛዉ አይነት፦  (ንጉሶች ) የማያዉቁትን  የሰወች ሁኔታ ለመናገር ነዉ።   አላህ የባሮቹን ሁኔታ አያዉቅም የተወሰኑ መላእክት ወይም ነብያት ወይም ሌላ አካል እስኪነግረዉ ድረስ ያለከሐድ ካፊር ነዉ። እንደዉም  አላህ ድብቅና ሽሽግ ነገር ያዉቃል።  በምድርም ሆነ በሰማይ ስዉር ነገር አትሰወርበትም። እርሱ  ሰሚዉ ተመልካቹ ነዉ። የድምፀን ጫጫታ  ይሰማል።  በተለያዩ ቋንቋዎች፣ በተለያዩ ጉዳዮች፣ አንዱን ከመስማት አንዱ አያስቸግረዉም። ጥያቄም አይቀላቀልበትም። (በፀሎት) ተዋዳቂ መዋደቅ አይሰላችም። الْوَجْهُ الثَّنِي :  أَنْ يَكُونَ الْمِلَكُ عَاجِزًا عَنْ تَدْبِرِ  رَعِيَّتِهِ ٜ وَدَفْعِ أَعْدَائِهِ ٜ  إَلَّا بِأَعْوَانِ يُعِينُنَهُ - فَلَا بُدَّ لَهُ  مِنْ أَنْصَارٍ  وَأَعْوَانٍ لِذُلِّهِ وَعَجْزِهِ  ٜ   وَاللهُ سُبْحِانَهُ - لَيْسَ لَهُ ظَهِيرٌ وَلِيٌ  مِنْ الذُّلِّ ٜ ሁለተኛዉ አይነት፦ ንጉሶች በአጋዥ ረዳቶች ቢሆን እንጅ  የሚያስተዳድራቸዉን  አካላት ማስተዳደር፤  ጠላቶችንም መከላከል ስለሚያቅተዉ ለዉርደቱና ለደካማነቱ  አጋዥና ረዳት የግድ ያስፈልጋል። አላህ ግን ለእርሱ አጋዥም ከዉርደትም ረዳት የለዉም።  { قُلِ ٱدۡعُوا۟ ٱلَّذِینَ زَعَمۡتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ لَا یَمۡلِكُونَ مِثۡقَالَ ذَرَّةࣲ فِی ٱلسَّمَـٰوَ ٰ⁠تِ وَلَا فِی ٱلۡأَرۡضِ وَمَا لَهُمۡ فِیهِمَا مِن شِرۡكࣲ وَمَا لَهُۥ مِنۡهُم مِّن ظَهِیرࣲ } አላህ እንድህ ይላል፦  እነዚያ ከአላህ ሌላ አማልክት ብላችሁ የምታስቧቸዉን ጥሩ። በሰማያትም በምድርም ዉስጥ የብናኝ ክብደት ያህል ምንንም አይችሉም። ለእርሱም በሁለቱም ዉስጥ ምንም ሺርክና የላቸዉም። ከእነርሱም ለእርሱ  ምንም አጋዥ የለዉም  በላቸዉ ።  (ሰበእ: 22)ይቀጥላል ኢንሻ አላህ .....! ╭┈──── •📚• ╰┈➢ t.me/https_Asselefya1

🛑👉እዝነት እና መተዛዘን =

🍃ብልህ ሴት መቸ መናገር እንዳለባት የት መናገር እንዳለባት እና እንዴት መናገር እንዳለባት ጠንቅቃ ታውቃለች 🌸ዝም ብላ በየ ቦታው አትገኝም ድብቅ ስትር ናት በየሚድያው ክክ ሀሀ እያለች ማንነቷን አታስገመግምም 🌸የት መሳቅ እንዳለባት ታውቃለች የት መዋብ እንዳለባት ታውቃለች ፍቅሯን ለማን መግለፅ እንዳለባት እንዴት መግለፅ እንዳለባት ታውቃለች በጥቅሉ ብልህ ሴት ከመስራቷ በፊት አስተዋይ ናት

✅ልዩ የሙሀደራ ፕሮግራም ⭐️ 🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩 ⭐እንደዚሁም ለኸይር ስራ እና ⭐ጀነት ፈላጊዎች በሙሉ:✔️ ☑️ሙሉ ለማንበብ ⬇️ 🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇 ❤️ t.me/tdarna_is
ልዩ የሙሀደራ ፕሮግራም  ⭐️ 🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩🟩 ⭐እንደዚሁም ለኸይር ስራ እና ⭐ጀነት ፈላጊዎች በሙሉ:✔️ ☑️ሙሉ ለማንበብ ⬇️ 🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇🍇 ❤️ t.me/tdarna_islam/7537 ✅ ❤️ t.me/tdarna_islam/7537

اليقين عماد إجابة الدعاء 🌱 د. عبدالرزاق البدر